Jeremiah 15:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቃላትካ ተረኺቡ፡ ኣነ ድማ በሊዐዮ። ስምካ፡ እግዚኣብሄር፡ ኣምላኽ ሰራዊት ተጸዊዑለይ እሞ፡ ቃልካ ንዓይ ሓጐስን ሓጐስን ልበይ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቃልህ ተገ​ኝ​ቶ​አል፤ እኔም በል​ች​ዋ​ለሁ፤ አቤቱ! የሠ​ራ​ዊት አም​ላክ ሆይ! ቃል​ህን የከዱ ሰዎ​ችን አጥ​ፋ​ቸው፤ ስምህ በእኔ ላይ ተጠ​ር​ት​ዋ​ልና፥ ቃልህ ሐሤ​ትና የልብ ደስታ ሆነኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቃልህ ተገኝቶአል እኔም በልቼዋለሁ፤ አቤቱ፥ የሠራዊት አምላክ ሆይ፥ በስምህ ተጠርቻለሁና ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቃላትህ ተገኝተዋል እኔም በልቼአቸዋለሁ፤ አቤቱ! የሠራዊት አምላክ ጌታ ሆይ! በስምህ ተጠርቻለሁና ቃላትህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆኑኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቤት መና ጎዳዉ፥ ኡባ ዳንዳይያ ጾሳዉ፥ ታን ነ ሱንን ጼሰቴዳ ድራዉ፥ ነ ቃላይ ታኮ ዪና ማድ። ታና ፓሽክሴዳነ ታ ዎዛና ናሸቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeet Med'inaa Godaw, Ubbaa Danddayiyaa S'oossaw, taani ne suntsan s'eesetteedda diraw, ne k'aalay taakko yiina maad. Taana pashikkiseeddanne ta wozanaa nashechcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abeet Ubbaafe Wolqqama GODAWU! tani ne sunththan xeygettida gishshas ne qaalay taakko yiin madis; histtiin ne qaalay taas pashkanne wozina ufays immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቤት ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳዉ! ታኒ ኔ ሱንን ጼይጌቲዳ ጊሻስ ኔ ቃላይ ታኮ ዪን ማዲስ፤ ሂስቲን ኔ ቃላይ ታስ ፓሽካኔ ዎዚና ኡፋይስ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አቤት ጎዳዉ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳዉ፥ ታ ነ ሱንን ፄገትዳ ግሾ፥ ነ ቃላይ ታኮ ይን ማስ። ማ ስምን ታና ፓሽክስስ፤ ታ ዎዛና ኡፋይስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeeti Godaw, Ubbaafe Wolqaama Xoossaw, ta ne sunthan xeegetida gisho, ne qaalay taako yin mas. Ma simmin tana pashkisis; ta wozanaa ufaysis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቃልህ በተገኘ ጊዜ በላሁት፤ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ በስምህ ተጠርቻለሁና፣ ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነልኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ሆይ! እኔ በስምህ ተጠርቼአለሁ፤ ቃልህ ወደ እኔ በመጣ ጊዜ በሙሉ ተቀብዬዋለሁ፤ ልቤንም በደስታና በሐሴት ሞላው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቃልካ ምስ ረኸብኩ በላዕኽዎ፤ ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት፥ ብስምካ ተሰምየ እየ እሞ፥ ቃልካ ሓጐሰይን ፍስሃ ልበይን ኮነኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት፡ ቃላትካ ምስ ረኸብኩ በላዕክዎ። ብስምካ ተሰምየ እየ እሞ፡ ቃላትካ ሓጐሰይን ፍስሃ ልበይን ኰነኒ።