Jeremiah 18:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ድማ፡ ተስፋ የልቦን፡ ከም መደባና ክንመላለስ ኢና፡ ነፍሲ ወከፍና ድማ ተንኮል ክፉእ ልቡ ክንገብር ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ርሱ ግን፥ “እን​ጨ​ክ​ና​ለን፤ ክዳ​ታ​ች​ንን ተከ​ት​ለን እን​ሄ​ዳ​ለን፥ ሁላ​ች​ንም ክፉ ልባ​ች​ንን ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኛ​ትን እና​ደ​ር​ጋ​ለን” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱ ግን። እንጨክናለን፤ አሳባችንን ተከትለን እንሄዳለን ሁላችንም እንደ ክፉው ልባችን እልከኝነት እናደርጋለን አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እነርሱ ግን፦ ‘ተስፋ የለውም! አሳባችንን ተከትለን እንሄዳለን፥ ሁላችንም እንደ ክፉው ልባችን እልከኝነት እናደርጋለን’ አሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኡንቱንቱ፥ ‘ሄዌ አይነ ማደና! ኑን ኑ ሀልቼዳዋዳን ሀናና፤ ኑን ሁጲያን ሁጲያን ኑ ኢታ ዎዛና ሙመተዳን ኦና’ ያጋና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin unttunttu, ‹Hewe ayinne maaddenna! Nuuni nu halchcheeddawaadan hanana; nuuni huup'iyaan huup'iyaan nu iita wozanaa muumetetsaadan ootsana› yaagana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin isttas, ‹Daaburoppa; nu halchchida ogera baana; nuni issoy issoy nu iita wozina qofa kaallana› geettes» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢስታስ፥ ‹ዳቡሮፓ፤ ኑ ሃልቺዳ ኦጌራ ባና፤ ኑኒ ኢሶይ ኢሶይ ኑ ኢታ ዎዚና ቆፋ ካላና› ጌቴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኤንቲ፥ ‘ሀይስ አይኮካ ማደና! ኑኒ ኑ ቆፋዳ ሀናና፤ ኑ እሶይ እሶይ ኑ ኢታ ዎዛና ካላና’ ያጋና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin enti, ‘Haysi aykoka maaddenna! Nuuni nu qofaada hanana; nu issoy issoy nu iita wozanaa kaallana’ yaagana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱ ግን፣ ‘በከንቱ አትድከም፤ ባቀድነው እንገፋበታለን፤ እያንዳንዳችንም የክፉ ልባችንን እልኸኝነት እንከተላለን’ ይላሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም ‘ስለምን ብለን ይህን እናደርጋለን? እንዲያውም ያቀድነውን ሁሉ በመፈጸም ከምንጊዜውም ይልቅ እልኸኞችና ዐመፀኞች መሆን እንችላለን’ ብለው ይመልሱልሃል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ግና ‘ጨኪንና ኢና፤ ሓሳብና ተኸቲልና ኽንከይድ ኢና፤ ነፍሲ ወከፍና ድማ ኸምቲ ትረት ሕሱም ልብና ኽንነብር ኢና’ በሉ።”
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ግና፡ ከንቱ እዩ፡ ንሕናስ ንሓሳብ ርእስና ኽንሰዕብ፡ ነፍሲ ወከፍና ድማ ከምቲ ትሪ ሕሱም ልብና ኽንገብር ኢና፡ በሉ።