Jeremiah 18:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ደቆም ንጥሜት ኣሕሊፎም ብዓመጽ ሰይፊ ደሞም የፍስሱ። ኣንስቶም ድማ ደቀን ይዝረፋ፡ መበለታት ድማ ይኹና፤ ሰብኦም ድማ ይቕተሉ፤ ኣባላቶም ኣብ ውግእ ብሰይፊ ይቕተሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ልጆቻቸውን ለራብ ስጥ፤ ለሰይፍም እጅ አሳልፈህ ስጣቸው፤ ሚስቶቻቸውም የወላድ መካንና መበለቶች ይሁኑ፤ ወንዶቻቸውም በሞት ይጥፉ፤ ጐልማሶቻቸውም በጦርነት ጊዜ በሰይፍ ይመቱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ልጆቻቸውን ለራብ ስጥ፥ ለሰይፍም እጅ አሳልፈህ ስጣቸው፥ ሚስቶቻቸውም የወላድ መካንና መበለቶች ይሁኑ፥ ወንዶቻቸውም በሞት ይጥፉ፥ ጕልማሶቻቸውም በሰልፍ ጊዜ በሰይፍ ይመቱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ልጆቻቸውን ለራብ ስጥ፥ ለሰይፍም እጅ አሳልፈህ ስጣቸው፥ ሚስቶቻቸውም የወላድ መካንና መበለቶች ይሁኑ፥ ወንዶቻቸውም በሞት ይጥፉ፥ ጉልማሶቻቸውም በጦርነት ጊዜ በሰይፍ ይመቱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ናናቱዋ ኮሻዉ አደ እማ፤ ኡንቱንታካ ማሻዉ አደ እማ። ኡንቱንቱ ማጫ አሳቱካ ናአይ ባይናዋንታነ አምኤ ግድኖ። ኡንቱንቱ አቱማ አሳቱካ ዎያ ሀርግያን ጋከትኖ፤ ኡንቱንቱ ዎዳላቱካ ኦላን ሲፈትኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, unttunttu naanatuwaa koshaw aatsaade imma; unttunttakka mashshaw aatsaade imma. Unttunttu mac'c'a asatuukka na'ay bayinnawanttanne am"e gidino. Unttunttu attuma asatuukka wod'iyaa harggiyaan gakketino; unttunttu wodallatuukka olan siifettino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas istta nayta koshassinne mashshas aaththa imma; istta maccassati maynnenne am7eta gidetto; istta attumasatikka para hayqon wuretto; istta naateththa nayti olason mashshas gidetto |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስታ ናይታ ኮሻሲኔ ማሻስ ኣ ኢማ፤ ኢስታ ማጫሳቲ ማይኔኔ ኣምኤታ ጊዴቶ፤ ኢስታ ኣቱማሳቲካ ፓራ ሃይቆን ዉሬቶ፤ ኢስታ ናቴ ናይቲ ኦላሶን ማሻስ ጊዴቶ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኤንታ ናይታ ኮሻስ አዳ እማ፤ ኤንታ ማሻስ አዳ እማ። ኤንታ ማቸት ናእ ባይናይሳታነ አምኦ ግዶ። ኤንታ አደት ዎያ ሀርገን ጋሄቶና፤ ኤንታ ናአተት ኦላን ዉሮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, enta nayta koshas aathada imma; enta mashshas aathada imma. Enta macheti na7i baynaysatanne am7o gido. Enta addeti wodhiya hargen gahetonna; enta na7atethati olan wuro. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ልጆቻቸውን ለራብ፣ ለሰይፍም ስለት አሳልፈህ ስጥ፤ ሚስቶቻቸው የወላድ መካን፣ መበለትም ይሁኑ፤ ወንዶቻቸው በሞት ይቀሠፉ፤ ጕልማሶቻቸው በጦር ሜዳ ለሰይፍ ይዳረጉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አምላክ ሆይ! አሁን ግን ልጆቻቸው በራብ እንዲያልቁ፥ እነርሱም በጦርነት እንዲወድቁ አድርግ፤ ሴቶቻቸው ያለ ባልና ያለ ልጅ ይቅሩ፤ ወንዶቻቸው በበሽታ ወጣቶቻቸውም በጦርነት ይደምሰሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ሕዚ ደቆም ንጥሜት ሃብ፤ ንኣኣቶም ከዓ ስሕለት ሰይፊ ኣሕሊፍካ ሃብ። ኣንስቶም ናይ ወላድ መኻንን መበለታትን ይኹና፤ ሰብኡተን ድማ ተቐቲሎም ይሙቱ፤ ኣጕባዞም ከዓ ኣብ ጊዜ ውግእ ብሰይፊ ይውደቑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ደቆም ንጥሜት መጡ፡ ንኣታቶም ከኣ ናብ ኢድ ሰይፊ ኣሕሊፍካ ሀብ። ኣንስቶም ደቂ ዜብለን መበላሉ ይኹና፡ ሰብኡተን ድማ ተቐቲሎም ይሙቱ። ኣጒባዞም ከኣ ኣብ ውግእ ብሰይፊ ይወቕዑ። |