Jeremiah 15:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓዲግኩምኒ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ንድሕሪት ተመሊስኩም። ስለዚ ኢደይ ኣብ ልዕሌኹም ዘርጊሐ ከጥፍኣኩም እየ፤ ምንሳሕ ደኺመ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንቺ እኔን ከድ​ተ​ሽ​ኛል፤ እኔ​ንም መከ​ተል ትተ​ሻል፤ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ ወደ ኋላ​ሽም ተመ​ል​ሰ​ሻል፤ ስለ​ዚህ እጄን በአ​ንቺ ላይ ዘር​ግቼ አጠ​ፋ​ሻ​ለሁ፤ ይቅ​ርም አል​ላ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንቺ እኔን ጥለሻል፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ወደ ኋላሽም ተመልሰሻል፤ ስለዚህ እጄን በአንቺ ላይ ዘርግቼ አጥፍቼሻለሁ፤ ከይቅርታ ደክሜአለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንቺ እኔን ትተሺኛል፥ ይላል ጌታ፥ ወደ ኋላሽም ተመልሰሻል፤ ስለዚህ እጄን በአንቺ ላይ ዘርግቼ አጥፍቼሻለሁ፤ ይቅርታን ከማድረግ ደክሜአለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ታና አጌድታ፤ ሀእ ሀእካ ህንተ ጉየ ስሜድታ። ሄዋ ድራዉ፥ ታን ህንተ ቦላ ታ ኩሽያ የዳደ ህንተና ይሳድ፤ ታን ህንተዉ ቃረታደ ዳቡራድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hintte taana aggeeddita; ha"i ha"ikka hintte guyye simmeeddita. Hewaa diraw, taani hintte bolla ta kushiyaa yeddaade hinttena d'ayissaad; taani hinttew k'arettaade daaburaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ne tana aggadasa; guye guye baasa; hessa gishshas tani ne bolla ta kushe denththada nena dhayssana; hayssafe guye nees qadhettike.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔ ታና ኣጋዳሳ፤ ጉዬ ጉዬ ባሳ፤ ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኔ ቦላ ታ ኩሼ ዴንዳ ኔና ይሳና፤ ሃይሳፌ ጉዬ ኔስ ቃቲኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ህንተ ታና አግደታ፤ ህንተ ጉየ ስምደታ። ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ህንተ ቦላ ታ ኩሽያ ደንዳ ህንተና ይሳስ፤ ህዛፐ ታ ህንተዉ ቃትከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hinte tana aggideta; hinte guye simmideta. Hessa gisho, taani hinte bolla ta kushiya denthada hintena dhaysas; hizape ta hintew qadhetike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔን ጥለሽኛል” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ወደ ኋላም እያፈገፈግሽ ነው፤ ስለዚህ እጄን በአንቺ ላይ አነሣለሁ፤ አጠፋሻለሁም፤ ከእንግዲህም አልራራልሽም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ እኮ እኔን ትታችሁኛል፤ እናንተ ወደ ኋላ ተመልሳችኋል፤ ከእንግዲህ ወዲያ ምሕረት አላደርግም፤ እጄን ዘርግቼ አደቃችኋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣይ ሓዲግክኒ ይብል እግዚኣብሄር፤ ንድሕሪትውን ተመሊስኪ ኢኺ፤ ኢደይ ኣብ ልዕሌኺ ኸልዕል እየ፤ ከጥፍአክውን እየ፤ ድሕሪ ደጊም ምሕረት ኣይገብረልክን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቢኺኒ፡ ንድሕሪት ተመለስኪ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ስለዚ ብምምሓርኪ ደኺመ ኢደይ ኣባኺ እዝርግሕ ኤጥፍኣኪውን ኣሎኹ።