Jeremiah 16:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ ንስኻትኩም ኰነ ኣቦታትኩም፡ ካብዛ ምድሪ እዚኣ ናብ ዘይትፈልጥዋ ምድሪ ኽነጽገኩም እየ። ኣብኡ ድማ ለይትን መዓልትን ንኻልኦት ኣማልኽቲ ከተገልግል ኣሎካ፤ ኣብኡ ሞገስ ዘይርእየኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ከዚች ምድር እና​ን​ተና አባ​ቶ​ቻ​ችሁ ወደ አላ​ወ​ቃ​ች​ኋት ምድር እጥ​ላ​ች​ኋ​ለሁ፤ በዚ​ያም ምሕ​ረ​ትን ለማ​ያ​ደ​ር​ጉ​ላ​ችሁ ሌሎች አማ​ል​ክት ቀንና ሌሊት ታገ​ለ​ግ​ላ​ላ​ችሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ከዚህች ምድር እናንተና አባቶቻችሁ ወዳላወቃችኋት ምድር እጥላችኋለሁ፤ ምሕረትንም አላደርግላችሁምና በዚያ ሌሎችን አማልክት ቀንና ሌሊት ታመልካላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ከዚህች ምድር እናንተና አባቶቻችሁ ወዳላወቃችኋት ምድር እጥላችኋለሁ፤ ምሕረትንም አላደርግላችሁምና በዚያ ሌሎችን አማልክት ቀንና ሌሊት ታገለግላላችሁ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ታን ህንተና ሀ ቢታፐ ደንደ፥ ህንተ ዎይ ህንተ አዎቱ ኤረና ቢታ ኦላና። ያን ህንተ ሀራ ጾሳቶ ጋላስነ ቃማ ሀጋዛና። ሙለካ ህንተዉ ቃረትከ” ያጌ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, taani hinttena ha biittaappe dentsaade, hintte woy hintte aawotuu erenna biittaa olana. Yaan hintte hara s'oossatoo gallassinne k'amma haggaazana. Mulekka hinttew k'arettikke» yaagee› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas tani inttena ha biittayfe denththada intte woykko intte aawati erontta biitta efa olana; heen intte eeqa xoossatas gallassinne omars goynnana. Tani mulekka inttes qadhettike› gaana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኢንቴና ሃ ቢታይፌ ዴንዳ ኢንቴ ዎይኮ ኢንቴ ኣዋቲ ኤሮንታ ቢታ ኤፋ ኦላና፤ ሄን ኢንቴ ኤቃ ጾሳታስ ጋላሲኔ ኦማርስ ጎይናና። ታኒ ሙሌካ ኢንቴስ ቃቲኬ› ጋና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ታ ህንተና ሀ ቢታፈ ደንዳ፥ ህንተ ዎይኮ ህንተ አዋት ኤሮና ቢታ ሆላና። ያን ህንተ ሀራ ፆሳታ ጋላስነ ቃማ ሀጋዛና፤ ታኒ ህንተዉ ቃትከ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, ta hintena ha biittafe denthada, hinte woyko hinte aawati eronna biitta holana. Yan hinte hara xoossata gallasinne qamma haggaazana; taani hintew qadhetike” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ከዚህች ምድር አውጥቼ፣ እናንተም ሆነ አባቶቻችሁ ወደማታውቁት ምድር እጥላችኋለሁ፤ ምሕረትንም አላደርግላችሁምና በዚያ ሌሎችን አማልክት ቀንና ሌሊት ታገለግላላችሁ።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ከዚህች አገር አውጥቼ፥ እናንተም ሆናችሁ የቀድሞ አባቶቻችሁ ወደማያውቁት አገር እወረውራችኋለሁ፤ እዚያም ሐሰተኞች አማልክትን ቀንና ሌሊት ታመልካላችሁ፤ ፈጽሞ ምሕረት አላደርግላችሁም።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ፥ ካብዝ ሃገር እዙይ ናብቲ ንስኻትኩምን ኣቦታትኩምን ዘይትፈልጥዎ ሃገር ክሰጐኩም እየ። ኣይምሕረኩምን እየ። ኣብኡውን ለይትን ቀትርን ንኻልኦት ኣማልኽቲ ኽተገልግሉ ኢኹም።”
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ኣነ ኻብ እዚ ሃገር እዚ ናብቲ ንስኻትኩምን ኣቦታትኩምን ዘይትፈልጥዎ ሃገር ክሰጐኩም እየ። ኣይክምሕረኩምን እየ እሞ፡ ኣብኡውን ለይትን መዓልትን ንኻልኦት ኣማልኽቲ ኸተገልግሉ ኢኹም።