Jeremiah 19:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምኽሪ ይሁዳን የሩሳሌምን ድማ ኣብዚ ቦታ እዚ ከጥፍኦ እየ። ኣብ ቅድሚ ጸላእቶምን ብኢድ እቶም ህይወቶም ዝደልዩን ድማ ብሰይፊ ከውድቖም እየ፤ ሬሳታቶም ድማ ንኣዕዋፍ ሰማይን ንእንስሳ ዘገዳምን ክህቦ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ህም ስፍራ የይ​ሁ​ዳ​ንና የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምን ምክር አፈ​ር​ሳ​ለሁ፤ በጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸው ፊት በጦ​ርና ነፍ​ሳ​ቸ​ውን በሚ​ሹት እጅ እጥ​ላ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ሬሳ​ቸ​ው​ንም ለሰ​ማይ ወፎ​ችና ለም​ድር አራ​ዊት መብል አድ​ርጌ እሰ​ጣ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚህም ስፍራ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ምክር አፈርሳለሁ፥ በጠላቶቻቸውም ፊት በሰይፍና ነፍሳቸውን በሚሹት እጅ እጥላቸዋለሁ፥ ሬሳቸውንም ለሰማይ ወፎችና ለምድር አራዊት መብል አድርጌ እሰጣለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህም ስፍራ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ምክር አፈርሳለሁ፥ በጠላቶቻቸውም ፊት በሰይፍና ነፍሳቸውን በሚሹት እጅ እጥላቸዋለሁ፥ ሬሳቸውንም ለሰማይ ወፎችና ለምድር አራዊት መብል አድርጌ እሰጣለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ “ይሁዳነ የሩሳላመ አሳ ሀልቹዋ ታን ሀ ሳኣን ፖለተናዳን ኦና። ኡንቱንቱ ባረንቱ ሞርከቱዋ ማሻንነ ባረንታ ዎናዉ ኮይያዋንቱ ኩሽያን ሀይቃናዳን ታን ኦና። ኡንቱንቱ አሃ ሳሉዋ ካፎቶነ ሳኣ ዶአቶ ቁማ ኦደ እማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹ «Yihudaanne Yerusaalame asaa halchchuwaa taani ha sa'aan polettenaadan ootsana. Unttunttu barenttu morkkatuwaa mashshaaninne barentta wod'anaw koyiyaawanttu kushiyan hayk'k'anaadan taani ootsana. Unttunttu anhaa saluwaa kafotoonne sa'aa do'atoo k'uma ootsaade immana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Ha sohon Yuhuda halchchonne Yerusalaame halchcho ta laallana; istti bantta morkketa mashshaninne banttana wodhanaas koyzayta kushen hayqqana mala tani ooththana; istta aha salo kafotassinne wora do7atas quma histta immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ሃ ሶሆን ዩሁዳ ሃልቾኔ ዬሩሳላሜ ሃልቾ ታ ላላና፤ ኢስቲ ባንታ ሞርኬታ ማሻኒኔ ባንታና ዎናስ ኮይዛይታ ኩሼን ሃይቃና ማላ ታኒ ኦና፤ ኢስታ ኣሃ ሳሎ ካፎታሲኔ ዎራ ዶኣታስ ቁማ ሂስታ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳነ የሩሳላመ አሳ ሀልቹዋ ታ ሀ በሳን ላላና። ኤንቲ ባንታ ሞርከታ ማሻንነ ባንታና ዎናዉ ኮይያ አሳ ኩሸን ሀይቃናዳ ኦና። ኤንታ አሀ ሳሎ ካፎታስነ ሳአ ዶአታስ ካ ኦዳ እማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihudanne Yerusalaame asaa halchuwa ta ha bessan laallana. Enti banta morketa mashshaninne bantana wodhanaw koyiya asaa kushen hayqanaada oothana. Enta aha salo kafotasinne sa7a do7atas kathi oothada immana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘በዚህ ስፍራ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ዕቅድ አፈርሳለሁ፤ በጠላቶቻቸው ፊት ሕይወታቸውን በሚሹት እጅ በሰይፍ እንዲወድቁ አደርጋለሁ፤ ሬሳቸውንም ለሰማይ ወፎችና ለምድር አራዊት ምግብ አድርጌ እሰጣለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሕዝብ ያቀዱት ነገር ሁሉ በዚህ ስፍራ እንዳይፈጸም አደርጋለሁ፤ ጠላቶቻቸው ድል እንዲነሡአቸውና በጦርነትም እንዲገድሉአቸው አደርጋለሁ፤ ሬሳቸውንም የሰማይ ወፎችና የምድር አራዊት እንዲበሉት አደርጋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ኸዓ ኣብዝ ስፍራ እዙይ ንምኽሪ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ከንቱ ኽገብሮ እየ። ኣብ ቅድሚ ፀላእቶም፥ ብሰይፍን ብኢድ እቶም ንነፍሶም ዝደልዩን ገይረ ኸውድቖም እየ። ንሬሳኣቶም ድማ ነዕዋፍ ሰማይን ንኣራዊት በረኻን ምግቢ ክኾኖም ክህቦ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኸኣ ኣብዚ ስፍራ እዚ ንምኽሪ ይሁዳን የሩሳሌምን ከንቱ ኽገብሮ እየ። ኣብ ቅድሚ ጸላእቶም ብሰይፍን ብኢድ እቶም ነፍሶም ዚደልዩን ገይረ ኸውድቖም እየ። ሬሳታቶም ድማ ነዕዋፍ ሰማይን ንኣራዊት መሮርን ምግቢ ኪዀኖም ክህቦ እየ።