Jeremiah 16:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መጀመርታ ኣበሳኦምን ሓጢኣቶምን ክልተ ሳዕ ክፈድዮም እየ። ምድረይ ስለ ዘረከስዋ፡ ንርስተይ ብሬሳታት ጽያፍን ጽያፍን መሊኦምዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምድ​ሬ​ንም በተ​ጠሉ በጣ​ዖ​ቶ​ቻ​ቸው ሬሳ​ዎች አር​ክ​ሰ​ዋ​ልና፥ ርስ​ቴ​ንም አስ​ጸ​ያፊ በሆኑ ነገ​ሮች ሞል​ተ​ዋ​ልና አስ​ቀ​ድሜ የበ​ደ​ላ​ቸ​ው​ንና የኀ​ጢ​አ​ታ​ቸ​ውን ዕዳ ሁለት እጥፍ እከ​ፍ​ላ​ቸ​ዋ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምድሬንም በተጠሉ በጣዖቶቻቸው ሬሳዎች አርክሰዋልና፥ ርስቴንም አስጸያፊ በሆኑ ነገሮች ሞልተዋልና አስቀድሜ የበደላቸውንና የኃጢአታቸውን ዕዳ ሁለት እጥፍ እከፍላቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድሬንም በተጠሉ ጣዖቶቻቸው ሬሳዎች አርክሰዋልና፥ ርስቴንም አስጸያፊ በሆኑ ነገሮች ሞልተዋልና አስቀድሜ የበደላቸውንና የኃጢአታቸውን ዕዳ ሁለት እጥፍ እከፍላቸዋለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ኡንቱንቱ ኢታተነ ኡንቱንቱ ናጋራ ድራዉ ኡንቱንቶ ላኡ ኩሽያ ዛራና። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ እጸቴዳ ኤቃቱዋን፥ ሄ አሃ ማላትያዋንቱን ታ ቢታ ቱንሴድኖነ ባረንቱ ሸነይያ ምስለቱዋን ታ ላታ ኩንድኖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani unttunttu iitatetsaanne unttunttu nagaraa diraw unttunttoo laa"u kushiyaa zaarana. Ayaw gooppe, unttunttu barenttu is's'etteedda eek'atuwaan, he anhaa malatiyaawanttun ta biittaa tunisseeddinonne barenttu sheneyiyaa misiletuwaan ta laataa kuntseeddino» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ta biittaa aha mala gidida harassiza eeqa xoossatan tunisida gishshassinne ta xinxxoka yeellachchiza miishshatan kunththida gishshas tani istti ooththida qohoza gishshassinne nagara gishshas nam7u kushe qaxxayana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ታ ቢታ ኣሃ ማላ ጊዲዳ ሃራሲዛ ኤቃ ጾሳታን ቱኒሲዳ ጊሻሲኔ ታ ጺንጾካ ዬላቺዛ ሚሻታን ኩንዳ ጊሻስ ታኒ ኢስቲ ኦዳ ቆሆዛ ጊሻሲኔ ናጋራ ጊሻስ ናምኡ ኩሼ ቃጻያና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ኤንታ ኢታተነ ኤንታ ናጋራ ግሾ ኤንታዉ ናምኡ ኩሸ ዛራና። ኤንቲ አሀ ዳንያ ባንታ እፀትዳ ኤቃታን ታ ቢታ ቱንስዶሶና፤ ሻትያ ባንታ ምስለታን ታ ላታ ኩንዶሶና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta enta iitatethaanne enta nagaraa gisho entaw nam7u kushe zaarana. Enti aha daaniya banta ixetida eeqatan ta biitta tunisidosona; shaatiya banta misiletan ta laata kunthidosona” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድሬን በድን በሆኑ አስጸያፊ ጣዖቶቻቸው ስላረከሱ፣ ርስቴንም በአሳፋሪ ነገሮች ስለ ሞሉ፣ ላደረጉት በደልና ኀጢአት ዕጥፍ እከፍላቸዋለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንደ በድን ሕይወት በሌላቸው ጣዖቶች ርስቴን ስላረከሱና በሐሰተኞች አማልክታቸው ስለ ሞሉአት ስለ ኃጢአታቸውና ስለ ክፋታቸው በእጥፍ እቀጣቸዋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንምድረይ በቶም በድኒ ዝኾኑ ጣዖታቶም ኣርኪሶምዋ፤ ንርስተይውን ብዘፀይፉ ጣዖታቶም መሊኦምዋ እዮም እሞ፥ ሕነ በደሎምን ሓጢኣቶምን ካዕበት ክፈድዮም እየ።”
Amharic Tigrinya 2011 ንሃገረይ ብሬሳታት ጣኦታቶም ኣርኪሶምዋ፡ ንርስተይውን ብጽያፎም መሊኦምዋ እዮም እሞ፡ ቅድምሲ መስጣ እቲ ኣበሳኦምን ሓጢኣቶምን ካዕበት ክፈድዮም እየ።