Jeremiah 17:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቆም ብዛዕባ መሰውኢታቶምን ኣብ ጥቓ እቲ ኣብ ነዋሕቲ ጐቦታት ዚርከብ ለምለም ኣእዋምን ኪሓስቡ ኸለዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ልጆ​ቻ​ቸ​ውም ከለ​መ​ለሙ ዛፎች በታ​ችና በረ​ዘ​ሙት ኮረ​ብ​ቶች ላይ ያሉ​ትን መሠ​ዊ​ያ​ቸ​ው​ንና የማ​ም​ለ​ኪያ ዐፀ​ዳ​ቸ​ውን ያስ​ባሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ልጆቻቸውም ከለመለሙ ዛፎች በታችና በረዘሙት ኮረብቶች ላይ ያሉትን መሠዊያቸውንና የማምለኪያ ዐፀዳቸውን ያስባሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ልጆቻቸውም ከለመለሙ ዛፎች በታችና በረዘሙት ኮረብቶች ላይ ያሉትን መሠዊያዎቻቸውንና የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውን ያስታውሳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ናናቱ እርጻ ም ኡባ ጋርሳን፥ ቃ ዞዘቱዋ ቦላንነ ቢታን ደእያ ደረቱዋ ቦላን፥ ጊግሴዳ ያርሽያ ሳአቱዋን አሼሮ ግያ ጾሳትዉ ኤሴዳ ምስልያዉ ጎይኒኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu naanatuu irs's'a mitsaa ubbaa garssan, d'ok'k'a zoozetuwaa bollaninne biittan de'iyaa deretuwaa bollan, giigisseedda yarshshiyaa sa'atuwaan Asheero giyaa s'oossatiw esseedda misiliyaw goynniino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttas naytikka attontta cilila miththata garsaninne dhoqqa zumbullata bolla diza yarshosotanne Asheero geetettiza eeqa misleyo qoppeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታስ ናይቲካ ኣቶንታ ጪሊላ ሚታ ጋርሳኒኔ ቃ ዙምቡላታ ቦላ ዲዛ ያርሾሶታኔ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ኤቃ ሚስሌዮ ቆፔቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ናይት እርፃ ም ጋርሳን፥ ዙማታ ቦላነ ደረታ ቦላ ጊግስዳ ያርሾ በሳን አሼራ ጌተትያ ፆሴስ ኤስዳ ምስልያ ጎይኖሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta nayti irxa mitha garsan, zumata bollanne dereta bolla giigisida yarsho bessan Asheera geetetiya xoossees essida misiliya goyinnoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልጆቻቸው እንኳ ሳይቀሩ፣ በለመለሙ ዛፎች ሥር፣ ከፍ ባሉ ኰረብቶችም ላይ ያሉትን፣ መሠዊያቸውንና አሼራ የተባለችውን ጣዖት ምስል ያስባሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመላ አገራችሁ፥ በኮረብቶችና በተራሮች ላይ እንዲሁም በታላላቅ ዛፎች ሥር ሕዝቡ በየትውልዱ መሠዊያዎችንና የተለዩ ዐምዶችን አቁሞ አሼራ ተብላ ለምትጠራው ጣዖት ይሰግዳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቆምውን ነቶም ንዝኽሪ ጣዖት ኣስታሮት ተብሂሉ ዝተሰርሐ መሰውኢታትን ምስልታትን፥ ነቶም ኣብ ትሕቲ ዅሉ ዝለምዐ ኣእዋምን ኣብ ዝበረኸ ኾረብታታትን ዘለዉ ይዝክሩ ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቶም ንደቆም ዚዝክሩ፡ ከምኡ ኸኣ ንመሰውኢታትን ኣስታርቴታትን ኣብ ዝለምዔ ኣእዋምን ኣብ ዝበረኹ ዂርባታትን ይዝክሩ ኣለው።