Jeremiah 15:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብምኽንያት ምናሴ ወዲ ህዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ፡ ብሰንኪ እቲ ኣብ የሩሳሌም ዝገበሮ፡ ካብ ኵለን መንግስታት ምድሪ ኬውጽኡ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሁዳ ንጉሥ የሕ​ዝ​ቅ​ያስ ልጅ ምናሴ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ስለ አደ​ረ​ገው ሁሉ በም​ድር መን​ግ​ሥ​ታት ሁሉ መካ​ከል ለመ​ከራ አሳ​ልፌ እሰ​ጣ​ቸ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሁዳም ንጉሥ የሕዝቅያስ ልጅ ምናሴ በኢየሩሳሌም ስላደረገው ሁሉ በምድር መንግሥታት ሁሉ መካከል ለመከራ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሁዳም ንጉሥ የሕዝቅያስ ልጅ ምናሴ በኢየሩሳሌም ስላደረገው ሁሉ፥ በምድር መንግሥታት ሁሉ ዘንድ ለድንጋጤ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህዝቂያሳ ናአይ፥ ይሁዳ ካቲ ምናሰ የሩሳላመን ኦዳ ፓላ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንታ ሳኣ ካዉተ ኡባዉ ዳጋማ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hizk'k'iyaasa na'ay, Yihudaa Kaatii Minaase Yerusaalamen ootseedda palaa diraw, taani unttuntta sa'aa kawutetsaa ubbaw dagama ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hizqiyaasa naa, Yuhuda Kawo Minaasey Yerusalaamen ooththida pala gishshas tani istta bolla sa7a kawoteththata ubbaas daganththizaaz ooththana› gees gaada yoota» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂዝቂያሳ ና፥ ዩሁዳ ካዎ ሚናሴይ ዬሩሳላሜን ኦዳ ፓላ ጊሻስ ታኒ ኢስታ ቦላ ሳኣ ካዎቴታ ኡባስ ዳጋንዛዝ ኦና› ጌስ ጋዳ ዮታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዝቅያሳ ናአይ፥ ይሁዳ ካዎይ ምናሰይ የሩሳላመን ኦዳ ኢታ ኦሱዋ ግሾ፥ ታ ኤንታ ሳኣ ካዎተ ኡባስ ዳጋማ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hizqiyaasa na7ay, Yihuda kawoy Minaasey Yerusalaamen oothida iita oosuwa gisho, ta enta sa7aa kawotetha ubbaas dagama oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የይሁዳ ንጉሥ የሕዝቅያስ ልጅ ምናሴ በኢየሩሳሌም ካደረገው በደል የተነሣ፣ ለምድር ነገሥታት ሁሉ መሰቀቂያ አደርጋቸዋለሁ።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሕዝቅያስ ልጅ ምናሴ በይሁዳ በነገሠበት ዘመን በኢየሩሳሌም ስለ ፈጸመው ክፋት ሁሉ በእነርሱ ላይ ከሚደርሰው ነገር የተነሣ የዓለም ሕዝብ እንዲሠቀቅ አደርጋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብሰንኪ እቲ ዅሉ ምናሴ፥ ወዲ ሕዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ፥ ኣብ ኢየሩሳሌም ዝገበሮ፥ ኣብ ማእኸል ኵሎም መንግስታት ምድሪ፥ ንመከራ ኣሕሊፈ ኽህቦም እየ።”
Amharic Tigrinya 2011 ብሰሪ ምናሴ፡ ወዲ ህዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ፡ ብሰሪ እቲ ንሱ ኣብ የሩሳሌም ዝገበሮ፡ ኣብ ኲሎም መንግስትታት ምድሪ መሰክሒ ኽገብሮም እየ።