Jeremiah 17:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብትግሃት እንተ ሰማዕኩምኒ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ብመዓልቲ ሰንበት ብደጌታት እዛ ኸተማ እዚኣ ጾር ኸይተምጽኡ፡ ንመዓልቲ ሰንበት ንምቕዳስ እምበር፡ ኣብኣ ዋላ ሓንቲ ዕዮ ኸይትሰርሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔን ፈጽሞ ብት​ሰሙ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ በሰ​ን​በ​ትም ቀን በዚ​ህች ከተማ በሮች ሸክም ባታ​ገቡ፥ የሰ​ን​በ​ት​ንም ቀን ብት​ቀ​ድሱ፥ ሥራ​ንም ሁሉ ባት​ሠ​ሩ​ባት፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔን ፈጽሞ ብትሰሙ፤ ይላል እግዚአብሔር፥ በሰንበትም ቀን በዚህች ከተማ በሮች ሸክም ባታገቡ፥ የሰንበትንም ቀን ብትቀድሱ ሥራንም ሁሉ ባትሠሩበት፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ ‘እኔን ፈጽሞ ብትሰሙ፥ ይላል ጌታ፥ በሰንበትም ቀን በዚህች ከተማ በሮች ሸክም ባታስገቡ፥ የሰንበትንም ቀን ብትቀድሱ ሥራንም ሁሉ ባትሠሩበት፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ “ሽን ህንተ ታን መና ጎዳይ ኦድያዋ ስሶፐ፥ ሳምባታ ጋላሳን አይ ቶኩዋነ ቶኪደ፥ ሀ ካታማ ፐንገቱዋና ገለናን አጎፐ፥ ሳምባታ ጋላሳ ዱማዪደ፥ አን አይ ኦሱዋነ ኦናን ቦንቾፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹ «Shin hintte taani Med'inaa Goday odiyaawaa sisooppe, Sambbata gallassan ay tookuwaanne tookkiide, ha katamaa penggetuwaanna gelennaan aggooppe, Sambbata gallassaa dummayiide, an ay oosuwaanne ootsennan bonchchooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin intte tani GODAY yootizayssa naagetti azazettiko, Sambata gallassan ay miishshika tookkidi hanno ha katamay pengetara gelontta aggiko, Sambata gallas dummasidi izan ay oosonne ooththontta bonchchiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ታኒ ጎዳይ ዮቲዛይሳ ናጌቲ ኣዛዜቲኮ፥ ሳምባታ ጋላሳን ኣይ ሚሺካ ቶኪዲ ሃኖ ሃ ካታማይ ፔንጌታራ ጌሎንታ ኣጊኮ፥ ሳምባታ ጋላስ ዱማሲዲ ኢዛን ኣይ ኦሶኔ ኦንታ ቦንቺኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ህንተ ታዉ ኪተትኮ፥ ሳምባታ ጋላሳን ቶሆ ቶክድ፥ ሀ ካታማ ፐንገታራ ገሎና አግኮ፥ ሳምባታ ጋላስ አይኮካ ኦና ዱማይድ ቦንችኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin hinte taw kiitetiko, Sambaata gallasan tooho tookidi, ha katamaa pengetara gelonna aggiko, Sambaata gallas aykoka oothonna dummayidi bonchiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን በጥንቃቄ ብትታዘዙኝ ይላል እግዚአብሔር ፤ በሰንበትም ቀን በዚህች ከተማ በሮች ሸክም ይዛችሁ ባትገቡ፣ የሰንበትንም ቀን ምንም ሳትሠሩ ብትቀድሱት፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “‘እንግዲህ የሚያዳምጡኝ ከሆኑ እነዚህ ሕዝብ ትእዛዜን እንዲጠብቁ ንገራቸው፤ በሰንበት ቀን ምንም ዐይነት ሸክም ይዘው በከተማይቱ በሮች አይግቡ፤ ሰንበትን የተቀደሰ ቀን አድርገው ያክብሩ እንጂ በዚያን ቀን ምንም ሥራ አይሥሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ግና ብጥንቃቐ እንተ እትሰምዑኒ ይብል እግዚኣብሄር፥ ብመዓልቲ ሰንበት ብበርታት እዛ ኸተማ እዚኣ ፆር ፀይርኹም እንተ ዘይኣቲኹም፥ ንመዓልቲ ሰንበት እንተ ቐደስኩምዋ፥ ብኣኣ ስራሕ እንተ ዘይሰሪሕኹም፥
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኪኸውን ድማ እዩ፡ ንስኻትኩም ብመዓልቲ ሰንበት ብኣፍ ደጌታት እዛ ኸተማ እዚኣ ጾር ከይተእትዉ ጽን ኢልኩም እንተ ሰማዕኩምኒ፡ ንመዓልቲ ሰንበትሲ ብእኣ ገለ ዕዮ ኸይዐየኹም እንተ ቐደስኩምዋ፡