Jeremiah 19:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል፦ እንሆ፡ ንቓለይ ንኸይሰምዑ ክሳዶም ስለ እተረሩ፡ ኣብ ልዕሊ እዛ ኸተማ እዚኣን ኣብ ኵለን ከተማታታን ኵሉ እቲ ብዛዕባኣ እተዛረብክዎ ኽፉእ የምጽኣለይ ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “ቃሌን እንዳይሰሙ አንገታቸውን አደንድነዋልና እነሆ በዚች ከተማና በመንደሮችዋ ሁሉ ላይ የተናገርሁባትን ክፉ ነገር ሁሉ አመጣለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ቃሌን እንዳይሰሙ አንገታቸውን አደንድነዋልና እነሆ፥ በዚህች ከተማና በመንደሮችዋ ሁሉ ላይ የተናገርሁባትን ክፉ ነገር ሁሉ አመጣለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ ቃሌን እንዳይሰሙ አንገታቸውን አደንድነዋልና እነሆ፥ በዚህች ከተማና በመንደሮችዋ ሁሉ ላይ የተናገርሁባትን ክፉ ነገር ሁሉ አመጣለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ስስተ፥ ታን ሀ ካታማ ቦላነ አ ሄራን ደእያ ሞቱ ኡባ ቦላ አሀና ጌዳ ኢታባ ኡባ ኡንቱንቱ ቦላ አሀና ሀናይ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ሞርጊ ማካላ ግዲደ፥ ታን ኦዴዳባ ስሰናን እጼድኖ’ ያጌ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Sisite, taani ha katamaa bollanne Aa heeraan de'iyaa mootsatuu ubbaa bolla ahana geedda iitabaa ubbaa unttunttu bolla ahana hanay. Ayaw gooppe, unttunttu morggii makkalaa gidiide, taani odeeddabaa sisennan is's'eeddino› yaagee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay, ‹Siyite! Istti bantta wozina shuchchasidi ta qaala siyontta ixxida gishshas tani ha katamaa bollanne iza matan diza mooththata ubbaa bolla ehana gida iita miish ubbaa istta bolla ehana gays› gees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ ‹ሲዪቴ! ኢስቲ ባንታ ዎዚና ሹቻሲዲ ታ ቃላ ሲዮንታ ኢጺዳ ጊሻስ ታኒ ሃ ካታማ ቦላኔ ኢዛ ማታን ዲዛ ሞታ ኡባ ቦላ ኤሃና ጊዳ ኢታ ሚሽ ኡባ ኢስታ ቦላ ኤሃና ጋይስ› ጌስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሞርግያ ጋቢስድ፥ ታ ኦድያባ ስኦና እፅዳ ግሾ ሀ ካታማ ቦላነ እያ ሄራን ደእያ ጉታታ ቦላ ኤሀና ግዳ ኢታባ ኡባ ኤሀና ሀናይስ” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti morgiya gabbisidi, ta odiyaba si7onna ixida gisho ha katamaa bollanne iya heeran de7iya gutata bolla ehana gida iitabaa ubbaa ehana hanayis” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘እነሆ ዐንገታቸውን በማደንደን ቃሌን ስላልሰሙ በዚህች ከተማና በዙሪያዋ ባሉ መንደሮች ሁሉ ላይ ላደርስ ያሰብሁትን ጥፋት ሁሉ አመጣለሁ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነርሱ እልኸኞች ሆነው ለቃሌ ስላልታዘዙ በዚህች ከተማና በዙሪያዋ በሚገኙ ስፍራዎች ሁሉ ይመጣል ብዬ ያስታወቅኹትን መቅሠፍት ሁሉ አመጣባቸዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል፦ እንሆ፥ ንቓለይ ከይሰምዑ ልቦም ኣትሪሮም እዮም እሞ፥ ናብዛ ኸተማ እዚኣን ናብተን ኣብ ዙርያኣ ዘለዋ ዓድታትን፥ እቲ ኸውርዶ እየ ኢለ ዝተዛረብክዎ መዓት ከውርደለን እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ንቓለይ ከይሰምዑ ኽሳዶም ኣትሪሮም እዮም እሞ፡ ናብዛ ኸተማ እዚኣን ናብ ኲለን ዓድታታን እቲ እተዛረብኩላ ዘበለ ዂሉ መዓት ከውርደለን እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ጐይታ ሰራዊት ኣምላኽ እስራኤል። |