Jeremiah 15:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንተ ተነሲሕኩም፡ ኣነ ክመልሰኩም እየ፡ ኣብ ቅድመይ ድማ ደው ክትብሉ ኢኹም። ንስኻትኩም ግና ናብኦም ኣይትንሳሑን ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ብትመለስ እመልስሃለሁ፤ በፊቴም ትቆማለህ፤ የከበረውንም ከተዋረደው ብትለይ እንደ አፌ ትሆናለህ፤ እነርሱ ወደ አንተ ይመለሳሉ፤ አንተ ግን ወደ እነርሱ አትመለስም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ብትመለስ እመልስሃለሁ በፊቴም ትቆማለህ፤ የከበረውንም ከተዋረደው ብትለይ እንደ አፌ ትሆናለህ፤ እነርሱ ወደ አንተ ይመለሳሉ፥ አንተ ግን ወደ እነርሱ አትመለስም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ እንዲህ ይላል፦ “ብትመለስ እመልስሃለሁ በፊቴም ትቆማለህ፤ የከበረውንም ከተዋረደው ብትለይ እንደ አፌ ትሆናለህ፤ እነርሱ ወደ አንተ ይመለሳሉ፥ አንተ ግን ወደ እነርሱ አትመለስም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኔን ታኮ ስሞፐ፥ ታን ዛራደ ኔና አካና፤ ኔን ታዉ ኦና። ሀዳ የዉዋ አጋደ፥ ቦንቾ ቃላ ጻላላ ኦዶፐ፥ ኔን ታ ዶና ግዳናሳ። ሀዋንቱ አሳቱ ኔኮ ስማና፤ ሽን ኔን ኡንቱንቱኮ ስማካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Neeni taakko simmooppe, taani zaaraadde neena akkana; neeni taw ootsana. Hada yewuwaa aggade, bonchcho k'aalaa s'alala odooppe, neeni ta doonaa gidanaassa. Hawanttu asatuu neekko simmana; shin neeni unttunttukko simmakka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY, «Neni simmiko ta nena zaara essana; nekka taas ooththana. Hada yo7o aggada bonchcho qaala xalla haasaykko neni ta doona gidana. Istti neekko simmana attiin ne isttako simmaka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ፥ «ኔኒ ሲሚኮ ታ ኔና ዛራ ኤሳና፤ ኔካ ታስ ኦና። ሃዳ ዮኦ ኣጋዳ ቦንቾ ቃላ ጻላ ሃሳይኮ ኔኒ ታ ዶና ጊዳና። ኢስቲ ኔኮ ሲማና ኣቲን ኔ ኢስታኮ ሲማካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ነ ታኮ ስምኮ፥ ታ ዛራዳ ነና ኤካና፤ ነ ታዉ ኦና። ሀዳ ኦዳ አጋዳ፥ ቦንቾ ቃላ ፃላላ ኦደትኮ፥ ነ ታ ዶና ግዳና። ኤንቲ ኔኮ ስማና፤ ሽን ነ ኤንታኮ ስማካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Goday haysada yaagees: “Ne taako simmiko, ta zaarada nena ekana; ne taw oothana. Hada oda aggada, boncho qaala xalaala odetiko, ne ta doona gidana. Enti neeko simmana; shin ne entako simmaka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ብትመለስ፣ መልሼ አቆምሃለሁ፤ ታገለግለኛለህም፤ የከበረውን ከማይረባው ለይተህ ብትናገር፣ አፍ ትሆነኛለህ፤ እነርሱ ወደ አንተ ይመለሳሉ እንጂ፣ አንተ ወደ እነርሱ አትመለስም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም እንዲህ ሲል መለሰልኝ፦ “ወደ እኔ በንስሓ ብትመለስ፥ እቀበልሃለሁ፤ እንደገናም አገልጋይ ትሆነኛለህ፤ ከንቱ ቃል መናገርህን ትተህ ቁም ነገር ያለውን መልእክት ብታስተላልፍ፥ እንደገና የእኔ ነቢይ ትሆናለህ፤ ሕዝቡ ወደ አንተ ይመጣሉ እንጂ አንተ ወደ እነርሱ አትሄድም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንተ ተመሊስካ፥ ክመልሰካ እየ፤ ኣብ ቅድመይውን ደው ክትብል ኢኻ። ነቲ ዝኸበረ ኻብቲ ሕሱር እንተ ፈሊኻዮ፥ ኣፍ ክትኮነኒ ኢኻ። ንሳቶም ናባኻ ይምለሱ እምበር፥ ንስኻ ናብኣቶም ኣይትምለስን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንተ ተመለስካስ፡ ክመልሰካ እየ፡ ኣብ ቅድመይ ከኣ ደው ክትብል ኢኻ። ነቲ ኽቡር ካብቲ ሕሱር እንተ ፈሌኻዮ፡ ከም ኣፈይ ክትከውን ኢኻ። ንሳቶም ይመለሱኻ እምበር፡ ንስኻስ ኣይትመለሶም። |