Jeremiah 18:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ ተስፋ የልቦን፡ ከም መደባና ክንመላለስ ኢና፡ ነፍሲ ወከፍና ድማ ተንኮል ክፉእ ልቡ ክንገብር ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱ ግን፥ “እንጨክናለን፤ ክዳታችንን ተከትለን እንሄዳለን፥ ሁላችንም ክፉ ልባችንን ደስ የሚያሰኛትን እናደርጋለን” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱ ግን። እንጨክናለን፤ አሳባችንን ተከትለን እንሄዳለን ሁላችንም እንደ ክፉው ልባችን እልከኝነት እናደርጋለን አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እነርሱ ግን፦ ‘ተስፋ የለውም! አሳባችንን ተከትለን እንሄዳለን፥ ሁላችንም እንደ ክፉው ልባችን እልከኝነት እናደርጋለን’ አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንቱ፥ ‘ሄዌ አይነ ማደና! ኑን ኑ ሀልቼዳዋዳን ሀናና፤ ኑን ሁጲያን ሁጲያን ኑ ኢታ ዎዛና ሙመተዳን ኦና’ ያጋና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin unttunttu, ‹Hewe ayinne maaddenna! Nuuni nu halchcheeddawaadan hanana; nuuni huup'iyaan huup'iyaan nu iita wozanaa muumetetsaadan ootsana› yaagana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin isttas, ‹Daaburoppa; nu halchchida ogera baana; nuni issoy issoy nu iita wozina qofa kaallana› geettes» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢስታስ፥ ‹ዳቡሮፓ፤ ኑ ሃልቺዳ ኦጌራ ባና፤ ኑኒ ኢሶይ ኢሶይ ኑ ኢታ ዎዚና ቆፋ ካላና› ጌቴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንቲ፥ ‘ሀይስ አይኮካ ማደና! ኑኒ ኑ ቆፋዳ ሀናና፤ ኑ እሶይ እሶይ ኑ ኢታ ዎዛና ካላና’ ያጋና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enti, ‘Haysi aykoka maaddenna! Nuuni nu qofaada hanana; nu issoy issoy nu iita wozanaa kaallana’ yaagana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱ ግን፣ ‘በከንቱ አትድከም፤ ባቀድነው እንገፋበታለን፤ እያንዳንዳችንም የክፉ ልባችንን እልኸኝነት እንከተላለን’ ይላሉ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ‘ስለምን ብለን ይህን እናደርጋለን? እንዲያውም ያቀድነውን ሁሉ በመፈጸም ከምንጊዜውም ይልቅ እልኸኞችና ዐመፀኞች መሆን እንችላለን’ ብለው ይመልሱልሃል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ግና ‘ጨኪንና ኢና፤ ሓሳብና ተኸቲልና ኽንከይድ ኢና፤ ነፍሲ ወከፍና ድማ ኸምቲ ትረት ሕሱም ልብና ኽንነብር ኢና’ በሉ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ግና፡ ከንቱ እዩ፡ ንሕናስ ንሓሳብ ርእስና ኽንሰዕብ፡ ነፍሲ ወከፍና ድማ ከምቲ ትሪ ሕሱም ልብና ኽንገብር ኢና፡ በሉ። |