Jeremiah 19:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣባይቲ የሩሳሌምን ኣባይቲ ነገስታት ይሁዳን ድማ ከም ስፍራ ቶፌት ኪርከሱ እዮም፣ ኣብ ናሕሶም ድማ ትኪ ናብ ብዘሎ ሰራዊት ሰማይ ዝደየቡን ንኻልኦት ኣማልኽቲ መስዋእቲ መስተ ዘፍሰሱሉን ኣባይቲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ቤቶ​ችና የይ​ሁዳ ነገ​ሥ​ታት ቤቶች እንደ ቶፌት የረ​ከሱ ይሆ​ናሉ፤ እነ​ዚ​ያም በሰ​ገ​ነ​ታ​ቸው ላይ ለሰ​ማይ ሠራ​ዊት ሁሉ ያጠ​ኑ​ባ​ቸው፥ ለሌ​ሎ​ችም አማ​ል​ክት የመ​ጠጥ ቍር​ባን ያፈ​ሰ​ሱ​ባ​ቸው ቤቶች ሁሉ ይፈ​ር​ሳሉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የረከሱትም የኢየሩሳሌም ቤቶችና የይሁዳ ነገሥታት ቤቶች፥ እነዚያ በሰገነታቸው ላይ ለሰማይ ሠራዊት ሁሉ ያጠኑባቸው ለሌሎችም አማልክት የመጠጥን ቍርባን ያፈሰሱባቸው ቤቶች ሁሉ፥ እንደ ቶፌት ስፍራ ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የኢየሩሳሌም ቤቶችና የይሁዳ ነገሥታት ቤቶች፥ እነዚያ በሰገነቶቻቸው ላይ ለሰማይ ሠራዊት ሁሉ ያጠኑባቸው፥ ለሌሎችም አማልክት የመጠጥን ቁርባን ያፈሰሱባቸው ቤቶች ሁሉ፥ እንደ ቶፌት ስፍራ የረከሱ ይሆናሉ።’ ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year የሩሳላመ አሳ ጎለቱነ ይሁዳ ካተቱዋ ጎለቱ፥ ጎልያ ቦላን ደምባዪደ ኦድኖ ሳሉዋ ጾልንተቶ እጻና ጩዋዬዳነ ሀራ ጾሳቶ ኡሻ ያርሹዋ ጉሴዳ ጎለቱ ኡባይ ቶፌታ ግያ ሳኣዳን ቱኔዳዋንታ ግዳና” ያጌ’ ያጋ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yerusaalame asaa golletuunne Yihudaa kaatetuwaa golletuu, golliyaa bollan dembbayiide ootseeddino saluwaa s'oolinttetoo is'aanaa c'uwayeeddanne hara s'oossatoo ushshaa yarshshuwaa gusseedda golletuu ubbay Toofeeta giyaa sa'aadan tuneeddawantta gidana» yaagee› yaaga» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Bantta keeththa kaara bolla salo medheteththatas exaane cuwasidinne eeqa xoossatas ushshu shiishshidayti Yerusalaame asaa keeththatinne Yuhuda kawota keeththati Toofeete mala tunana› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባንታ ኬ ካራ ቦላ ሳሎ ሜቴታስ ኤጻኔ ጩዋሲዲኔ ኤቃ ጾሳታስ ኡሹ ሺሺዳይቲ ዬሩሳላሜ ኣሳ ኬቲኔ ዩሁዳ ካዎታ ኬቲ ቶፌቴ ማላ ቱናና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) የሩሳላመ አሳ ኬትነ ይሁዳ ካዎታ ኬት፥ ኬ ቦላ ደምባይድ ኦዳ በሳን ሳሎ ፆልንቶታስ እፃነ ጩይስዳነ ሀራ ፆሳታስ ኡሻ ያርሾ ጉስዳ ኬት ኡባይ ቶፈታዳ ቱና ግዳና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yerusalaame asaa keethatinne Yihuda kawota keethati, keethaa bolla dembayidi oothida bessan salo xoolintotas ixaane cuyisidanne hara xoossatas ushsha yarsho gussida keethati ubbay Toofetada tuna gidana” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በጣራዎቻቸው ላይ ለሰማይ ሰራዊት ዕጣን የታጠነባቸውና ለባዕዳን አማልክት የመጠጥ ቍርባን የቀረበባቸው፣ የኢየሩሳሌም ቤቶችና የይሁዳ ነገሥታት ቤቶች እንደ ቶፌት የረከሱ ይሆናሉ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የኢየሩሳሌም ሕዝብና የይሁዳ ነገሥታት የሚኖሩባቸው ቤቶች፥ እንዲሁም በጣራዎቻቸው ላይ ለሰማይ ሠራዊት ዕጣን የሚታጠንባቸውና ለባዕዳን አማልክትም የወይን ጠጅ የሚፈስባቸው ቤቶች ሁሉ እንደ ቶፌት የረከሱ ይሆናሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵለን ኣባይቲ ኢየሩሳሌምን ኣባይቲ ነገስታት ይሁዳን፥ ኵለን እተን ኣብ ዝባን ናሕሰን ንኸዋኽብቲ ሰማይ ዕጣን ዝዓጠኑለንን፥ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ድማ መስዋእቲ መስተ ዘፍሰሱለን ኣባይቲ፥ ከም ቶፌት ክረኽሳ እየን በሎም” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣባይቲ የሩሳሌምን ኣባይቲ ነገስታት ይሁዳን፡ ኲለን እተን ኣብ ዝባን ናሕሲ ንዂሎም ሰራዊት ሰማይ ዝዐጠኑለን፡ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ድማ መስዋእቲ መስተ ዝኸዐዉለን ኣባይትን፡ ከም ስፍራ ቶፌት ኪረኽሳ እየን።