Jeremiah 19:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፦ ኪድ ካብቲ ሰራሕ ሸኽላ ድስቲ መሬት ውሰድ እሞ፡ ካብ ሽማግለታት ህዝብን ካብ ዓበይቲ ካህናትን ውሰድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፥ “ሂድ፤ የሸክላ ሠሪ የሠራውን ገምቦ ግዛ፤ ከሕዝቡም ሽማግሌዎችና ከካህናት ሽማግሌዎች ከአንተ ጋር ውሰድ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ። ሂድ፥ ከሸክላ ሠሪ ገምቦ ግዛ፥ ከሕዝቡም ሽማግሌዎችና ከካህናት ሽማግሌዎች ከአንተ ጋር ውሰድ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም እንዲህ አለኝ፦ “ሂድ፥ ከሸክላ ሠሪ ገምቦ ግዛ፥ ከሕዝቡም ሽማግሌዎችና ከካህናት ሽማግሌዎች ከአንተ ጋር ውሰድ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ባ፤ ኡርቃ መያዋፐ ባሬታ ሻማ። ኔናና አማሬዳ ጋድያ ጭማቱዋነ አማሬዳ ቄስያ ጭማቱዋ አካደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Ba; urk'k'aa med'd'iyaawaappe baareetaa shamma. Neenanna amareedda gadiyaa c'imatuwaanne amareedda k'eesiyaa c'imatuwaa akkaade, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Ermaasas, «Baada manappe gombo shamma; histtada nenara dere cimatappenne qeesetappe guuththata ekkada, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኤርማሳስ፥ «ባዳ ማናፔ ጎምቦ ሻማ፤ ሂስታዳ ኔናራ ዴሬ ጪማታፔኔ ቄሴታፔ ጉታ ኤካዳ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ታኮ፥ “ባዳ ኦቶ መይሳፈ ፁጋ ሻማ። ኔራ ጉ ቢታ ጭማታነ ጉ ካህነ ጭማታ ኤካዳ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday taako, “Bada oto medheysafe xugga shamma. Neera guutha biitta cimatanne guutha kahine cimata ekada, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ሄደህ፣ ከሸክላ ሠሪ ገንቦ ግዛ፤ ከሕዝቡና ከካህናቱ መካከል ታላላቅ የሆኑትን አንዳንዶቹን ይዘህ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “ሄደህ ከሸክላ ሠሪው ገንቦ ግዛ፤ ከሕዝቡና ከካህናቱ መካከል ታላላቆቹን መርጠህ ከአንተ ጋር አብረው እንዲሄዱ አድርግ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ በለኒ፦ “ኪድ፤ ካብቲ ሰራሒ መሬት ሳርማ ዓድግ። ካብቶም ዓበይቲ ህዝብን ካብቶም ዓበይቲ ኻህናትንውን ንገሊኣቶም ምሳኻ ተማላእ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከምዚ በለ፡ ኪድ፡ ካብቲ ሰራሕ መሬት ከኣ ሳርማ ተሻየጥ እሞ ገለ ኻብቶም ዓበይቲ ህዝብን ካብቶም ዓበይቲ ኻህናትን ተማላእ። |