Jeremiah 16:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዓበይትን ንኣሽቱን ኣብዛ ምድሪ እዚኣ ኪሞቱ እዮም። ኣይክቕበሩን እዮም፡ ብእኦም እውን ኣይኪሓዝኑን ኣይኪቘርጹን እዮም፡ ብእኦም ዕርቃኖም ኣይኪወጹን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ታላ​ላ​ቆ​ችና ታና​ና​ሾች በዚች ምድር ይሞ​ታሉ ፥ አይ​ቀ​በ​ሩም ሰዎ​ችም አያ​ለ​ቅ​ሱ​ላ​ቸ​ውም፤ ስለ እነ​ር​ሱም ፊት አይ​ነ​ጩ​ላ​ቸ​ውም፤ ራስ​ንም አይ​ላ​ጩ​ላ​ቸ​ውም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ታላላቆችና ታናናሾች በዚህች ምድር ይሞታሉ፤ አይቀበሩም ሰዎችም አያለቅሱላቸውም ስለ እነርሱም ገላን አይነጩላቸውም ራስንም አይላጩላቸውም፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ታላላቆችና ታናናሾች በዚህች ምድር ይሞታሉ፤ አይቀበሩም፥ ሰዎችም አያለቅሱላቸውም፥ ስለ እነርሱም ማንም ገላውን አይነጭም ራሱንም አይላጭም፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎጋቱካ ጉቱካ ሀ ቢታን ሀይቃና፤ ኡንቱንቱ ሞገትክኖ። አይ አሳይነ ኡንቱንቶ ዬከና፤ አይ አሳይነ ኡንቱንቶ ጎምኦረና ዎይ ሁጲያ ሜድሲደ ካዮተና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Woggaatuukka guutsatuukka ha biittan hayk'k'ana; unttunttu moogettikkino. Ay asaynne unttunttoo yeekkena; ay asaynne unttunttoo gom"orenna woy huup'iyaa meedissiide kayyottenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Duretinne manqoti ha biittay bolla hayqqana; istti moogettettenna. Istta yeehoykka yeekettenna; isttas ba bolla qaacanay deenna; ba hu7ekka buucanay deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዱሬቲኔ ማንቆቲ ሃ ቢታይ ቦላ ሃይቃና፤ ኢስቲ ሞጌቴቴና። ኢስታ ዬሆይካ ዬኬቴና፤ ኢስታስ ባ ቦላ ቃጫናይ ዴና፤ ባ ሁኤካ ቡጫናይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግትነ ጉ ሀ ቢታን ሀይቃና፤ ኤንቲ ሞገቶኮና። ኦንካ ኤንታዉ ዬከና፤ ኦንካ ባና ጋረና ዎይኮ ሁጰ ሜደትድ ካዮተና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gitinne guuthi ha biittan hayqana; enti moogetokona. Oonika entaw yeekenna; oonika bana gaarenna woyko huuphe meedetidi kayotenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ታላላቆችና ታናናሾች በዚህች ምድር ይሞታሉ፤ አይቀበሩም፤ አይለቀስላቸውም፤ ሰውነቱን የሚቧጥጥላቸው፣ ጠጕሩንም የሚላጭላቸው አይገኝም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህች ምድር የሚገኙ ሀብታሞችም ድኾችም ሁሉ ይሞታሉ፤ አልቅሶ የሚቀብራቸውም አያገኙም፤ ስለ እነርሱ ሐዘኑን ለመግለጥ ፊቱን የሚነጭም ሆነ ጠጒሩን የሚላጭ አይኖርም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብዛ ምድሪ እዚኣ ዓቢይን ንእሽተይን ክሞቱ እዮም፤ ግና ኣይቕበሩን እዮም፤ ሓደ እኳ ዝበኽየሎምን ሰብነቱ ዝፅሕብርን ፀጕሩ ዝላፅየሎምን ኣይረኽቡን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብዛ ሃገር እዚኣ ዓበይትን ናእሽቱን ኪሞቱ ኣይኪቕበሩን ከኣ እዮም፡ ሓደ እኳ ዚበኽየሎምን ዚመልጠሎምን ዚነጽየሎምን ከኣ ኣይኪርከብን እዩ።