Jeremiah 18:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ደቆም ንጥሜት ኣሕሊፎም ብዓመጽ ሰይፊ ደሞም የፍስሱ። ኣንስቶም ድማ ደቀን ይዝረፋ፡ መበለታት ድማ ይኹና፤ ሰብኦም ድማ ይቕተሉ፤ ኣባላቶም ኣብ ውግእ ብሰይፊ ይቕተሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ልጆ​ቻ​ቸ​ውን ለራብ ስጥ፤ ለሰ​ይ​ፍም እጅ አሳ​ል​ፈህ ስጣ​ቸው፤ ሚስ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም የወ​ላድ መካ​ንና መበ​ለ​ቶች ይሁኑ፤ ወን​ዶ​ቻ​ቸ​ውም በሞት ይጥፉ፤ ጐል​ማ​ሶ​ቻ​ቸ​ውም በጦ​ር​ነት ጊዜ በሰ​ይፍ ይመቱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ልጆቻቸውን ለራብ ስጥ፥ ለሰይፍም እጅ አሳልፈህ ስጣቸው፥ ሚስቶቻቸውም የወላድ መካንና መበለቶች ይሁኑ፥ ወንዶቻቸውም በሞት ይጥፉ፥ ጕልማሶቻቸውም በሰልፍ ጊዜ በሰይፍ ይመቱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ልጆቻቸውን ለራብ ስጥ፥ ለሰይፍም እጅ አሳልፈህ ስጣቸው፥ ሚስቶቻቸውም የወላድ መካንና መበለቶች ይሁኑ፥ ወንዶቻቸውም በሞት ይጥፉ፥ ጉልማሶቻቸውም በጦርነት ጊዜ በሰይፍ ይመቱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ናናቱዋ ኮሻዉ አደ እማ፤ ኡንቱንታካ ማሻዉ አደ እማ። ኡንቱንቱ ማጫ አሳቱካ ናአይ ባይናዋንታነ አምኤ ግድኖ። ኡንቱንቱ አቱማ አሳቱካ ዎያ ሀርግያን ጋከትኖ፤ ኡንቱንቱ ዎዳላቱካ ኦላን ሲፈትኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, unttunttu naanatuwaa koshaw aatsaade imma; unttunttakka mashshaw aatsaade imma. Unttunttu mac'c'a asatuukka na'ay bayinnawanttanne am"e gidino. Unttunttu attuma asatuukka wod'iyaa harggiyaan gakketino; unttunttu wodallatuukka olan siifettino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas istta nayta koshassinne mashshas aaththa imma; istta maccassati maynnenne am7eta gidetto; istta attumasatikka para hayqon wuretto; istta naateththa nayti olason mashshas gidetto
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢስታ ናይታ ኮሻሲኔ ማሻስ ኣ ኢማ፤ ኢስታ ማጫሳቲ ማይኔኔ ኣምኤታ ጊዴቶ፤ ኢስታ ኣቱማሳቲካ ፓራ ሃይቆን ዉሬቶ፤ ኢስታ ናቴ ናይቲ ኦላሶን ማሻስ ጊዴቶ
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኤንታ ናይታ ኮሻስ አዳ እማ፤ ኤንታ ማሻስ አዳ እማ። ኤንታ ማቸት ናእ ባይናይሳታነ አምኦ ግዶ። ኤንታ አደት ዎያ ሀርገን ጋሄቶና፤ ኤንታ ናአተት ኦላን ዉሮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, enta nayta koshas aathada imma; enta mashshas aathada imma. Enta macheti na7i baynaysatanne am7o gido. Enta addeti wodhiya hargen gahetonna; enta na7atethati olan wuro.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ልጆቻቸውን ለራብ፣ ለሰይፍም ስለት አሳልፈህ ስጥ፤ ሚስቶቻቸው የወላድ መካን፣ መበለትም ይሁኑ፤ ወንዶቻቸው በሞት ይቀሠፉ፤ ጕልማሶቻቸው በጦር ሜዳ ለሰይፍ ይዳረጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አምላክ ሆይ! አሁን ግን ልጆቻቸው በራብ እንዲያልቁ፥ እነርሱም በጦርነት እንዲወድቁ አድርግ፤ ሴቶቻቸው ያለ ባልና ያለ ልጅ ይቅሩ፤ ወንዶቻቸው በበሽታ ወጣቶቻቸውም በጦርነት ይደምሰሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ሕዚ ደቆም ንጥሜት ሃብ፤ ንኣኣቶም ከዓ ስሕለት ሰይፊ ኣሕሊፍካ ሃብ። ኣንስቶም ናይ ወላድ መኻንን መበለታትን ይኹና፤ ሰብኡተን ድማ ተቐቲሎም ይሙቱ፤ ኣጕባዞም ከዓ ኣብ ጊዜ ውግእ ብሰይፊ ይውደቑ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ደቆም ንጥሜት መጡ፡ ንኣታቶም ከኣ ናብ ኢድ ሰይፊ ኣሕሊፍካ ሀብ። ኣንስቶም ደቂ ዜብለን መበላሉ ይኹና፡ ሰብኡተን ድማ ተቐቲሎም ይሙቱ። ኣጒባዞም ከኣ ኣብ ውግእ ብሰይፊ ይወቕዑ።