Jeremiah 17:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በሎም፡ ኣቱም ነገስታት ይሁዳን ብዘሎ ይሁዳን ኵሎም ነበርቲ የሩሳሌምን በዘን ደጌታት እዚኣተን እትኣትዉ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም በላቸው፥ “በእነዚህ በሮች የምትገቡ እናንተ የይሁዳ ነገሥታት፥ ይሁዳም ሁሉ፥ በኢየሩሳሌምም የምትኖሩ ሁሉ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም በላቸው። በእነዚህ በሮች የምትገቡ፥ እናንተ የይሁዳ ነገሥታት፥ ይሁዳም ሁሉ፥ በኢየሩሳሌምም የምትኖሩ ሁሉ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም በላቸው፦ ‘በእነዚህ በሮች የምትገቡ፥ የይሁዳ ነገሥታት ሆይ! ይሁዳም ሁሉ፥ በኢየሩሳሌምም የምትኖሩ ሁሉ፥ የጌታን ቃል ስሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ህንተኖ ይሁዳ ካተቶ፥ ህንተኖ ይሁዳ አሳቶ፥ ህንተኖ የሩሳላመ አሳቶ፥ ህንተኖ ሀ ፐንገቱዋና ገልያ አሳቶ፥ ኡባይካ መና ጎዳ ቃላ ስስተ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttuntta hawaadan yaaga; ‹Hinttenoo Yihudaa kaatetoo, hinttenoo Yihudaa asatoo, hinttenoo Yerusaalame asatoo, hinttenoo ha penggetuwaanna geliyaa asatoo, ubbaykka Med'inaa Godaa k'aalaa sisite! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtada isttas, ‹Ha pengetara geliza Yuhuda kawoto! Yuhuda asatoo! Yerusalaamen diza as ubbatoo GODAA qaala siyite!› ga» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስታዳ ኢስታስ፥ ‹ሃ ፔንጌታራ ጌሊዛ ዩሁዳ ካዎቶ! ዩሁዳ ኣሳቶ! ዬሩሳላሜን ዲዛ ኣስ ኡባቶ ጎዳ ቃላ ሲዪቴ!› ጋ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳኮ ሀይሳዳ ያጋ፦ ‘ህንተኖ ይሁዳ ካዎቶ፥ ህንተኖ ይሁዳ አሳዉ፥ ህንተኖ የሩሳላመ አሳዉ፥ ሀ ፐንገታራ ገልያ አሳዉ፥ ኡባይ ጎዳ ቃላ ስእተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asaako haysada yaaga: ‘Hinteno Yihuda kawoto, hinteno Yihuda asaw, hinteno Yerusalaame asaw, ha pengetara geliya asaw, ubbay Godaa qaala si7ite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም በላቸው፤ ‘በእነዚህ በሮች የምትገቡ የይሁዳ ነገሥታት ሆይ፤ የይሁዳ ሕዝብና በኢየሩሳሌም የምትኖሩ ሁሉ፤ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ የምነግርህንም ቃል እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ‘የይሁዳ ነገሥታትና ሕዝብ! እንዲሁም በእነዚህ ቅጽር በሮች የምትገቡ የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ሆይ! የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም በዘን በርታት እዚኣተን እትኣትዉ፥ ነገስታት ይሁዳን ህዝቢ ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌም እትነብሩ ዅልኻትኩምን፥ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቱም ነገስታት ይሁዳን ኲላትኪም ይሁዳን፡ በዘን ደጌታት እዚኣተን እትኣትው፡ ኣብ የሩሳሌም እትነብሩ ዂላትኩምውን፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፡ በሎም። |