Jeremiah 18:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፡ ኣብቶም ከምዚ ዝበለ ነገር ዝሰምዑ ኣህዛብ ለምኑ፡ ድንግል እስራኤል ኣዝዩ ፍንፉን ነገር ገበረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “የእ​ስ​ራ​ኤል ድን​ግል ያደ​ረ​ገ​ች​ውን በጣም የሚ​ያ​ስ​ደ​ነ​ግ​ጠ​ውን ነገር የሚ​ሰ​ሙት እን​ዳለ አሕ​ዛ​ብን ጠይቁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በአሕዛብ መካከል። እንዲህ ያለ ነገር ማን ሰምቶአል? ብላችሁ ጠይቁ። የእስራኤል ድንግል በጣም የሚያስደነግጠውን ነገር አድርጋለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ስለዚህ ጌታ እንዲህ ይላል፦ በአሕዛብ መካከል፦ እንዲህ ያለ ነገር ማን ሰምቶአል? ብላችሁ ጠይቁ። የእስራኤል ድንግል በጣም የሚያስደነግጠውን ነገር አድርጋለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሀዋ ማላባ ስስ ኤሪቴ? ያጊደ አነ ካዉተቱዋ ግዶን ላልእተ። ወዶራታ እስራኤልያ ሎይ ሸነይያዋ ኦዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hawaa malabaa sisi eriitee? yaagiide ane kawutetsatuwaa giddon lal"ite. Wodoratta Israa'eeliyaa loytsi sheneyiyaawaa ootsaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAY, «Ane kawoteththata, ‹Hayssa mala miishshi intte giddon seetetti erizee?› gi oychchite. Geela7oya Isra7eeley harassiza iita miish ooththadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ፥ «ኣኔ ካዎቴታ፥ ‹ሃይሳ ማላ ሚሺ ኢንቴ ጊዶን ሴቴቲ ኤሪዜ?› ጊ ኦይቺቴ። ጌላኦያ ኢስራኤሌይ ሃራሲዛ ኢታ ሚሽ ኦዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ “ጎዳይ፥ ‘ሀይሳ መላባ ስእ ኤሬቲ?’ ያግድ ካዎተታ ኦይችተ። ጌላኦ ግድዳ እስራኤለይ ዳሮ ሻትያባ ኦሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, “Goday, ‘Haysa melaba si7i ereetii?’ yaagidi kawotethata oychite. Geela7o gidida Isra7eeley daro shaatiyaba oothasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እስቲ አሕዛብን፣ ‘እንዲህ ዐይነት ነገር በመካከላችሁ ተሰምቶ ያውቃል?’ ብላችሁ ጠይቁ። ድንግሊቱ እስራኤል፣ እጅግ ክፉ ነገር አድርጋለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ይህን የመሰለ ነገር በሕዝቦች መካከል ተሰምቶ እንደ ሆነ ጠይቁ፤ የተለዩ የእስራኤል ሕዝብ በጣም አጸያፊ የሆነ ነገር አድርገዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ከምዙይ ዝበለ ነገር ዘስምዐ እንተ ሃልዩ፥ እስኪ ኣብ ማእኸል ኣህዛብ ጠይቑ። እታ ድንግል እስራኤል፥ የመና ኽፉእ ነገር ገይራ እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እስከ ኸምዚ ዘመሰለ ዝሰምዔ እንተሎስ፡ ኣብ ማእከል ኣህዛብ ሕተቱ፡ እታ ድንግል እስራኤል ኣዝዩ ገዚፍ ጉድ ገይራ ኣላ።