Jeremiah 16:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እንሆ፡ ደጊም ዘይብሃል መዓልትታት ይመጽእ ኣሎ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ከምቲ ንደቂ እስራኤል ካብ ምድሪ ግብጺ ዘደየበ እግዚኣብሄር ህያው። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እነሆ፥ “የእስራኤልን ልጆች ከግብፅ ምድር ያወጣ ሕያው እግዚአብሔርን! ዳግመኛ የማይባልበት ዘመን ይመጣል፥” ይላል እግዚአብሔር፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ፥ እነሆ። የእስራኤልን ልጆች ከግብጽ ምድር ያወጣ ሕያው እግዚአብሔርን! ዳግመኛ የማይባልበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ስለዚህ፥ እነሆ፦ ‘የእስራኤልን ልጆች ከግብጽ ምድር ያወጣ በሕያው ጌታ እምላለሁ!’ ተብሎ ዳግመኛ የማይባልበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል ጌታ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ ‘እስራኤልያ አሳ ግብጼ ቢታፐ ከሴዳ መና ጎዳይ ኤሮ’ ያጊደ ጫቀና ዎዲ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; « ‹Israa'eeliyaa asaa Gibs'e biittaappe kesseedda Med'inaa Goday ero› yaagiide c'aak'k'enna wodii yaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Hessa gishshas asay, ‹Isra7eele asaa Gibxe biittafe kessida GODAY beyiin› giidi caaqqontta wodey yaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ሄሳ ጊሻስ ኣሳይ፥ ‹ኢስራኤሌ ኣሳ ጊብጼ ቢታፌ ኬሲዳ ጎዳይ ቤዪን› ጊዲ ጫቆንታ ዎዴይ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ፥ “እስራኤለ አሳ ግብፀ ቢታፈ ከስዳ ጎዳይ ኤርያ መላ” ያግድ ጫቆና ዎደይ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asay, “Isra7eele asaa Gibxe biittafe kessida Goday eriya mela” yaagidi caaqonna wodey yaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለዚህ ሰዎች፣ ‘እስራኤላውያንን ከግብፅ ምድር ያወጣ ሕያው እግዚአብሔርን ’ ብለው ከእንግዲህ የማይምሉበት ዘመን ይመጣል” ይላል እግዚአብሔር ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ ‘የእስራኤልን ሕዝብ ከግብጽ ያወጣ ሕያው እግዚአብሔርን’ ብለው የማይምሉበት ጊዜ ይመጣል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ “እንሆ ‘እቲ ንደቂ እስራኤል ካብ ሃገር ግብፂ ዘውፅአ እግዚኣብሄር ህያው እዩ’ ዘይበሃለሉ ዘመን ክመፅእ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እንሆ፡ እቲ ንደቂ እስራኤል ካብ ሃገር ግብጺ ዘውጽኤ እግዚኣብሄር ህያው እዩ፡ ዘይበሀለሉ ዘመን፡ |