Jeremiah 19:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በል፡ ኣቱም ነገስታት ይሁዳን ነበርቲ የሩሳሌምን፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ! እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ኣብዛ ቦታ እዚኣ መዓት የምጽእ ኣለኹ። ዝሰምዖ ዘበለ ኣእዛኑ ክድወል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የይሁዳ ነገሥታትና በኢየሩሳሌም የምትኖሩ ሆይ፤ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ በዚህ ስፍራ ክፉ ነገርን አመጣለሁ፤ የሰማውም ሰው ሁሉ ይደነግጣል፤ ጆሮዎቹንም ይይዛል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም በል። የይሁዳ ነገሥታትና በኢየሩሳሌም የምትኖሩ ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሰማውን ሰው ጆሮ ጭው የሚያደርግ ክፉ ነገር፥ እነሆ፥ በዚህ ስፍራ አመጣለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም በል፦ ‘የይሁዳ ነገሥታትና በኢየሩሳሌም የምትኖሩ ሆይ! የጌታን ቃል ስሙ፤ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ክፉን ነገር በዚህ ስፍራ ማምጣቴን የሚሰማ ጆሮ ሁሉ ጭው ይልበታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ህንተኖ ይሁዳ ካተቶ፥ ህንተኖ የሩሳላመ ካታማ አሳቶ፥ መና ጎዳ ቃላ ስስተ! ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ስስያ ኡባዉ ሀይዉ ኢትያ ፓላባ ሀ ቢታ ቦላ ታን አሀና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaadan yaaga; ‹Hinttenoo Yihudaa kaatetoo, hinttenoo Yerusaalame katamaa asatoo, Med'inaa Godaa k'aalaa sisite! Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; «Be'ite, sisiyaa ubbaw haytsaw iitiyaa palabaa ha biittaa bolla taani ahana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ‹Intteno Yuhuda kawoto! Yerusalaamen diza derezoo! GODAA qaala siyite! Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay: Siyanaas hayththas iitiza miish ha biitta bolla tani ehana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ‹ኢንቴኖ ዩሁዳ ካዎቶ! ዬሩሳላሜን ዲዛ ዴሬዞ! ጎዳ ቃላ ሲዪቴ! ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፡ ሲያናስ ሃይስ ኢቲዛ ሚሽ ሃ ቢታ ቦላ ታኒ ኤሃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ‘ህንተኖ፥ ይሁዳ ካዎቶ፥ ህንተኖ የሩሳላመ ካታማ አሳዉ፥ ጎዳ ቃላ ስእተ!’ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ‘ስእያ ኡባ ሀይስ ኢትያ ፓላባ ሀ ቢታ ቦላ ታ ኤሀና።’ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ‘Hinteno, Yihuda kawoto, hinteno Yerusalaame katama asaw, Godaa qaala si7ite!’ Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay haysada yaagees: ‘Si7iya ubbaa haythas iitiya palaba ha biitta bolla ta ehana.’ |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም በል፤ ‘የይሁዳ ነገሥታትና በኢየሩሳሌም የምትኖሩ ሆይ፤ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ለሰሚው ሁሉ ጆሮ የሚዘገንን ክፉ ነገር እነሆ በዚህ ስፍራ አመጣለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ‘የይሁዳ ነገሥታትና የኢየሩሳሌም ሕዝብ ሁሉ እኔ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የምነግራችሁን አድምጡ፤ እነሆ በጆሮው ለሚሰማው ሰው ሁሉ የሚዘገንን መቅሠፍት አመጣለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይውን በል፦ ኣቱም ነገስታት ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌም እትነብሩን፥ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ። ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፥ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ እንሆ፥ ኣብዛ ስፍራ እዚኣ ንዝሰምዖ ዅሉ ኣእዛኑ ዘደምም መዓት ከውርድ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በልውን፡ ኣቱም ነገስታት ይሁዳን ኣብ የሩሳሌም እትነብሩን፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ። እግዚኣብሄር፡ ጐይታ ሰራዊት ኣምላኽ እስራኤል፡ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ኣብዚ ስፍራ እዚ ንዝሰምዖ ዘበለ ዂሉ ኣእዛኑ ዚጸመሉ መዓት ከውርድ እየ። |