Jeremiah 18:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክፉእ ኣብ ክንዲ ጽቡቕዶ ይኽፈል፧ ንነፍሰይ ጉድጓድ ኰዒቶምላ እዮም እሞ። ኣብ ቅድሜኻ ደው ኢለ ምእንታኦም ጽቡቕ ክዛረብን ቁጥዓኻ ካብኦም ክመልስን ኣይትረስዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለሰ​ው​ነቴ ጕድ​ጓ​ድን ቈፍ​ረ​ዋል፤ በውኑ በመ​ል​ካም ፈንታ ክፉ ይመ​ለ​ሳ​ልን? ስለ እነ​ርሱ በመ​ል​ካም እና​ገር ዘንድ፥ ቍጣ​ህ​ንም ከእ​ነ​ርሱ ትመ​ልስ ዘንድ በፊ​ትህ እንደ ቆምሁ አስብ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለነፍሴ ጕድጓድ ቈፍረዋልና በውኑ በመልካም ፋንታ ክፉ ይመለሳልን? ስለ እነርሱ በመልካም እናገር ዘንድ ቍጣህንም ከእነርሱ እመልስ ዘንድ በፊትህ እንደ ቆምሁ አስብ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለነፍሴ ጉድጓድ ቈፍረዋልና በውኑ በመልካም ፋንታ ክፉ ይመለሳልን? ስለ እነርሱ በመልካም ለመናገር ቁጣህንም ከእነርሱ ለመመለስ በፊትህ እንደ ቆምሁ አስታውስ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሎኦ ኦዳ አሳዉ ኢታ ዛሪእ? ሽን ኡንቱንቱ ታዉ ኦላ ቦኪኖ። ታን ነ ሀንቁ ኡንቱንቱፐ ስማና ማላ፥ ኡንቱንቱ ድራዉ ሎኦባ ሃሳያናዉ ነ ስንን ኤቄዳዋ ቆፓ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Lo"o ootseedda asaw iitaa zaariii? Shin unttunttu taw ollaa bookkiino. Taani ne hank'k'uu unttunttuppe simmana mala, unttunttu diraw lo"obaa haasayanaw ne sintsan ek'k'eeddawaa k'oppa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Lo7o ooththidaades iita zaarizoo? Istti gidikko taas olla bookkida; ne hanqoy isttafe simmana mala ne sinththan eqqada istta gishshas ta yootidayssa qoppa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሎኦ ኦዳዴስ ኢታ ዛሪዞ? ኢስቲ ጊዲኮ ታስ ኦላ ቦኪዳ፤ ኔ ሃንቆይ ኢስታፌ ሲማና ማላ ኔ ሲንን ኤቃዳ ኢስታ ጊሻስ ታ ዮቲዳይሳ ቆፓ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሎኦ ኦዳ አሳስ ዛሮይ ኢተዬ? ሽን ኤንቲ ታዉ ኦላ ቦኮሶና። ነ ሀንቆይ ኤንታፈ ስማና መላ ታ ኤንታ ግሾ ጋናተይሳ በአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Lo77o oothida asas zaaroy iiteyee? Shin enti taw olla bookosona. Ne hanqoy entafe simmana mela ta enta gisho gaannateysa be7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የመልካም ተግባር ወሮታው ክፉ ነውን? እነርሱ ግን ጕድጓድ ቈፈሩልኝ፤ ቍጣህን ከእነርሱ እንድትመልስ፣ በፊትህ ቆሜ፣ ስለ እነርሱ እንደ ተናገርሁ ዐስብ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ታዲያ የደግ ሥራ ዋጋው ክፉ ነገር ማድረግ ነውን? አንተ በእነርሱ ላይ እንዳትቈጣ እኔ በፊትህ ቆሜ ስለ እነርሱ እንደማለድኩህ አስብ፤ እነርሱ ግን እነሆ እኔ የምወድቅበትን ጒድጓድ ቈፈሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንነፍሰይ ጕድጓድ ኵዒቶምላ እዮም እሞ፥ ክንዲ ሰናይዶ ኽፉእ ይፍደ እዩ? ኣነ ቝጥዓኻ ኻብኣቶም ክተርሕቕ ኢለ ኣብ ቅድሜኻ ቖይመ ኸም ዝለመንኩ ዘክር።
Amharic Tigrinya 2011 ንነፍሰይ ጒድጓድ ኲዒቶምላ እዮም እሞ፡ ኣብ ክንዲ ሰናይዶ እከይ ይፍደ እዩ ጽቡቕ ክዛረበሎምን ኲራኻ ኸርሕቐሎምን ኢለ። ኣብ ቅድሜኻ ዝቘምኩ ዘክር።