Jeremiah 18:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክፉእ ኣብ ክንዲ ጽቡቕዶ ይኽፈል፧ ንነፍሰይ ጉድጓድ ኰዒቶምላ እዮም እሞ። ኣብ ቅድሜኻ ደው ኢለ ምእንታኦም ጽቡቕ ክዛረብን ቁጥዓኻ ካብኦም ክመልስን ኣይትረስዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሰውነቴ ጕድጓድን ቈፍረዋል፤ በውኑ በመልካም ፈንታ ክፉ ይመለሳልን? ስለ እነርሱ በመልካም እናገር ዘንድ፥ ቍጣህንም ከእነርሱ ትመልስ ዘንድ በፊትህ እንደ ቆምሁ አስብ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለነፍሴ ጕድጓድ ቈፍረዋልና በውኑ በመልካም ፋንታ ክፉ ይመለሳልን? ስለ እነርሱ በመልካም እናገር ዘንድ ቍጣህንም ከእነርሱ እመልስ ዘንድ በፊትህ እንደ ቆምሁ አስብ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለነፍሴ ጉድጓድ ቈፍረዋልና በውኑ በመልካም ፋንታ ክፉ ይመለሳልን? ስለ እነርሱ በመልካም ለመናገር ቁጣህንም ከእነርሱ ለመመለስ በፊትህ እንደ ቆምሁ አስታውስ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሎኦ ኦዳ አሳዉ ኢታ ዛሪእ? ሽን ኡንቱንቱ ታዉ ኦላ ቦኪኖ። ታን ነ ሀንቁ ኡንቱንቱፐ ስማና ማላ፥ ኡንቱንቱ ድራዉ ሎኦባ ሃሳያናዉ ነ ስንን ኤቄዳዋ ቆፓ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Lo"o ootseedda asaw iitaa zaariii? Shin unttunttu taw ollaa bookkiino. Taani ne hank'k'uu unttunttuppe simmana mala, unttunttu diraw lo"obaa haasayanaw ne sintsan ek'k'eeddawaa k'oppa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Lo7o ooththidaades iita zaarizoo? Istti gidikko taas olla bookkida; ne hanqoy isttafe simmana mala ne sinththan eqqada istta gishshas ta yootidayssa qoppa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሎኦ ኦዳዴስ ኢታ ዛሪዞ? ኢስቲ ጊዲኮ ታስ ኦላ ቦኪዳ፤ ኔ ሃንቆይ ኢስታፌ ሲማና ማላ ኔ ሲንን ኤቃዳ ኢስታ ጊሻስ ታ ዮቲዳይሳ ቆፓ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሎኦ ኦዳ አሳስ ዛሮይ ኢተዬ? ሽን ኤንቲ ታዉ ኦላ ቦኮሶና። ነ ሀንቆይ ኤንታፈ ስማና መላ ታ ኤንታ ግሾ ጋናተይሳ በአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Lo77o oothida asas zaaroy iiteyee? Shin enti taw olla bookosona. Ne hanqoy entafe simmana mela ta enta gisho gaannateysa be7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የመልካም ተግባር ወሮታው ክፉ ነውን? እነርሱ ግን ጕድጓድ ቈፈሩልኝ፤ ቍጣህን ከእነርሱ እንድትመልስ፣ በፊትህ ቆሜ፣ ስለ እነርሱ እንደ ተናገርሁ ዐስብ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ታዲያ የደግ ሥራ ዋጋው ክፉ ነገር ማድረግ ነውን? አንተ በእነርሱ ላይ እንዳትቈጣ እኔ በፊትህ ቆሜ ስለ እነርሱ እንደማለድኩህ አስብ፤ እነርሱ ግን እነሆ እኔ የምወድቅበትን ጒድጓድ ቈፈሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንነፍሰይ ጕድጓድ ኵዒቶምላ እዮም እሞ፥ ክንዲ ሰናይዶ ኽፉእ ይፍደ እዩ? ኣነ ቝጥዓኻ ኻብኣቶም ክተርሕቕ ኢለ ኣብ ቅድሜኻ ቖይመ ኸም ዝለመንኩ ዘክር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንነፍሰይ ጒድጓድ ኲዒቶምላ እዮም እሞ፡ ኣብ ክንዲ ሰናይዶ እከይ ይፍደ እዩ ጽቡቕ ክዛረበሎምን ኲራኻ ኸርሕቐሎምን ኢለ። ኣብ ቅድሜኻ ዝቘምኩ ዘክር። |