Jeremiah 18:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ከምዚ ሰራሕ ሸኽላ ክገብረልኩምዶ ኣይክእልን እየ፧ ይብል እግዚኣብሄር። እንሆ፡ ከምቲ ጭቃ ኣብ ኢድ ሰራሕ ሸኽላ ዘሎ፡ ንስኻትኩምውን ኣብ ኢደይ ኣለኹም፡ ኣቱም ቤት እስራኤል!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሆይ! ይህ ሸክላ ሠሪ እን​ደ​ሚ​ሠራ በውኑ እኔ በእ​ና​ንተ ዘንድ መሥ​ራት አይ​ቻ​ለ​ኝ​ምን? እነሆ ጭቃው በሸ​ክላ ሠሪ እጅ እን​ዳለ፥ እን​ዲሁ እና​ንተ በእኔ እጅ አላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ይህ ሸክላ ሠሪ እንደሚሠራ በውኑ እኔ በእናንተ ዘንድ መሥራት አይቻለኝምን? እነሆ፥ ጭቃው በሸክላ ሠሪ እጅ እንዳለ፥ እንዲሁ እናንተ በእኔ እንጅ አላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የእስራኤል ቤት ሆይ! ይህ ሸክላ ሠሪ እንደሚሠራ በውኑ እኔ በእናንተ ላይ መሥራት አልችልምን? ይላል ጌታ፤ እነሆ፥ ጭቃው በሸክላ ሠሪ እጅ እንዳለ፥ የእስራኤል ቤት ሆይ! እንዲሁ እናንተ በእኔ እጅ አላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እስራኤልያ አሳቶ፥ ሀ ኡርቃ መያ ብታኒ ኦያዋዳን፥ ታን ህንተና ኦናዉ ዳንዳይክታ? ያጌ መና ጎዳይ። እስራኤልያ አሳቶ፥ በእተ፤ ኡርቃይ ባረና መያዋ ኩሽያን ደእያዋዳን፥ ህንተካ ታ ኩሽያን ደኢታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Israa'eeliyaa asatoo, ha urk'k'aa med'd'iyaa bitanii ootsiyaawaadan, taani hinttena ootsanaw danddaykkitaa? Yaagee Med'inaa Goday. Israa'eeliyaa asatoo, be'ite; urk'k'ay barena med'd'iyaawaa kushiyan de'iyaawaadan, hinttekka ta kushiyan de'iita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Isra7eele asawu! Manazi ooththizayssaththo ta inttena ooththanaas dandaykkinaa? Isra7eele asawu! Urqqay mana kushen dizayssaththo intteka ta kushen deeta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ማናዚ ኦዛይሳ ታ ኢንቴና ኦናስ ዳንዳይኪና? ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኡርቃይ ማና ኩሼን ዲዛይሳ ኢንቴካ ታ ኩሼን ዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስራኤለ አሳዉ፥ ኡርቃ መያ አደይ ኦይሳዳ ታ ህንተና ኦናዉ ዳንዳእክና? እስራኤለ አሳዉ፥ ኡርቃይ ባና መይሳ ኩሸን ደኤይሳዳ፥ ህንተካ ታ ኩሸን ደኤታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Isra7eele asaw, urqa medhiya addey ootheysada ta hintena oothanaw danda7ikina? Isra7eele asaw, urqay bana medheysa kushen de7eysada, hinteka ta kushen de7eeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ሸክላ ሠሪው እንደሚሠራው፣ እኔ በእናንተ ላይ መሥራት አይቻለኝምን?” ይላል እግዚአብሔር ፤ “የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ጭቃው በሸክላ ሠሪው እጅ እንዳለ፣ እናንተም እንዲሁ በእጄ ውስጥ ናችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! ሸክላ ሠሪው ሸክላውን በፈለገው ዐይነት እንደሚሠራው፥ እኔስ በእናንተ ላይ የፈለግኹትን ማድረግ አልችልምን? የሸክላው ጭቃ በሸክላ ሠሪው እጅ እንደሚገኝ እናንተም፥ በእኔ እጅ ናችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣቱም ህዝቢ እስራኤል፥ ኣነኸ ንኣኻትኩም ከምቲ ሰራሒ መሬት ዝገበሮ ኽገብረኩምዶ ኣይከኣለንን እዩ? ኸምቲ መሬት ኣብ ኢድ እቲ ሰራሒ መሬት ዘሎ፥ ከምኡ ድማ ንስኻትኩም ኣብ ኢደይ ኢኹም ዘለኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ኣነኸ ንኣኻትኩምዶ ኸምቲ ሰራሕ መሬት ዝገበሮ ኽገብረኩም ኣይከኣለንን እዩ ኣቱም ቤት እስራኤል፡ እንሆ፡ ከምቲ መሬት ኣብ ኢድ እቲ ሰራሕ መሬት ዘሎ፡ ከምኡ ድማ ንስኻትኩም ኣብ ኢደይ ኢኹም፡ ይብል እግዚኣብሄር።