Jeremiah 16:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መጀመርታ ኣበሳኦምን ሓጢኣቶምን ክልተ ሳዕ ክፈድዮም እየ። ምድረይ ስለ ዘረከስዋ፡ ንርስተይ ብሬሳታት ጽያፍን ጽያፍን መሊኦምዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድሬንም በተጠሉ በጣዖቶቻቸው ሬሳዎች አርክሰዋልና፥ ርስቴንም አስጸያፊ በሆኑ ነገሮች ሞልተዋልና አስቀድሜ የበደላቸውንና የኀጢአታቸውን ዕዳ ሁለት እጥፍ እከፍላቸዋለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድሬንም በተጠሉ በጣዖቶቻቸው ሬሳዎች አርክሰዋልና፥ ርስቴንም አስጸያፊ በሆኑ ነገሮች ሞልተዋልና አስቀድሜ የበደላቸውንና የኃጢአታቸውን ዕዳ ሁለት እጥፍ እከፍላቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድሬንም በተጠሉ ጣዖቶቻቸው ሬሳዎች አርክሰዋልና፥ ርስቴንም አስጸያፊ በሆኑ ነገሮች ሞልተዋልና አስቀድሜ የበደላቸውንና የኃጢአታቸውን ዕዳ ሁለት እጥፍ እከፍላቸዋለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡንቱንቱ ኢታተነ ኡንቱንቱ ናጋራ ድራዉ ኡንቱንቶ ላኡ ኩሽያ ዛራና። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ እጸቴዳ ኤቃቱዋን፥ ሄ አሃ ማላትያዋንቱን ታ ቢታ ቱንሴድኖነ ባረንቱ ሸነይያ ምስለቱዋን ታ ላታ ኩንድኖ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani unttunttu iitatetsaanne unttunttu nagaraa diraw unttunttoo laa"u kushiyaa zaarana. Ayaw gooppe, unttunttu barenttu is's'etteedda eek'atuwaan, he anhaa malatiyaawanttun ta biittaa tunisseeddinonne barenttu sheneyiyaa misiletuwaan ta laataa kuntseeddino» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ta biittaa aha mala gidida harassiza eeqa xoossatan tunisida gishshassinne ta xinxxoka yeellachchiza miishshatan kunththida gishshas tani istti ooththida qohoza gishshassinne nagara gishshas nam7u kushe qaxxayana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ታ ቢታ ኣሃ ማላ ጊዲዳ ሃራሲዛ ኤቃ ጾሳታን ቱኒሲዳ ጊሻሲኔ ታ ጺንጾካ ዬላቺዛ ሚሻታን ኩንዳ ጊሻስ ታኒ ኢስቲ ኦዳ ቆሆዛ ጊሻሲኔ ናጋራ ጊሻስ ናምኡ ኩሼ ቃጻያና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ኤንታ ኢታተነ ኤንታ ናጋራ ግሾ ኤንታዉ ናምኡ ኩሸ ዛራና። ኤንቲ አሀ ዳንያ ባንታ እፀትዳ ኤቃታን ታ ቢታ ቱንስዶሶና፤ ሻትያ ባንታ ምስለታን ታ ላታ ኩንዶሶና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta enta iitatethaanne enta nagaraa gisho entaw nam7u kushe zaarana. Enti aha daaniya banta ixetida eeqatan ta biitta tunisidosona; shaatiya banta misiletan ta laata kunthidosona” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድሬን በድን በሆኑ አስጸያፊ ጣዖቶቻቸው ስላረከሱ፣ ርስቴንም በአሳፋሪ ነገሮች ስለ ሞሉ፣ ላደረጉት በደልና ኀጢአት ዕጥፍ እከፍላቸዋለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደ በድን ሕይወት በሌላቸው ጣዖቶች ርስቴን ስላረከሱና በሐሰተኞች አማልክታቸው ስለ ሞሉአት ስለ ኃጢአታቸውና ስለ ክፋታቸው በእጥፍ እቀጣቸዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንምድረይ በቶም በድኒ ዝኾኑ ጣዖታቶም ኣርኪሶምዋ፤ ንርስተይውን ብዘፀይፉ ጣዖታቶም መሊኦምዋ እዮም እሞ፥ ሕነ በደሎምን ሓጢኣቶምን ካዕበት ክፈድዮም እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሃገረይ ብሬሳታት ጣኦታቶም ኣርኪሶምዋ፡ ንርስተይውን ብጽያፎም መሊኦምዋ እዮም እሞ፡ ቅድምሲ መስጣ እቲ ኣበሳኦምን ሓጢኣቶምን ካዕበት ክፈድዮም እየ። |