Jeremiah 19:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዛ ከተማ እዚኣ ድማ በረኻን መላገጽን ክገብራ እየ። ዝሓልፍ ዘበለ ኩሉ ብኹሉ መዓት ክግረምን ክላገጸሉን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህችንም ከተማ ለጥፋትና ለማፍዋጫ አደርጋታለሁ፤ በእርስዋም የሚያልፍ ሁሉ ስለ ተደረገባት መቅሠፍት ሁሉ ይደነግጣል፤ ያፍዋጫልም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህችንም ከተማ ለመደነቂያና ለማፍዋጫ አደርጋታለሁ፤ የሚያልፍባትም ሁሉ ስለ ተደረገባት መቅሠፍት ሁሉ ይደነቃል ከንፈሩንም ይመጥጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህችንም ከተማ ለመሣቀቂና ለማፍዋጫ አደርጋታለሁ፤ የሚያልፍባትም ሁሉ ይሣቀቃል፥ ስለ ተደረገባትም መቅሠፍት ሁሉ ያፍዋጭባታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ካታማ ባዙዋነ ቅሊጭያዋ ከሳና። ሄዋና አያ ኡባይ አ ባሻን ማላለቲደ፥ ፖራ! ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha katamaa bazuwaanne k'iliic'iyaawaa kessana. Hewaana aad'd'iyaa ubbay Aa bashshaan malaletiide, Poora! yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani ha katamayo mulera dhayssana; miichchaska kessana; izi matara aadhdhiza asay ubbay hanno pala! gi qidhi kaa7ana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ሃ ካታማዮ ሙሌራ ይሳና፤ ሚቻስካ ኬሳና፤ ኢዚ ማታራ ኣዛ ኣሳይ ኡባይ ሃኖ ፓላ! ጊ ቂ ካኣና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ሀ ካታማ ባይሳነ ሚቻስ ከሳና። ያራ አያ ኡባይ እያ ዩዋን ማላለትድ፥ ‘ፖራ’ ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ha katamaa baysanne miichas kessana. Yaara aadhiya ubbay iya dhayuwan malaaletidi, ‘Poora’ yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህችን ከተማ ድምጥማጧን አጠፋለሁ፤ ለመሣለቂያም አደርጋታለሁ፤ በዚያም የሚያልፉ ሁሉ ከደረሰባት ጕዳት የተነሣ ወይ ጉድ! ይላሉ፣ ያሾፋሉም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህችን ከተማ የፍርስራሽ ክምር አደርጋታለሁ፤ በዚያ በኩል የሚያልፍ ሁሉ ይደነግጣል፤ በደረሰባት ችግርም ይገረማል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዛ ኸተማ እዚኣ ንመገረምን መሰክሕን ክገብራ እየ። ኵሉ ብኣኣ ዝሓልፍ ከዓ ስቓያ ሪኡ ኸስካሕኽሕን ከላግፅን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዛ ኸተማ እዚኣ ድማ ንመሰክሕን ንመላገጽን ክገብራ እየ። ብእኣ ዚሐልፍ ዘበለ ብዂሉ ስቓያ ኺስክሕን ኬላግጽን እዩ። |