Jeremiah 19:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዓይ ሓዲጎም ነዛ ስፍራ እዚኣ ስለ ዘጓነፍዋ፡ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ንሳቶምን ኣቦታቶምን ዘይፈልጥዎም ኣማልኽቲ፡ ከምኡ’ውን ነገስታት ይሁዳ ድማ ኣብኣ ትኪ ስለ ዝለዓሉ፡ ነዛ ቦታ እዚኣ ብደም ንጹሃት ስለ ዝመልኣዋ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ትተ​ው​ኛ​ልና፥ ይህ​ንም ስፍራ እን​ግዳ አድ​ር​ገ​ው​ታ​ልና፥ እነ​ር​ሱና አባ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ለማ​ያ​ው​ቋ​ቸው ለሌ​ሎች አማ​ል​ክት ዐጥ​ነ​ዋ​ልና፥ የይ​ሁ​ዳም ነገ​ሥ​ታት ይህን ስፍራ በን​ጹ​ሓን ደም ሞል​ተ​ዋ​ልና፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ትተውኛልና፥ ይህንም ስፍራ እንግዳ አድርገውታልና፥ እነርሱና አባቶቻቸውም ለማያውቋቸው ለሌሎች አማልክት ዐጥነዋልና የይሁዳም ነገሥታት ይህን ስፍራ በንጹህ ደም ሞልተዋልና፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ትተውኛልና፥ ይህንም ስፍራ እንግዳ አድርገውታልና፥ እነርሱና አባቶቻቸውም የይሁዳም ነገሥታት ለማያውቋቸው ለሌሎች አማልክት ዐጥነውበታልና፤ እነርሱም ይህን ስፍራ በንጹሓን ደም ሞልተውታልና፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ አሳቱ ታና አጌድኖ፤ ኡንቱንቱ ዎይ ኡንቱንቱ አዎቱ፥ ዎይ ይሁዳ ካተቱ ኤረና ሀራ ጾሳቶ እጻና ጩዋዪደ ያርሽያዋን ሀ ሳኣ ቱንሴድኖ። ኡንቱንቱ ጽሎ አሳቱዋ ሱ ሀ ሳኣን ኩንድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, asatuu taana aggeeddino; unttunttu woy unttunttu aawotuu, woy Yihudaa kaatetuu erenna hara s'oossatoo is'aanaa c'uwayiide yarshshiyaawaan ha sa'aa tunisseeddino. Unttunttu s'illo asatuwaa suutsaa ha sa'aan kuntseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gaasoykka asay tana aggidi hayssa ha sohoza eeqa goynnizasoho kessides; istti gidiin woykko kase istta aawati, woykko Yuhuda kawoti erontta eeqa xoossatas yarshida; hayssa ha sohozan xillo suuth gussida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋሶይካ ኣሳይ ታና ኣጊዲ ሃይሳ ሃ ሶሆዛ ኤቃ ጎይኒዛሶሆ ኬሲዴስ፤ ኢስቲ ጊዲን ዎይኮ ካሴ ኢስታ ኣዋቲ፥ ዎይኮ ዩሁዳ ካዎቲ ኤሮንታ ኤቃ ጾሳታስ ያርሺዳ፤ ሃይሳ ሃ ሶሆዛን ጺሎ ሱ ጉሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ አሳይ ታና አግድ፥ ኤንቲ ዎይኮ ኤንታ አዋት ዎይኮ ይሁዳ ካዎት ኤሮና ሀራ ፆሳታስ እፃነ ጩይስድ ሀ በሳ ቱንስዶሶና። ኤንቲ ፅሎ አሳ ሱ ሀ በሳን ጉስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha asay tana aggidi, enti woyko enta aawati woyko Yihuda kawoti eronna hara xoossatas ixaane cuyisidi ha bessaa tunisidosona. Enti xillo asaa suuthaa ha bessan gussidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔን ትተውኝ፣ ይህን ስፍራ የባዕድ አማልክት ቦታ አድርገውታልና። እነርሱም ሆኑ አባቶቻቸው፣ የይሁዳ ነገሥታትም ለማያውቋቸው አማልክት ሠውተዋል፤ ይህንም ስፍራ በንጹሓን ደም ሞልተውታል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህንንም የማደርገው ሕዝቡ እኔን ስለ ተዉና ለሌሎች አማልክት መሥዋዕት በማቅረብ ይህን ስፍራ ስላረከሱ ነው፤ እነርሱም ሆኑ የቀድሞ አባቶቻቸው ከይሁዳ ነገሥታት ጭምር ስለ ነዚህ አማልክት የሚያውቁት ነገር የለም፤ ይህ ብቻ ሳይሆን ንጹሖች ሰዎችን በመግደል ይህ ስፍራ በደም የተሞላ እንዲሆን አድርገውታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣይ ሓዲጎም እዝ ስፍራ እዙይ ባዕዲ ገበርዎ፤ ንሳቶምን ኣቦታቶምን ነገስታት ይሁዳን ንዘይፈልጥዎም ንኻልኦት ባዕዳን ኣማልኽቲ ዕጣን ዓጠኑሎም፤ ነዝ ስፍራ እዙይውን ብደም ንፁሃት መልእዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣይ ሐዲጎምኒ፡ ነዚ ስፍራ እዚ ጓና ገይሮምዎ፡ ነቶም ንሳቶምን ኣቦታቶምን ነገስታት ይሁዳን ዘይፈልጥዎም ካልኦት ኣማልኽቲ ዐጢኖምሉ፡ ነዚ ስፍራ እዚ ብደም ንጹሃት መሊኦምዎ እዮም።