Jeremiah 19:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምኽሪ ይሁዳን የሩሳሌምን ድማ ኣብዚ ቦታ እዚ ከጥፍኦ እየ። ኣብ ቅድሚ ጸላእቶምን ብኢድ እቶም ህይወቶም ዝደልዩን ድማ ብሰይፊ ከውድቖም እየ፤ ሬሳታቶም ድማ ንኣዕዋፍ ሰማይን ንእንስሳ ዘገዳምን ክህቦ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚህም ስፍራ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ምክር አፈርሳለሁ፤ በጠላቶቻቸው ፊት በጦርና ነፍሳቸውን በሚሹት እጅ እጥላቸዋለሁ፤ ሬሳቸውንም ለሰማይ ወፎችና ለምድር አራዊት መብል አድርጌ እሰጣለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚህም ስፍራ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ምክር አፈርሳለሁ፥ በጠላቶቻቸውም ፊት በሰይፍና ነፍሳቸውን በሚሹት እጅ እጥላቸዋለሁ፥ ሬሳቸውንም ለሰማይ ወፎችና ለምድር አራዊት መብል አድርጌ እሰጣለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህም ስፍራ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ምክር አፈርሳለሁ፥ በጠላቶቻቸውም ፊት በሰይፍና ነፍሳቸውን በሚሹት እጅ እጥላቸዋለሁ፥ ሬሳቸውንም ለሰማይ ወፎችና ለምድር አራዊት መብል አድርጌ እሰጣለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ “ይሁዳነ የሩሳላመ አሳ ሀልቹዋ ታን ሀ ሳኣን ፖለተናዳን ኦና። ኡንቱንቱ ባረንቱ ሞርከቱዋ ማሻንነ ባረንታ ዎናዉ ኮይያዋንቱ ኩሽያን ሀይቃናዳን ታን ኦና። ኡንቱንቱ አሃ ሳሉዋ ካፎቶነ ሳኣ ዶአቶ ቁማ ኦደ እማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹ «Yihudaanne Yerusaalame asaa halchchuwaa taani ha sa'aan polettenaadan ootsana. Unttunttu barenttu morkkatuwaa mashshaaninne barentta wod'anaw koyiyaawanttu kushiyan hayk'k'anaadan taani ootsana. Unttunttu anhaa saluwaa kafotoonne sa'aa do'atoo k'uma ootsaade immana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Ha sohon Yuhuda halchchonne Yerusalaame halchcho ta laallana; istti bantta morkketa mashshaninne banttana wodhanaas koyzayta kushen hayqqana mala tani ooththana; istta aha salo kafotassinne wora do7atas quma histta immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ሃ ሶሆን ዩሁዳ ሃልቾኔ ዬሩሳላሜ ሃልቾ ታ ላላና፤ ኢስቲ ባንታ ሞርኬታ ማሻኒኔ ባንታና ዎናስ ኮይዛይታ ኩሼን ሃይቃና ማላ ታኒ ኦና፤ ኢስታ ኣሃ ሳሎ ካፎታሲኔ ዎራ ዶኣታስ ቁማ ሂስታ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳነ የሩሳላመ አሳ ሀልቹዋ ታ ሀ በሳን ላላና። ኤንቲ ባንታ ሞርከታ ማሻንነ ባንታና ዎናዉ ኮይያ አሳ ኩሸን ሀይቃናዳ ኦና። ኤንታ አሀ ሳሎ ካፎታስነ ሳአ ዶአታስ ካ ኦዳ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihudanne Yerusalaame asaa halchuwa ta ha bessan laallana. Enti banta morketa mashshaninne bantana wodhanaw koyiya asaa kushen hayqanaada oothana. Enta aha salo kafotasinne sa7a do7atas kathi oothada immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘በዚህ ስፍራ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ዕቅድ አፈርሳለሁ፤ በጠላቶቻቸው ፊት ሕይወታቸውን በሚሹት እጅ በሰይፍ እንዲወድቁ አደርጋለሁ፤ ሬሳቸውንም ለሰማይ ወፎችና ለምድር አራዊት ምግብ አድርጌ እሰጣለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሕዝብ ያቀዱት ነገር ሁሉ በዚህ ስፍራ እንዳይፈጸም አደርጋለሁ፤ ጠላቶቻቸው ድል እንዲነሡአቸውና በጦርነትም እንዲገድሉአቸው አደርጋለሁ፤ ሬሳቸውንም የሰማይ ወፎችና የምድር አራዊት እንዲበሉት አደርጋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ኸዓ ኣብዝ ስፍራ እዙይ ንምኽሪ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ከንቱ ኽገብሮ እየ። ኣብ ቅድሚ ፀላእቶም፥ ብሰይፍን ብኢድ እቶም ንነፍሶም ዝደልዩን ገይረ ኸውድቖም እየ። ንሬሳኣቶም ድማ ነዕዋፍ ሰማይን ንኣራዊት በረኻን ምግቢ ክኾኖም ክህቦ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኸኣ ኣብዚ ስፍራ እዚ ንምኽሪ ይሁዳን የሩሳሌምን ከንቱ ኽገብሮ እየ። ኣብ ቅድሚ ጸላእቶም ብሰይፍን ብኢድ እቶም ነፍሶም ዚደልዩን ገይረ ኸውድቖም እየ። ሬሳታቶም ድማ ነዕዋፍ ሰማይን ንኣራዊት መሮርን ምግቢ ኪዀኖም ክህቦ እየ። |