Jeremiah 17:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ኣብ መሮር ዘሎ ከረነይ፡ ንብረትካን ንዅሉ መዝገብካን ኣብ ኵሉ ግዝኣታትካ ንምርኮ፡ በረኽትኻ ድማ ንሓጢኣት ክህቦ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሜዳ ያለው ተራራዬ ሆይ! ባለጠግነትህንና መዝገብህን ሁሉ፥ የኮረብታውን መስገጃዎችህንም ስለ ኀጢአትህ በድንበሮችህ ሁሉ ለመበዝበዝ እሰጣለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሜዳ ያለው ተራራዬ ሆይ፥ ባለጠግነትህንና መዝገብህን ሁሉ የኮረብታውን መስገጃዎችህም ስለ ኃጢአት በድንበሮችህ ሁሉ ለመበዝበዝ እሰጣለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሜዳ ያለው ተራራዬ ሆይ! ባለጠግነትህንና መዝገቦችህን ሁሉ የኮረብታውን መስገጃዎችህም ስለ ኃጢአት በድንበሮችህ ሁሉ ለብዝበዛ አሳልፌ እሰጣለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ቢታ ኡባ ቦላን ኦዳ ናጋራ አጮ ጭጋ ኦደ፥ ህንተ ሚሻነ ህንተ አቆቱዋ ኡባ ታን ህንተ ሞርከቶ እማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte biittaa ubbaa bollan ootseedda nagaraa ac'oo c'iga ootsaade, hintte miishshaanne hintte ak'otuwaa ubbaa taani hintte morkketoo immana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne biittan oosettida nagara gaason zumata bollanne zumbullata bolla diza ne aqota, ne dureteththinne ne goynosota tani di7os aaththa immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ቢታን ኦሴቲዳ ናጋራ ጋሶን ዙማታ ቦላኔ ዙምቡላታ ቦላ ዲዛ ኔ ኣቆታ፥ ኔ ዱሬቴኔ ኔ ጎይኖሶታ ታኒ ዲኦስ ኣ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ቢታ ቦላ ኦዳ ናጋራ አጩዋ ቃንፅሳናዉ ህንተ ሻሉዋነ ህንተ ሚሽያ ህንተ ሞርከታስ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte biitta bolla oothida nagaraa acuwa qanxisanaw hinte shaluwanne hinte miishiya hinte morketas immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአገርህ ሁሉ ከተፈጸመው ኀጢአት የተነሣ፣ በምድሪቱ ያለህ ተራራዬ፣ ሀብትህንና ንብረትህን ሁሉ፣ መስገጃ ኰረብቶችህንም ጭምር፣ ለብዝበዛ አደርገዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመላ አገራችሁ በፈጸማችሁት ከፍተኛ ኃጢአት ምክንያት ያላችሁን ሀብትና ንብረት እንዲሁም መሠዊያዎቻችሁን ሁሉ በምርኮ ጠላቶቻችሁ እንዲወስዱ አደርጋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣብ ሜዳ ዘሎ እምባይ፥ ብሰንኪ እቲ ኣብ ኵሉ ወሰናትኪ ዝገበርክዮ ሓጢኣት፥ ንሃብትኽን ንዅሉ መዛግብትኽን ንዘመተ ኽህቦ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቲ ኣብ መሮር ዘሎኺ ኸረነይ፡ ብሰሪ እቲ ኣብ ኲሉ ዶባትኪ ዝገበርክዮ ሓጢኣት ንሃብትኽን ንዂሉ መዛግብትኽን ነቲ በረኽቲ ዂርባታትክን ንዘመተ ኽምጥዎ እየ። |