Jeremiah 19:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣባይቲ የሩሳሌምን ኣባይቲ ነገስታት ይሁዳን ድማ ከም ስፍራ ቶፌት ኪርከሱ እዮም፣ ኣብ ናሕሶም ድማ ትኪ ናብ ብዘሎ ሰራዊት ሰማይ ዝደየቡን ንኻልኦት ኣማልኽቲ መስዋእቲ መስተ ዘፍሰሱሉን ኣባይቲ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኢየሩሳሌም ቤቶችና የይሁዳ ነገሥታት ቤቶች እንደ ቶፌት የረከሱ ይሆናሉ፤ እነዚያም በሰገነታቸው ላይ ለሰማይ ሠራዊት ሁሉ ያጠኑባቸው፥ ለሌሎችም አማልክት የመጠጥ ቍርባን ያፈሰሱባቸው ቤቶች ሁሉ ይፈርሳሉ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የረከሱትም የኢየሩሳሌም ቤቶችና የይሁዳ ነገሥታት ቤቶች፥ እነዚያ በሰገነታቸው ላይ ለሰማይ ሠራዊት ሁሉ ያጠኑባቸው ለሌሎችም አማልክት የመጠጥን ቍርባን ያፈሰሱባቸው ቤቶች ሁሉ፥ እንደ ቶፌት ስፍራ ይሆናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኢየሩሳሌም ቤቶችና የይሁዳ ነገሥታት ቤቶች፥ እነዚያ በሰገነቶቻቸው ላይ ለሰማይ ሠራዊት ሁሉ ያጠኑባቸው፥ ለሌሎችም አማልክት የመጠጥን ቁርባን ያፈሰሱባቸው ቤቶች ሁሉ፥ እንደ ቶፌት ስፍራ የረከሱ ይሆናሉ።’ ” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | የሩሳላመ አሳ ጎለቱነ ይሁዳ ካተቱዋ ጎለቱ፥ ጎልያ ቦላን ደምባዪደ ኦድኖ ሳሉዋ ጾልንተቶ እጻና ጩዋዬዳነ ሀራ ጾሳቶ ኡሻ ያርሹዋ ጉሴዳ ጎለቱ ኡባይ ቶፌታ ግያ ሳኣዳን ቱኔዳዋንታ ግዳና” ያጌ’ ያጋ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yerusaalame asaa golletuunne Yihudaa kaatetuwaa golletuu, golliyaa bollan dembbayiide ootseeddino saluwaa s'oolinttetoo is'aanaa c'uwayeeddanne hara s'oossatoo ushshaa yarshshuwaa gusseedda golletuu ubbay Toofeeta giyaa sa'aadan tuneeddawantta gidana» yaagee› yaaga» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bantta keeththa kaara bolla salo medheteththatas exaane cuwasidinne eeqa xoossatas ushshu shiishshidayti Yerusalaame asaa keeththatinne Yuhuda kawota keeththati Toofeete mala tunana› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባንታ ኬ ካራ ቦላ ሳሎ ሜቴታስ ኤጻኔ ጩዋሲዲኔ ኤቃ ጾሳታስ ኡሹ ሺሺዳይቲ ዬሩሳላሜ ኣሳ ኬቲኔ ዩሁዳ ካዎታ ኬቲ ቶፌቴ ማላ ቱናና› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | የሩሳላመ አሳ ኬትነ ይሁዳ ካዎታ ኬት፥ ኬ ቦላ ደምባይድ ኦዳ በሳን ሳሎ ፆልንቶታስ እፃነ ጩይስዳነ ሀራ ፆሳታስ ኡሻ ያርሾ ጉስዳ ኬት ኡባይ ቶፈታዳ ቱና ግዳና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaame asaa keethatinne Yihuda kawota keethati, keethaa bolla dembayidi oothida bessan salo xoolintotas ixaane cuyisidanne hara xoossatas ushsha yarsho gussida keethati ubbay Toofetada tuna gidana” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በጣራዎቻቸው ላይ ለሰማይ ሰራዊት ዕጣን የታጠነባቸውና ለባዕዳን አማልክት የመጠጥ ቍርባን የቀረበባቸው፣ የኢየሩሳሌም ቤቶችና የይሁዳ ነገሥታት ቤቶች እንደ ቶፌት የረከሱ ይሆናሉ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኢየሩሳሌም ሕዝብና የይሁዳ ነገሥታት የሚኖሩባቸው ቤቶች፥ እንዲሁም በጣራዎቻቸው ላይ ለሰማይ ሠራዊት ዕጣን የሚታጠንባቸውና ለባዕዳን አማልክትም የወይን ጠጅ የሚፈስባቸው ቤቶች ሁሉ እንደ ቶፌት የረከሱ ይሆናሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵለን ኣባይቲ ኢየሩሳሌምን ኣባይቲ ነገስታት ይሁዳን፥ ኵለን እተን ኣብ ዝባን ናሕሰን ንኸዋኽብቲ ሰማይ ዕጣን ዝዓጠኑለንን፥ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ድማ መስዋእቲ መስተ ዘፍሰሱለን ኣባይቲ፥ ከም ቶፌት ክረኽሳ እየን በሎም” በለኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣባይቲ የሩሳሌምን ኣባይቲ ነገስታት ይሁዳን፡ ኲለን እተን ኣብ ዝባን ናሕሲ ንዂሎም ሰራዊት ሰማይ ዝዐጠኑለን፡ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ድማ መስዋእቲ መስተ ዝኸዐዉለን ኣባይትን፡ ከም ስፍራ ቶፌት ኪረኽሳ እየን። |