Jeremiah 19:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በሎም፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል። ብተመሳሳሊ መንገዲ ነዚ ህዝብን ነዛ ከተማን ከምቲ ሓደ ሰብ ዳግማይ ምሉእ ክኸውን ዘይክእል ሰራሕ ሸኽላ ዝሰብር ክሰብሮ እየ፤ ኣብ ቶፌት ድማ ክሳዕ ዝቕበር ቦታ ክሳዕ ዘይረክብ ክቐብሩዋ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ትላ​ቸ​ዋ​ለህ፦ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ የሸ​ክላ ማድጋ እን​ደ​ሚ​ሰ​ባ​በር ደግ​ሞም ይጠ​ገን ዘንድ እን​ደ​ማ​ይ​ቻል፥ እን​ዲሁ ይህን ሕዝ​ብና ይህ​ችን ከተማ እሰ​ብ​ራ​ለሁ፤ የሚ​ቀ​በ​ሩ​በ​ትም ስፍራ ሌላ የለ​ምና በቶ​ፌት ይቀ​በ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ትላቸዋለህ። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሸክላ ሠሪው ዕቃ እንደሚሰባበር ደግሞም ይጠገን ዘንድ እንደማይቻል፥ እንዲሁ ይህን ሕዝብና ይህችን ከተማ እሰብራለሁ፤ የሚቀብሩበትም ስፍራ ሌላ የለምና በቶፌት ይቀበራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ትላቸዋለህ፦ ‘የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ የሸክላ ሠሪው ዕቃ እንደሚሰባበር ዳግመኛም ሊጠገን እንደማይችል፥ እንዲሁ ይህን ሕዝብና ይህችን ከተማ እሰብራለሁ፤ የሚቀብሩበትም ስፍራ ሌላ የለምና በቶፌት ይቀበራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ዛሪደ ኮልና ኦይቀናዳን ኦደ፥ እት አሳይ ባረታ መንያዋዳን፥ ታን ሀ ካዉተነ ሀ ካታማ መንሬና። አሳቱ አሃ ሞግያ ሳአይ ባይና ድራዉ፥ ቶፌታን ሞጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttuntta hawaadan yaaga; ‹Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Zaariide koolina oyk'k'ennaadan ootsiide, itti Asay baaretaa mentsiyaawaadan, taani ha kawutetsaanne ha katamaa mentsereetsana. Asatuu anhaa moogiyaa sa'ay bayinna diraw, Toofeetan moogana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi isttas Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossay, ‹Manaza gomboy meqqidayssaththonne simmi koolettana dandayonttayssaththo tani ha kawoteththaanne ha katamaa hessaththo ooththana; asay aha moogizasoy baynda gishshas Toofeeten moogana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ ኢስታስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳይ፥ ‹ማናዛ ጎምቦይ ሜቂዳይሳኔ ሲሚ ኮሌታና ዳንዳዮንታይሳ ታኒ ሃ ካዎቴኔ ሃ ካታማ ሄሳ ኦና፤ ኣሳይ ኣሃ ሞጊዛሶይ ባይንዳ ጊሻስ ቶፌቴን ሞጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታኮ ሀይሳዳ ያጋ፦ ፁጋይ መቅዳይሳዳነ ዛሪድ ኮላናዉ ዳንዳኤቶናይሳዳ ታ ሀ ካዎተነ ሀ ካታማ መንረና። አስ አሀ ሞግያ በሲ ባይና ግሾ ቶፈታን ሞገታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Entako haysada yaaga: xuggay meqidaysadanne zaaridi koolanaw danda7etonnaysada ta ha kawotethaanne ha katamaa mentherethana. Asi aha moogiya bessi bayna gisho Toofetan moogetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም ትላቸዋለህ፤ ‘የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “የሸክላ ሠሪው ገንቦ እንደ ተሰበረና ሊጠገን እንደማይቻል፣ ይህን ሕዝብና ይህችን ከተማ እንዲሁ እሰብራለሁ፤ የቀብር ቦታ ከመታጣቱ የተነሣ ሙታናቸውን በቶፌት ይቀብራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሠራዊት አምላክ እንድነግራቸው ያዘዘኝም ቃል ይህ ነው፥ “ይህ የተሰበረ የሸክላ ገንቦ ተመልሶ ሊጠገን እንደማይችል፥ ይህን ሕዝብና ይህችን ከተማ በዚሁ ዐይነት እሰባብራለሁ፤ ሰዎች ሙታናቸውን የሚቀብሩበት ሌላ ስፍራ ስለማይገኝ በቶፌት ይቀብሩአቸዋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ በሎም፦ ‘ከምቲ ኣቕሓ ሰራሒ መሬት ምስ ተሰብረ ዘይዕረ’ ኸምኡ ነዝ ህዝቢ እዙይን ነዛ ኸተማ እዚኣን ክሰብሮም እየ። መቕበሪ ቦታ ስለ ዝስኣን ድማ ሬሳኣቶም ኣብ ቶፌት ክቕበር እዩ” ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ ናይ ሰራሕ መሬት ኣቕሓ ምስ ተሰብረ ዘይዕረ፡ ከምኡ ነዚ ህዝቢ እዝን ነዛ ኸተማ እዚኣን ክሰብሮም እየ። ስፍራ ስለ እተሳእነ ድማ ኣብ ቶፌት ኪቕበሩ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።