Jeremiah 16:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ ከምቲ ንደቂ እስራኤል ካብ ምድሪ ሰሜንን ካብ ኵለን እተን ዝሰጐጎም ሃገራትን ዘደየቦም እግዚኣብሄር ህያው። ናብታ ንኣቦታቶም ዝሃብክዋ ምድሮም ድማ ክመልሶም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን፥ “የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች ከሰ​ሜን ምድር፥ ከተ​ሰ​ደ​ዱ​በ​ትም ምድር ሁሉ ያወጣ ሕያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን! ይባ​ላል፤ እኔም ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ወደ ሰጠ​ኋት ወደ ምድ​ራ​ቸው እመ​ል​ሳ​ቸ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን።የእስራኤልን ልጆች ከሰሜን ምድር ካሳደዳቸውም ምድር ሁሉ ያወጣ ሕያው እግዚአብሔርን! ይባላል፤ እኔም ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠኋት ወደ ምድራቸው እመልሳቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን፦ ‘የእስራኤልን ልጆች ከሰሜን ምድር ካሳደዳቸውም ምድር ሁሉ ያወጣ በሕያው ጌታ እምላለሁ!’ ይባላል፤ እኔም ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠኋት ወደ ምድራቸው እመልሳቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ‘እስራኤልያ አሳ ሁጲሳ ባጋ ቢታፐነ ኡንቱንታ እ ላሌዳ ቢታቱዋ ኡባፐ ዛሪደ አሄዳ መና ጎዳይ ኤሮ’ ያጊደ ጫቃና። አያዉ ጎፐ፥ ታን ኡንቱንቱ ካሰ ኡንቱንቱ አዋቶ እሜዳ ቡዞ ቢታ ዛራደ አሀና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ‹Israa'eeliyaa asaa huup'issa bagga biittaappenne unttuntta I laaleedda biittatuwaa ubbaappe zaariide aheedda Med'inaa Goday ero› yaagiide c'aak'k'ana. Ayaw gooppe, taani unttunttu kase unttunttu aawaatoo immeedda buzo biittaa zaaraadde ahana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹Gido attiin Isra7eele asaa pudeha bagga biittafenne istta izi laallida biittata ubbaafe zaaridi ehida GODAY beyiin› giidi caaqqana wodey yaana; gaasoykka tani kase istta aawatas immida xinxxo biittan zaarada istta ehana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ጊዶ ኣቲን ኢስራኤሌ ኣሳ ፑዴሃ ባጋ ቢታፌኔ ኢስታ ኢዚ ላሊዳ ቢታታ ኡባፌ ዛሪዲ ኤሂዳ ጎዳይ ቤዪን› ጊዲ ጫቃና ዎዴይ ያና፤ ጋሶይካ ታኒ ካሴ ኢስታ ኣዋታስ ኢሚዳ ጺንጾ ቢታን ዛራዳ ኢስታ ኤሃና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ አግድ፥ “ ‘እስራኤለ አሳ ፑደሀ ባጋ ቢታፈነ ኤንታ ላልዳ ቢታ ኡባፈ ዛሪድ ኤህዳ ጎዳይ ኤርያ መላ’ ያግድ ጫቃና። ታኒ ኤንታ ካሰ ኤንታ አዋታስ እምዳ ቢታ ዛራዳ ኤሀና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa aggidi, “ ‘Isra7eele asaa pudeha bagga biittafenne enta laallida biitta ubbaafe zaaridi ehida Goday eriya mela’ yaagidi caaqana. Taani enta kase enta aawatas immida biitta zaarada ehana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ነገር ግን፣ ‘እስራኤላውያንን ከሰሜን ምድርና እነርሱን ከበተነባቸው ከሌሎች አገሮች ሁሉ ያወጣ ሕያው እግዚአብሔርን!’ ይላሉ፤ ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠኋቸው ምድር እመልሳቸዋለሁና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ፈንታ ‘የእስራኤልን ሕዝብ ከሰሜን አገርና ከሌሎችም እነርሱን ከበተነበት አገር ሁሉ ያስወጣ ሕያው እግዚአብሔርን’ ብለው ይምላሉ፤ ወደገዛ አገራቸውና ለቀድሞ አባቶቻቸው ወደ ሰጠኋቸው ምድር መልሼ አመጣቸዋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ‘እቲ ንደቂ እስራኤል፥ ካብ ሃገር ሰሜንን ካብቲ ሰጒጕዎም ዝነበረ ዅሉ ሃገርን ዝመለሰ እግዚኣብሄር ህያው እዩ’ ዝበሃለሉ ዘመን ክመፅእ እዩ፤ ኣነ ድማ ናብታ ነቦታቶም ዝሃብክዋ ሃገሮም ክመልሶም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ እቲ ንደቂ እስራኤል ካብ ሃገር ሰሜንን ካብቲ ሰጒጒዎም ዝነበረ ዂሉ ሃገርን ዘውጽኤ እግዚኣብሄር ህያው እዩ፡ ዚበሀለሉ ዘመን ኪመጽእ እዩ፡ ኣነ ድማ ናብታ ነቦታቶም ዝሀብክዋ ሃገሮም ክመልሶም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።