Jeremiah 17:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ከተማታት ይሁዳን ካብ ከባቢታት የሩሳሌምን ካብ ምድሪ ብንያምን ካብ ጐልጐልን ካብ ኣኽራንን ካብ ደቡብን መጺኦም ድማ ዚሓርር መስዋእትን መስዋእትን መስዋእቲ ብልዕን ዕጣንን መስዋእቲ ውዳሴን ኬምጽኡ እዮም። ኣብ ቤት እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉንም ቍርባን፥ እጅ መንሻውንና ዕጣኑን፥ የምስጋናውንም መሥዋዕት ይዘው ከይሁዳ ከተሞችና ከኢየሩሳሌም ዙሪያ፥ ከብንያምም ሀገር፥ ከቆላውም፥ ከደጋውም፥ ከደቡብም ወደ እግዚአብሔር ቤት ይመጣሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚቃጠለው መሥዋዕትና ሌላ መሥዋዕትን የእህሉንም ቍርባን ዕጣኑንም የምስጋናውንም መሥዋዕት ይዘው ከይሁዳ ከተሞች ከኢየሩሳሌምም ዙሪያ ከብንያምም አገር ከቈላውም ከደጋውም ከደቡብም ወደ እግዚአብሔር ቤት ይመጣሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚቃጠለው መሥዋዕትና ሌላ መሥዋዕትን፥ የእህሉንም ቁርባን ዕጣኑንም፥ የምስጋናውንም መሥዋዕት ይዘው ከይሁዳ ከተሞች ከኢየሩሳሌምም ዙሪያ፥ ከብንያምም አገር፥ ከቈላውም ከደጋውም ከደቡብም ወደ ጌታ ቤት ይመጣሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ “አሳይ ጹግያ ያርሹዋነ ሀራ ያርሹዋ፥ ካ ያርሹዋ፥ እጻናነ ጋላታ ያርሹዋ አኪደ፥ ይሁዳ ካታማቱዋፐ፥ የሩሳላመ ዩሹዋን ደእያ ሞቱዋፐ፥ ቢንያማ ቢታፐ፥ ጋፐ፥ ገዝያፐነ ኔጌባፐ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹ «Asay s'uuggiyaa yarshshuwaanne hara yarshshuwaa, katsaa yarshshuwaa, is'aanaanne galataa yarshshuwaa akkiide, Yihudaa katamatuwaappe, Yerusaalame yuushshuwaan de'iyaa mootsatuwaappe, Biiniyaama biittaappe, gad'aappe, gezziyaappenne Neegeebappe Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa yaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay xuugettiza yarshonne hara yarsho, kaththa yarsho, exaanenne galata yarsho ekkidi, Yuhuda katamatappe, Yerusalaame yuushon diza mooththatappe, Biniyaame biittafe, gadhappenne gezzefe qasseka Negebe biittafe GODAA Keeth yaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ጹጌቲዛ ያርሾኔ ሃራ ያርሾ፥ ካ ያርሾ፥ ኤጻኔኔ ጋላታ ያርሾ ኤኪዲ፥ ዩሁዳ ካታማታፔ፥ ዬሩሳላሜ ዩሾን ዲዛ ሞታፔ፥ ቢኒያሜ ቢታፌ፥ ጋፔኔ ጌዜፌ ቃሴካ ኔጌቤ ቢታፌ ጎዳ ኬ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ ፁሳ ያርሾ፥ ሀራ ያርሾ፥ ካ ያርሾ፥ እፃነነ ጋላታ ያርሾ ኤክድ፥ ይሁዳ ካታማታፐ፥ የሩሳላመ ዩሹዋን ደእያ ጉታታፐ፥ ብንያመ ቢታፈ፥ ጋፐ፥ ደረይ ዳርያ ቢታፈነ፥ ነገባፐ ጎዳ ፆሳ ኬ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asay xuussa yarsho, hara yarsho, katha yarsho, ixaanenne galata yarsho ekidi, Yihuda katamatape, Yerusalaame yuushuwan de7iya gutatape, Biniyaame biittafe, gadhape, derey dariya biittafenne, Negebape Godaa Xoossa keethaa yaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎች ከይሁዳ ከተሞች፣ ከኢየሩሳሌም ዙሪያ፣ ከብንያምም አገር፣ ከቈላውና ከደጋው አገር እንዲሁም ከኔጌቭ የሚቃጠል መሥዋዕትና ሌላ መሥዋዕት፣ የእህል ቍርባን፣ ዕጣንና የምስጋና መሥዋዕት ይዘው ወደ እግዚአብሔር ቤት ይመጣሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም ዙሪያ ከሚገኙ መንደሮች ሕዝቡ በአንድነት ይሰበሰባሉ፤ ከብንያም ክፍል፥ ከኰረብቶች ግርጌ፥ ከተራሮችና ከይሁዳ ደቡብ ይመጣሉ፤ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና ሌላውንም መሥዋዕት፥ የእህል ቊርባንና ዕጣን፥ የምስጋናውንም መሥዋዕት ጭምር ወደ ቤተ መቅደሴ ያመጣሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ከተማታት ይሁዳን ካብ ከባቢ ኢየሩሳሌምን ካብ ሃገር ብንያምን ካብ ቈላን ካብ ደጕዓን ከምኡውን ካብ ደቡብንን ዝቃፀል መስዋእትን ካልእ መስዋእትን ናይ ቍርባን እኽልን ዕጣንን ናይ ምስጋና መስዋእትን ሒዞም፥ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ክመፁ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ከተማታት ይሁዳን ካብ ከባቢ የሩሳሌምን ካብ ሃገር ብንያምን ካብ ቈላን ካብ ደጋን ካብ ደቡብን ዚሐርርን ዚሕረድን ዚብላዕን መስዋእቲ፡ ዕጣንውን ሒዞም ኪመጹ፡ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ከኣ ናይ ምስጋና መስዋእቲ ኬቕርቡ እዮም። |