Jeremiah 16:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ካብዛ ቦታ እዚኣ ኣብ ኣዒንትኹምን ኣብ መዓልትኹምን ድምጺ ሓጐስን ድምጺ ሓጐስን፡ ድምጺ መርዓውን ድምጺ እቲ መርዓት ኣቋርጽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚ​ህም የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እነሆ በዐ​ይ​ና​ችሁ ፊት በዘ​መ​ና​ች​ሁም የእ​ል​ል​ታን ድም​ፅና የደ​ስ​ታን ድምፅ፥ የወ​ንድ ሙሽ​ራን ድም​ፅና የሴት ሙሽ​ራን ድምፅ ከዚህ ስፍራ አስ​ቀ​ራ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ በዓይናችሁ ፊት በዘመናችሁም የእልልታን ድምፅና የደስታን ድምፅ የወንድ ሙሽራን ድምፅና የሴት ሙሽራን ድምፅ ከዚህ ስፍራ አስቀራለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላልና፦ እነሆ፥ በዓይናችሁ ፊት በዘመናችሁም፥ የእልልታን ድምፅና የደስታን ድምፅ፥ የሙሽራውን ድምፅና የሙሽራቱይን ድምፅ ከዚህ ስፍራ አስቀራለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋ ኦዳይ። በአ፥ ታን ናሸቻነ እልልሳ ኮሻ፥ ማቻቶ ቡላችያዋነ ቡላቼትያን ኮሻ ሀ ሳኣፐ ድጋና። ሄዋ አሳይ ባረ ላይን ባረ አይፍያን በአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaa oday. Be'a, taani nashshechchaanne ililssaa kooshshaa, machchato bullachchiyaawaanne bullachchettiyaan kooshshaa ha sa'aappe diggana. Hewaa Asay bare laytsan bare ayifiyaan be'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani Isra7eele Xoossay Ubbaafe Wolqqama GODAY, ‹Hekko, tani ufayssinne ililisa cenggurs, mishiraza cenggurssinne mishiray cenggurssi hayssafe ta diggana; hessa intte woden intte intte ayfera be7ana› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ ‹ሄኮ፥ ታኒ ኡፋይሲኔ ኢሊሊሳ ጬንጉርስ፥ ሚሺራዛ ጬንጉርሲኔ ሚሺራይ ጬንጉርሲ ሃይሳፌ ታ ዲጋና፤ ሄሳ ኢንቴ ዎዴን ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌራ ቤኣና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ‘ታኒ ኡፋይስነ እልልስ፥ ያጋኖ የ ሀ በሳፈ ድጋና። ሄሳ አሳይ ባንታ ላይንነ ባንታ አይፍያን በአና።’ ”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay haysada yaagees: ‘Taani ufaysinne ililsi, yaagano yethi ha bessaafe diggana. Hessa asay banta laythaninne banta ayfiyan be7ana.’ ”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ ‘እነሆ፤ በዐይናችሁ ፊት፣ በዘመናችሁም የደስታና የሐሤት ድምፅ፣ የሙሽራውንና የሙሽራዪቱን ድምፅ ከዚህ ስፍራ አስወግዳለሁ።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ የምልህን አድምጥ፥ አንተ ባለህበት በዚህ ዘመን የደስታና የሐሤት፥ የሠርግ ዘፈን ድምፅ እንዳይሰማ አደርጋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጐይታ ሰራዊት ኣምላኽ እስራኤል እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ እንሆ ኣብ ቅድሚ ዓይንኹም፥ ድምፂ ዕልልታን ድምፂ ሓጐስን ድምፂ መርዓውን መርዓትን፥ ካብዝ ስፍራ እዙይ ከወግድ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር፡ ጐይታ ሰራዊት ኣምላኽ እስራኤል፡ እንሆ፡ ኣብ ቅድሚ ዓይንኹም፡ ብዘመንኩም ድምጺ እልልታን ድምጺ ሓጐስን ድምጺ መርዓውን ድምጺ መርዓትን ኣብዚ ስፍራ እዚ ኸጥፍኦ እየ እሞ፡ ምሳታቶም ተቐሚጥካ ኽትበልዕን ክትሰትን ኢልካ ናብታ ዚእከቡላ ቤት ኣይትእቶ፡ ይብል ኣሎ።