Jeremiah 15:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓዲግኩምኒ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ንድሕሪት ተመሊስኩም። ስለዚ ኢደይ ኣብ ልዕሌኹም ዘርጊሐ ከጥፍኣኩም እየ፤ ምንሳሕ ደኺመ ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንቺ እኔን ከድተሽኛል፤ እኔንም መከተል ትተሻል፤ ይላል እግዚአብሔር፤ ወደ ኋላሽም ተመልሰሻል፤ ስለዚህ እጄን በአንቺ ላይ ዘርግቼ አጠፋሻለሁ፤ ይቅርም አልላቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንቺ እኔን ጥለሻል፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ወደ ኋላሽም ተመልሰሻል፤ ስለዚህ እጄን በአንቺ ላይ ዘርግቼ አጥፍቼሻለሁ፤ ከይቅርታ ደክሜአለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንቺ እኔን ትተሺኛል፥ ይላል ጌታ፥ ወደ ኋላሽም ተመልሰሻል፤ ስለዚህ እጄን በአንቺ ላይ ዘርግቼ አጥፍቼሻለሁ፤ ይቅርታን ከማድረግ ደክሜአለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ታና አጌድታ፤ ሀእ ሀእካ ህንተ ጉየ ስሜድታ። ሄዋ ድራዉ፥ ታን ህንተ ቦላ ታ ኩሽያ የዳደ ህንተና ይሳድ፤ ታን ህንተዉ ቃረታደ ዳቡራድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hintte taana aggeeddita; ha"i ha"ikka hintte guyye simmeeddita. Hewaa diraw, taani hintte bolla ta kushiyaa yeddaade hinttena d'ayissaad; taani hinttew k'arettaade daaburaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ne tana aggadasa; guye guye baasa; hessa gishshas tani ne bolla ta kushe denththada nena dhayssana; hayssafe guye nees qadhettike. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔ ታና ኣጋዳሳ፤ ጉዬ ጉዬ ባሳ፤ ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኔ ቦላ ታ ኩሼ ዴንዳ ኔና ይሳና፤ ሃይሳፌ ጉዬ ኔስ ቃቲኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህንተ ታና አግደታ፤ ህንተ ጉየ ስምደታ። ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ህንተ ቦላ ታ ኩሽያ ደንዳ ህንተና ይሳስ፤ ህዛፐ ታ ህንተዉ ቃትከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hinte tana aggideta; hinte guye simmideta. Hessa gisho, taani hinte bolla ta kushiya denthada hintena dhaysas; hizape ta hintew qadhetike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔን ጥለሽኛል” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ወደ ኋላም እያፈገፈግሽ ነው፤ ስለዚህ እጄን በአንቺ ላይ አነሣለሁ፤ አጠፋሻለሁም፤ ከእንግዲህም አልራራልሽም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ እኮ እኔን ትታችሁኛል፤ እናንተ ወደ ኋላ ተመልሳችኋል፤ ከእንግዲህ ወዲያ ምሕረት አላደርግም፤ እጄን ዘርግቼ አደቃችኋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣይ ሓዲግክኒ ይብል እግዚኣብሄር፤ ንድሕሪትውን ተመሊስኪ ኢኺ፤ ኢደይ ኣብ ልዕሌኺ ኸልዕል እየ፤ ከጥፍአክውን እየ፤ ድሕሪ ደጊም ምሕረት ኣይገብረልክን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቢኺኒ፡ ንድሕሪት ተመለስኪ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ስለዚ ብምምሓርኪ ደኺመ ኢደይ ኣባኺ እዝርግሕ ኤጥፍኣኪውን ኣሎኹ። |