Jeremiah 16:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኦ እግዚኣብሄር፡ ሓይለይን ዕርደይን መዕቆበይን ብመዓልቲ ጸበባ፡ ኣህዛብ ካብ ወሰን ምድሪ ናባኻ መጺኦም፡ ብሓቂ ኣቦታትና ሓሶትን ከንቱነትን ዘይረብሕ ነገርን ወሪሶም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታ ሆይ! አንተ ኀይሌና ረዳቴ፥ በመከራም ቀን መጠጊያዬ ነህ፤ ከምድር ዳርቻ አሕዛብ ወደ አንተ መጥተው፥ “በእውነት አባቶቻችን ውሸትንና ከንቱን ነገር ለምንም የማይረባቸውን ጣዖትን ሠርተዋል” ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤቱ፥ ኃይሌ፥ አምባዬ፥ በመከራም ቀን መጠጊያዬ ሆይ፥ ከምድር ዳርቻ አሕዛብ ወደ አንተ መጥተው። በእውነት አባቶቻችን ውሸትንና ከንቱን ነገር የማይረባቸውንም ወርሰዋል ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቤቱ! ኃይሌ፥ አምባዬ፥ በመከራም ቀን መጠጊያዬ፥ ከምድር ዳርቻ አሕዛብ ወደ አንተ መጥተው እንዲህ ይላሉ፦ “በእውነት አባቶቻችን ውሸትንና ከንቱን ነገር የማይረባቸውንም ወርሰዋል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቤት መና ጎዳዉ፥ ታ ዎልቃዉ፥ ታ ዎልቃማ ሚጻዉ፥ መቱዋ ጋላሳን ታን ባቃታ አትያ ሳአዉ፥ ካዉተቱ ሳኣ ጋጻፐ ኔኮ ያና። ዪደ ሀዋዳን ያጋና፤ “ኑ አዎቱ ፓናነ ማደና ዎርዶ ጾሳቱዋ ጻላላ ላቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeet Med'inaa Godaw, ta wolk'k'aw, ta wolk'k'aama miis'aw, metuwaa gallassan taani bak'ata attiyaa sa'aw, kawutetsatuu sa'aa gas'aappe neekko yaana. Yiide hawaadan yaagana; «Nu aawotuu patsennanne maaddenna worddo s'oossatuwaa s'alala laatteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Taas minoteththinne miixa gidada meto gallas ta shiiqa attizaso gidida GODAWU! Kawoteththati sa7a gaxaappe neekko yiidi, «Kase nu aawati bana aykkoka maaddontta eeqa xoossatas goynnida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታስ ሚኖቴኔ ሚጻ ጊዳዳ ሜቶ ጋላስ ታ ሺቃ ኣቲዛሶ ጊዲዳ ጎዳዉ! ካዎቴቲ ሳኣ ጋጻፔ ኔኮ ዪዲ፥ «ካሴ ኑ ኣዋቲ ባና ኣይኮካ ማዶንታ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኒዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አቤት ጎዳዉ፥ ታ ዎልቃዉ፥ ታ ሚፃዉ፥ መቶ ጋላስ ታ ባቃታዳ አትያ በሳዉ፥ ካዎተት ሳኣ ጋፃፐ ኔኮ ይድ፥ “ኑ አዋት ፓናነ ማዶና ዎርዶ ፆሳታ ፃላላ ላትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeeti Godaw, ta wolqaw, ta miixaw, meto gallas ta baqatada attiya bessaw, kawotethati sa7aa gaxape neeko yidi, “Nu aawati pathonnanne maaddonna wordo xoossata xalaala laattidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ብርታቴና ምሽጌ፣ በመከራ ቀን መጠጊያዬ የሆንህ እግዚአብሔር ሆይ፤ አሕዛብ ከምድር ዳርቻ፣ ወደ አንተ መጥተው እንዲህ ይላሉ፤ “አባቶቻችን ለአንዳች ነገር ያልረቧቸውን ከንቱ ጣዖቶች፣ የሐሰት አማልክትን ወረሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሆይ! የምትጠብቀኝና ብርታትን የምትሰጠኝ አንተ ነህ፤ በመከራም ጊዜ መጠጊያ አምባዬ ነህ፤ ሕዝቦች ከምድር ዳርቻ ሁሉ ወደ አንተ መጥተው እንዲህ ይላሉ፦ “የቀድሞ አባቶቻችን ከሐሰተኞች አማልክት በቀር ምንም አልነበራቸውም፤ ጣዖቶቻቸው ሁሉ የማይጠቅሙ ከንቱዎች ነበሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ እግዚኣብሄር፥ ሓይለይ፥ እምባይ፥ ብመዓልቲ መከራውን መዕቘብየይ ዝኾንካ፥ ኣህዛብ ካብ ወሰን ምድሪ ናባኻ መፂኦም “ኣቦታትና ሓሰትን ከንቱነትን ጥቕሚ ዘይብሎም ጣዖታትን ጥራሕ እዮም ወሪሶም ይብሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ጐይታይ፡ ሓይለይ፡ እምባይ፡ ብመዓልቲ ጸበባውን ገዳመይ፡ ህዝብታት ካብ ወሰን ምድሪ ናባኻ ኺመጹ እዮም እሞ፡ ኣቦታትናስ ሓሶትን ከንቱነትን ጥቕሚ ዜብሎምን ጥራይ እዮም ዝወረሱ፡ ኪብሉ እዮም። |