Jeremiah 17:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ እግዚኣብሄር፡ ንነፍሲ ወከፍ ከም መገዱን ከም ፍረ ተግባራቱን ኽህቦ፡ ንልቢ እምርምር፡ ኩሊት እፍትን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሰው ሁሉ እንደ መን​ገ​ዱና፥ እንደ ሥራው ፍሬ እሰጥ ዘንድ ልብን እመ​ረ​ም​ራ​ለሁ፤ ኵላ​ሊ​ት​ንም እፈ​ት​ና​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ እግዚአብሔር ለሰው ሁሉ እንደ መንገዱ፥ እንደ ሥራው ፍሬ እሰጥ ዘንድ ልብን እመረምራለሁ ኵላሊትንም እፈትናለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እኔ ጌታ ለሰው ሁሉ እንደ መንገዱ፥ እንደ ሥራው ፍሬ ለመስጠት ልብን እመረምራለሁ ኩላሊትንም እፈትናለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ አሳዉ ኡባዉ አ ኦግያዳንነ አ ኦሱዋዳን ዛራናዉ፥ አሳ ዎዛና ብዳይነ አ ካሃ ፓጫይ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday asaw ubbaw Aa ogiyaadaaninne Aa oosuwaadan zaaranaw, asaa wozanaa biddayinne Aa kahaa paac'c'ay» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani GODAY as ubbaas iza oge malanne iza ooso mala immanaas asaa wozina pilggayssinne iza kaha paaccays» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ጎዳይ ኣስ ኡባስ ኢዛ ኦጌ ማላኔ ኢዛ ኦሶ ማላ ኢማናስ ኣሳ ዎዚና ፒልጋይሲኔ ኢዛ ካሃ ፓጫይስ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ጎዳይ፥ አሳ ኡባስ እያ ኦግያዳነ እያ ኦሱዋዳ እማናዉ፥ አሳ ዎዛና ፕልጋይስ፤ እያ ካሃ ፓጫይስ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani Goday, asa ubbaas iya ogiyadanne iya oosuwada immanaw, asa wozanaa pilgayis; iya kahaa paacayis” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እኔ እግዚአብሔር ለሰው ሁሉ እንደ መንገዱ፣ እንደ ሥራው ፍሬ ለመስጠት፣ ልብን እመረምራለሁ፤ የአእምሮንም ሐሳብ እፈትናለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ እግዚአብሔር ግን የሰውን አእምሮና የሰውን ልብ እመረምራለሁ፤ እያንዳንዱንም ሰው በአካሄዱና በሥራው መጠን ዋጋውን እሰጠዋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ እግዚኣብሄር ንነፍሲ ወከፍ ከከም መንገዱ፥ ንነፍሲ ወከፍውን ከከም ፍረ ግብሩ ምእንቲ ኽህቦ፥ ንልቢ እምርምሮ፤ ንዀላሊት ከዓ እፍትኖ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ እግዚኣብሄር ንነፍሲ ወከፍ ከከም መገዱ፡ ከከም ፍረ ግብሩ ምእንቲ ኽህቦ፡ ንልቢ እምርምሮ፡ ንዀላሊት ከኣ እፍትኖ።