Jeremiah 19:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፦ ኪድ ካብቲ ሰራሕ ሸኽላ ድስቲ መሬት ውሰድ እሞ፡ ካብ ሽማግለታት ህዝብን ካብ ዓበይቲ ካህናትን ውሰድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እን​ዲህ አለኝ፥ “ሂድ፤ የሸ​ክላ ሠሪ የሠ​ራ​ውን ገምቦ ግዛ፤ ከሕ​ዝ​ቡም ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ችና ከካ​ህ​ናት ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ከአ​ንተ ጋር ውሰድ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ። ሂድ፥ ከሸክላ ሠሪ ገምቦ ግዛ፥ ከሕዝቡም ሽማግሌዎችና ከካህናት ሽማግሌዎች ከአንተ ጋር ውሰድ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም እንዲህ አለኝ፦ “ሂድ፥ ከሸክላ ሠሪ ገምቦ ግዛ፥ ከሕዝቡም ሽማግሌዎችና ከካህናት ሽማግሌዎች ከአንተ ጋር ውሰድ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ባ፤ ኡርቃ መያዋፐ ባሬታ ሻማ። ኔናና አማሬዳ ጋድያ ጭማቱዋነ አማሬዳ ቄስያ ጭማቱዋ አካደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Ba; urk'k'aa med'd'iyaawaappe baareetaa shamma. Neenanna amareedda gadiyaa c'imatuwaanne amareedda k'eesiyaa c'imatuwaa akkaade,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Ermaasas, «Baada manappe gombo shamma; histtada nenara dere cimatappenne qeesetappe guuththata ekkada,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኤርማሳስ፥ «ባዳ ማናፔ ጎምቦ ሻማ፤ ሂስታዳ ኔናራ ዴሬ ጪማታፔኔ ቄሴታፔ ጉታ ኤካዳ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ታኮ፥ “ባዳ ኦቶ መይሳፈ ፁጋ ሻማ። ኔራ ጉ ቢታ ጭማታነ ጉ ካህነ ጭማታ ኤካዳ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday taako, “Bada oto medheysafe xugga shamma. Neera guutha biitta cimatanne guutha kahine cimata ekada,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ሄደህ፣ ከሸክላ ሠሪ ገንቦ ግዛ፤ ከሕዝቡና ከካህናቱ መካከል ታላላቅ የሆኑትን አንዳንዶቹን ይዘህ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “ሄደህ ከሸክላ ሠሪው ገንቦ ግዛ፤ ከሕዝቡና ከካህናቱ መካከል ታላላቆቹን መርጠህ ከአንተ ጋር አብረው እንዲሄዱ አድርግ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ በለኒ፦ “ኪድ፤ ካብቲ ሰራሒ መሬት ሳርማ ዓድግ። ካብቶም ዓበይቲ ህዝብን ካብቶም ዓበይቲ ኻህናትንውን ንገሊኣቶም ምሳኻ ተማላእ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከምዚ በለ፡ ኪድ፡ ካብቲ ሰራሕ መሬት ከኣ ሳርማ ተሻየጥ እሞ ገለ ኻብቶም ዓበይቲ ህዝብን ካብቶም ዓበይቲ ኻህናትን ተማላእ።