Jeremiah 17:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንመዓልቲ ሰንበት ክቕድስ እንተ ዘይሰማዕኩምኒ ግና፡ ብመዓልቲ ሰንበት ናብ ኣፍ ደገታት ኢየሩሳሌም ክትኣትዉ እንተ ዘይሰማዕኩምኒ፡ ጾርውን እንተ ዘይሰከምኩም። ሽዑ ኣብ ደጌታቱ ሓዊ ከእቱ እየ፡ ንቤተ መንግስታት የሩሳሌም ከኣ ኪበልዖም፡ ኣይኪጠፍእን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን የሰ​ን​በ​ትን ቀን እን​ድ​ት​ቀ​ድሱ፥ በሰ​ን​በ​ትም ቀን ሸክ​ምን ተሸ​ክ​ማ​ችሁ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም በሮች እን​ዳ​ት​ገቡ የነ​ገ​ር​ኋ​ች​ሁን ባት​ሰ​ሙኝ፥ በበ​ሮ​ችዋ ላይ እሳ​ትን አነ​ድ​ዳ​ለሁ፤ የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ም​ንም ግን​ቦች ትበ​ላ​ለች፤ አት​ጠ​ፋ​ምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን የሰንበትን ቀን እንድትቀድሱ፥ በሰንበትም ቀን ሸክምን ተሸክማችሁ በኢየሩሳሌም በሮች እንዳትገቡ የነገርኋችሁን ባትሰሙኝ፥ በበሮችዋ ላይ እሳትን አነድዳለሁ፥ የኢየሩሳሌምንም አዳራሾች ትበላለች፥ አትጠፋም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን የሰንበትን ቀን እንድትቀድሱ፥ በሰንበትም ቀን ሸክምን ተሸክማችሁ በኢየሩሳሌም በሮች እንዳትገቡ የነገርኋችሁን ባትሰሙኝ፥ በበሮችዋ ላይ እሳትን አነድዳለሁ፥ የኢየሩሳሌምንም የንጉሥ ቅጥሮች ትበላለች፥ አትጠፋምም።’ ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ “ሽን ህንተ ሳምባታ ጋላሳቱዋ ዱማዪደ ቦንቻናዳንነ ሳምባታ ጋላሳቱዋን ቶኩዋ ቶኪደ፥ የሩሳላመ ፐንገቱዋና ገለናዳን፥ ታን ኦዴዳዋ ስሰናን እጾፐ፥ ታን ሄ ፐንገቱዋን ታማ ኦይና። የሩሳላመ ካትያ ጎለቱዋ ማና። ሄ ታማይ ቶኤና” ያጌ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹ «Shin hintte Sambbata gallassatuwaa dummayiide bonchchanaadaaninne Sambbata gallassatuwaan tookuwaa tookkiide, Yerusaalame penggetuwaanna gelennaadan, taani odeeddawaa sisennan is's'ooppe, taani he penggetuwaan tamaa oytsana. Yerusaalame kaatiyaa golletuwaa maana. He tamay to"enna» yaagee› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin intte Sambata gallassata dummasontta ixxidi sambata gallas tooho tookkidi Yerusalaame pengetara gelidi ta azazo menththiko tani Yerusalaame pengeta bolla izi miixata miza to7ontta tama ta eeththana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ሳምባታ ጋላሳታ ዱማሶንታ ኢጺዲ ሳምባታ ጋላስ ቶሆ ቶኪዲ ዬሩሳላሜ ፔንጌታራ ጌሊዲ ታ ኣዛዞ ሜንኮ ታኒ ዬሩሳላሜ ፔንጌታ ቦላ ኢዚ ሚጻታ ሚዛ ቶኦንታ ታማ ታ ኤና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ህንተ ሳምባታ ጋላሳ ዱማይድ ቦንቾና አግድ፥ ሳምባታ ጋላሳን ቶሆ ቶክድ፥ የሩሳላመ ፐንገታራ ገልድ፥ ታ ህግያ መንኮ፥ ታ ሄ ፐንገታን ታማ ኦይና። የሩሳላመ ካዎ ኬታ ማና፤ ሄ ታማይ ቶኤና’ ” ያጌስ ጎዳ-ይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin hinte Sambaata gallasa dummayidi bonchona aggidi, Sambaata gallasan tooho tookidi, Yerusalaame pengetara gelidi, ta higgiya menthiko, ta he pengetan tama oythana. Yerusalaame kawo keethata maana; he tamay to7enna’ ” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን የሰንበትን ቀን ሳትቀድሱ፣ በሰንበት ቀን ሸክም ተሸክማችሁ በኢየሩሳሌም በሮች በመግባት ትእዛዜን ብትጥሱ፣ በኢየሩሳሌም በሮች ላይ ምሽጎቿን የሚበላ፣ የማይጠፋ እሳት እጭራለሁ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ለእኔ መታዘዝና ሰንበትንም የተቀደሰ ቀን አድርገው ማክበር ይገባቸዋል፤ በዚህ ዕለት በኢየሩሳሌም የቅጽር በሮች ምንም ዐይነት ሸክም ይዘው መግባት የለባቸውም፤ ትእዛዜን ባለመቀበል ይህን ቢያደርጉ ግን የኢየሩሳሌም ቅጽር በሮች በእሳት እንዲጋዩ አደርጋለሁ፤ የኢየሩሳሌም ቤተ መንግሥቶችም በእሳት ይነዳሉ፤ እሳቱንም ሊያጠፋ የሚችል የለም።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ዕለተ ሰንበት ምእንቲ ኽትቕድሱ፥ ብመዓልቲ ሰንበት ፆር ፀይርኹም ብበርታት ኢየሩሳሌም ከይትኣትዉ፥ ዝነገርኩኹም እንተ ዘይሰሚዕኹም፥ ኣብ በርታት ሓዊ ኸንድድ እየ፤ ንኣዳራሻት ኢየሩሳሌም ድማ ኸቃፅሎ እዩ፤ ኣይጠፍእንውን እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ንመዓልቲ ሰንበት ክትቅድሱ፡ ብመዓልቲ ሰንበት ገለ ጾር ከይትጾሩን ብደጌታት የሩሳሌም ከይተእትውን እንተ ዘይሰማዕኩንሚ፡ ሽዑ ኣነ ኣብ ደጌታት ሓዊ ኸንድድ እየ፡ ንሱ ኸኣ ንግምብታት የሩሳሌም ኪበልዖ ኣይኪጠፍእን ድማ እዩ።