Jeremiah 17:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ በለኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይለኛል፥ “ሂድ፤ የይሁዳም ነገሥታት በሚገቡበትና በሚወጡበት በሕዝብህ ልጆች በር በኢየሩሳሌምም በሮች ሁሉ ቁም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይለኛል። ሂድ፥ የይሁዳም ነገሥታት በሚገቡበትና በሚወጡበት በሕዝቡ ልጆች በር በኢየሩሳሌምም በሮች ሁሉ ቁም፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንዲህ ይለኛል፦ “ሂድ፥ የይሁዳም ነገሥታት በሚገቡበትና በሚወጡበት በሕዝቡ ልጆች በር፥ በኢየሩሳሌምም በሮች ሁሉ ቁም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ባ፥ ይሁዳ ካተቱ ካታማ ገልያነ ከስያ አሳይ ገልያ ፐንግያንነ ሀራ የሩሳላመ ፐንገቱዋ ኡባን ባደ ኤቃ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; «Ba, Yihudaa kaatetuu katamaa geliyaanne kesiyaa Asay geliyaa penggiyaaninne hara Yerusaalame penggetuwaa ubbaan baade ek'k'a. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY tana, «Yuhuda kawoti katama gelizaasoninne kezizaaso deraa pengeninne hara Yerusalaame pengeta ubbaan baada eqqa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ታና፥ «ዩሁዳ ካዎቲ ካታማ ጌሊዛሶኒኔ ኬዚዛሶ ዴራ ፔንጌኒኔ ሃራ ዬሩሳላሜ ፔንጌታ ኡባን ባዳ ኤቃ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ታኮ፥ “ኮይሮ ባዳ ይሁዳ ካዎት ካታማ ገልያነ ከይያ፥ አሳይ ገልያ ፐንግያንነ ሀራ የሩሳላመ ፐንገታ ኡባን ኤቃ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday taako, “Koyro bada Yihuda kawoti katamaa geliyanne keyiya, asay geliya pengiyaninne hara Yerusalaame pengeta ubban eqa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፤ “ሄደህ የይሁዳ ነገሥታት በሚገቡበትና በሚወጡበት በሕዝቡ በር በሌሎቹም የኢየሩሳሌም በሮች ሁሉ ቁም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “የይሁዳ ንጉሥ ከከተማይቱ በሚወጣበትና በሚገባበት ወደ ሕዝቡ ቅጽር በር እንዲሁም በኢየሩሳሌም ወደሚገኙት ወደ ሌሎቹም ቅጽር በሮች ሄደህ ቁም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ በለኒ፤ “ኣብታ ነገስታት ይሁዳ ዝኣትዉላን ዝወፁላን፥ በሪ ደቂ ህዝቢ እትብሃል በርን፥ ኣብ ኵለን በርታት ኢየሩሳሌምን ቁም፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከምዚ በለኒ፡ ኣብተን ነገስታት ይሁዳ ዚኣትውለንን ዚወጹለንን ደጌታት ደቂ ህዝብን ኣብ ኲለን ደጌታት የሩሳሌምን ኬድካ ቑም እሞ፡ |