Jeremiah 15:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቃላትካ ተረኺቡ፡ ኣነ ድማ በሊዐዮ። ስምካ፡ እግዚኣብሄር፡ ኣምላኽ ሰራዊት ተጸዊዑለይ እሞ፡ ቃልካ ንዓይ ሓጐስን ሓጐስን ልበይ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቃልህ ተገኝቶአል፤ እኔም በልችዋለሁ፤ አቤቱ! የሠራዊት አምላክ ሆይ! ቃልህን የከዱ ሰዎችን አጥፋቸው፤ ስምህ በእኔ ላይ ተጠርትዋልና፥ ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቃልህ ተገኝቶአል እኔም በልቼዋለሁ፤ አቤቱ፥ የሠራዊት አምላክ ሆይ፥ በስምህ ተጠርቻለሁና ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቃላትህ ተገኝተዋል እኔም በልቼአቸዋለሁ፤ አቤቱ! የሠራዊት አምላክ ጌታ ሆይ! በስምህ ተጠርቻለሁና ቃላትህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆኑኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቤት መና ጎዳዉ፥ ኡባ ዳንዳይያ ጾሳዉ፥ ታን ነ ሱንን ጼሰቴዳ ድራዉ፥ ነ ቃላይ ታኮ ዪና ማድ። ታና ፓሽክሴዳነ ታ ዎዛና ናሸቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeet Med'inaa Godaw, Ubbaa Danddayiyaa S'oossaw, taani ne suntsan s'eesetteedda diraw, ne k'aalay taakko yiina maad. Taana pashikkiseeddanne ta wozanaa nashechcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abeet Ubbaafe Wolqqama GODAWU! tani ne sunththan xeygettida gishshas ne qaalay taakko yiin madis; histtiin ne qaalay taas pashkanne wozina ufays immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቤት ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳዉ! ታኒ ኔ ሱንን ጼይጌቲዳ ጊሻስ ኔ ቃላይ ታኮ ዪን ማዲስ፤ ሂስቲን ኔ ቃላይ ታስ ፓሽካኔ ዎዚና ኡፋይስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አቤት ጎዳዉ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳዉ፥ ታ ነ ሱንን ፄገትዳ ግሾ፥ ነ ቃላይ ታኮ ይን ማስ። ማ ስምን ታና ፓሽክስስ፤ ታ ዎዛና ኡፋይስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeeti Godaw, Ubbaafe Wolqaama Xoossaw, ta ne sunthan xeegetida gisho, ne qaalay taako yin mas. Ma simmin tana pashkisis; ta wozanaa ufaysis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቃልህ በተገኘ ጊዜ በላሁት፤ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ በስምህ ተጠርቻለሁና፣ ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነልኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ሆይ! እኔ በስምህ ተጠርቼአለሁ፤ ቃልህ ወደ እኔ በመጣ ጊዜ በሙሉ ተቀብዬዋለሁ፤ ልቤንም በደስታና በሐሴት ሞላው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቃልካ ምስ ረኸብኩ በላዕኽዎ፤ ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት፥ ብስምካ ተሰምየ እየ እሞ፥ ቃልካ ሓጐሰይን ፍስሃ ልበይን ኮነኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት፡ ቃላትካ ምስ ረኸብኩ በላዕክዎ። ብስምካ ተሰምየ እየ እሞ፡ ቃላትካ ሓጐሰይን ፍስሃ ልበይን ኰነኒ። |