Jeremiah 15:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ሸውዓተ ዝወለደት ትሃስስ። ነቲ መንፈስ ኣሕሊፋቶ፤ ጸሓያ ገና መዓልቲ እናሃለወት ዓረበት፤ ሓፊራ ደው ኢላ ሓፊራ ድማ ደው በለት፤ ነቶም ዝተረፉ ድማ ኣብ ቅድሚ ጸላእቶም ንሰይፊ ከረክቦም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰባት የወ​ለ​ደች ባዶ ቀረች፤ ነፍ​ስ​ዋም ተጨ​ን​ቃ​ለች፤ በቀ​ትር ጊዜ ፀሐ​ይዋ ገብ​ታ​ባ​ታ​ለች፤ አፍ​ራ​ለች፤ ተዋ​ር​ዳ​ማ​ለች፤ የተ​ረ​ፉ​ት​ንም በጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸው ፊት ለሰ​ይፍ አሳ​ልፌ እሰ​ጣ​ለሁ፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰባት የወለደች ደክማለች፥ ነፍስዋንም አውጥታለች፤ ቀን ገና ሳለ ፀሐይዋ ገብታባታለች፤ አፍራለች ተዋርዳማለች፤ የተረፉትንም በጠላቶቻቸው ፊት ለሰይፍ አሳልፌ እሰጣለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰባት የወለደች ደክማለች፥ ነፍስዋንም አውጥታለች፤ ቀን ገና ሳለ ፀሐይዋ ገብታባታለች፤ አፍራለች ተዋርዳለችም፤ የተረፉትንም በጠላቶቻቸው ፊት ለሰይፍ አሳልፌ እሰጣለሁ፥ ይላል ጌታ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላፑን ናናቱ ሀይቄዳ አታ ሸምፑዋ ላባናዱ። እዝዉ ጋላሳይ ቃሜዳ፤ አ ካዉሻዱነ ዬላታዱ። ብሮ ፓጻ ደእያዋንታካ ታን ኡንቱንቱ ሞርከቱዋ ስንን ማሻን ሲፍሳድ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laappun naanatuu hayk'k'eedda aata shemppuwaa labbanaaddu. Iziw gallassay k'ammeedda; Aa kawushshaaddunne yeellataaddu. Biro pas'a de'iyaawanttakka taani unttunttu morkkatuwaa sintsan mashshaan siifissaad. Taani Med'inaa Goday hawaa odaad» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Laappun nayti hayqqida aaya dagaman daaburana; peenora dhayana izis gallassay qammana; iza yeellatananne kawuyana; attidaytakka morkketa mashshas aaththa immana» gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ላፑን ናይቲ ሃይቂዳ ኣያ ዳጋማን ዳቡራና፤ ፔኖራ ያና ኢዚስ ጋላሳይ ቃማና፤ ኢዛ ዬላታናኔ ካዉያና፤ ኣቲዳይታካ ሞርኬታ ማሻስ ኣ ኢማና» ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላፑን ናይት ሀይቅዳ አይያ ሸምፓናዉ ፆነታዳ ዳቡራሱ። እዉ ጋላስ ቃምስ፤ እያ ካዉያሱነ ዬላታሱ። ፓፃ አትዳይሳታ ኤንታ ሞርከታ ስንን ማሻን ዉርሳና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laapun nayti hayqida aayiya shempanaw xoonetada daaburasu. Iwu gallasi qammis; iya kawuyasunne yeellatasu. Paxa attidaysata enta morketa sinthan mashshan wursana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰባቶቹ እናት ትዝለፈለፋለች፤ ትንፋሿም ይጠፋል፤ ገና ቀን ሳለ ፀሓይዋ ትጠልቃለች፤ እርሷም ታፍራለች፤ ትዋረዳለችም፤ የተረፉትንም በጠላቶቻቸው ፊት፣ ለሰይፍ እዳርጋቸዋለሁ፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰባት ልጆችዋን ያጣችው እናት፥ በታላቅ ተስፋ መቊረጥ ከእስትንፋስዋ ጋር እየታገለች ነው፤ የቀኑ ብርሃን ወደ ጨለማ ተለውጦባታል፤ ውርደትና ኀፍረት ደርሰውባታል፤ ገና በሕይወት ያላችሁትንም ጠላቶቻችሁ እንዲገድሉአችሁ አደርጋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እኖ ሸውዓተ ደኸመት፤ ነፍሳውን ተሃወኸት፤ ቀትሪ እናሃለወ ፀሓይ ዓሪባታ እያሞ፥ ንሳ ሓፈረት፥ ተዋረደትውን፤ ነቶም ዝተረፉውን፥ ኣብ ቅድሚ ፀላእቶም ንሰይፊ ኸወፍዮም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”
Amharic Tigrinya 2011 ሾብዓተ ዝወለደት ተሐሊላ ትንፋሳ ትወጽእ፡ ገና መዓልቲ ኸላ ጸሓያ ትዐርባ፡ ትሐፍርን ትሐንኽን ኣለ። ነቶም ካብኦም ዝተረፉ ድማ ኣብ ቅድሚ ጸላእቶም ንሰይፊ ኣሕሊፈ ኽህቦም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።