Jeremiah 15:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንብረትካን መዝገብካን ንዘመተ ብናጻ ክህቦ እየ፣ እዚ ድማ ንዅሉ ሓጢኣትካ፣ ኣብ ኵሉ ግዝኣትካ እውን ክህቦ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዳርቻህ ሁሉ ስላለ ኀጢአትህ ሁሉ ፋንታ ባለጠግነትህንና መዝገብህን ለመበዝበዝ በከንቱ እሰጣለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዳርቻህ ሁሉ ስላለ ኃጢአትህ ሁሉ ባለጠግነትህንና መዝገብህን ለመበዝበዝ በከንቱ እሰጣለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በመላ ግዛቶችህ ውስጥ ስላለ ኃጢአትህ ሁሉ ባለጠግነትህንና መዝገብህን ለብዝበዛ በከንቱ አሳልፌ እሰጣለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢታ ኡባን ህንተ ኦዳ ናጋራ ድራዉ፥ ታን ህንተ አቁዋ ፔሻ፥ ጮ ቦንቂያዋንቶ እማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biittaa ubbaan hintte ootseedda nagaraa diraw, taani hintte ak'uwaa peeshshaa, c'oo bonk'k'iyaawanttoo immana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne dere ubbaan oosettida nagara gishshas ne aqota ubbaa di7izaytas coo aaththa immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ዴሬ ኡባን ኦሴቲዳ ናጋራ ጊሻስ ኔ ኣቆታ ኡባ ዲኢዛይታስ ጮ ኣ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቢታ ኡባን ህንተ ኦዳ ናጋራ ግሾ፥ ህንተ ሻሉዋነ ዱረተ ህንተ ሞርከታስ አዳ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biitta ubban hinte oothida nagaraa gisho, hinte shaluwanne duretetha hinte morketas aathada immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመላ አገርህ፣ ስላለው ኀጢአትህ ሁሉ፣ ሀብትና ንብረትህን፣ ያለ ዋጋ አሳልፌ ለምርኮ እሰጣለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “በመላ ሀገሪቱ በፈጸማችሁት ኃጢአት ምክንያት ሀብታችሁንና ንብረታችሁን ያለ አንዳች ማካካሻ ለጠላት አሳልፌ እሰጣለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብሰንኪ እቲ ብዅሉ ወሰናትካ መሊኡ ዘሎ ሓጢኣትካ ሃብትኻን መዛግብትኻን ብኸምኡ ንዘመተ ኽህቦ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሃብትኻን መዛግብትኻን ብሰሪ ዂሉ ሓጢኣትካ ኣብ ኲሉ ዶብካ ንዘመተ ብኸምኡ ኽምጥዎ እየ። |