Jeremiah 17:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንርእስኹም ተጠንቀቑ፡ ብመዓልቲ ሰንበት ከኣ ጾር ኣይትስከሙ፡ ብደጌታት ኢየሩሳሌምውን ኣይትእቶዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “ራሳ​ች​ሁን ጠብቁ፥ በሰ​ን​በ​ትም ቀን ምንም ሸክም አት​ሸ​ከሙ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም በሮች አታ​ግቡ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ለራሳችሁ ተጠንቀቁ፥ በሰንበትም ቀን ሸክም አትሸከሙ፥ በኢየሩሳሌምም በሮች አታግቡ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላል፦ ለራሳችሁ ተጠንቀቁ፥ በሰንበትም ቀን ሸክም አትሸከሙ፥ በኢየሩሳሌምም በሮች አታስገቡ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሳምባታ ጋላሳን ቶኩዋ ቶከና ማላነ አያነ ቶኪደ፥ የሩሳላመ ፐንግያና ገለና ማላ፥ ህንተዉ ናገትተ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Sambbata gallassan tookuwaa tookkenna malanne ayaanne tookkiide, Yerusaalame penggiyaanna gelenna mala, hinttew naagettite!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY taas, «Sambata gallas tooho tookkidi Yerusalaame pengetara gelontta mala inttes naagettite!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ታስ፥ «ሳምባታ ጋላስ ቶሆ ቶኪዲ ዬሩሳላሜ ፔንጌታራ ጌሎንታ ማላ ኢንቴስ ናጌቲቴ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳምባታ ጋላስ ቶሆ ቶክድ የሩሳላመ ፐንግያራ ገሎና መላ ናገትተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sambaata gallas tooho tookidi Yerusalaame pengiyara gelonna mela naagetite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በሰንበት ቀን ሸክም ተሸክማችሁ በኢየሩሳሌም በሮች እንዳታስገቡ ለራሳችሁ ተጠንቀቁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕይወታችሁን ለማዳን እኔ የምሰጣችሁን ማስጠንቀቂያ ጠብቁ፤ ስለዚህ በሰንበት ቀን ምንም ዐይነት ሸክም ተሸክማችሁ በኢየሩሳሌም ቅጽር በሮች አትግቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ብመዓልቲ ሰንበት ፆር ኣይትፁሩ፤ ፆር ፆይርኩምውን ብበርታት ኢየሩሳሌም ከይትኣትዉ ንባዕልኻትኩም ተጠንቀቑ፤
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ነፍስኹም ሐልዉ፡ ብመዓልቲ ሰንበት ጾር ኣይትጹሩ፡ ብደጌታት የሩሳሌምውን ኣይተእትዉ፡