Jeremiah 15:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር፡ ብሓቂ ነቶም ተረፍኩም ጽቡቕ ኪኸውን እዩ። ብሓቂ ንጸላኢ ኣብ ግዜ ክፉእን ኣብ ግዜ ጸበባን ንጽቡቕካ ክልምን ክገብሮ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤቱ! በመከራቸውና በጭንቃቸው ጊዜ በጠላቶቻቸው ዘንድ ስለ እነርሱ በጎ ነገር በአንተ ፊት የቆምሁ ባልሆን ይህ ለእነርሱ መከናወን ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ አለ። በእውነት ለደኅንነትህ አጸናሃለሁ፤ በእውነት በመከራና በጭንቅ ጊዜ ጠላትህ እንዲለምንህ አደርገዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንዲህ አለ፦ በእውነት ለመልካም ነገር አጸናሃለሁ፤ በእውነት በመከራና በጭንቅ ጊዜ ጠላትህ እንዲለምንህ አደርገዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ቱሙፐ ታን ኔና ሎኦባዉ አሻ አካና። ቱሙፐ ነ ሞርከቱ መቱዋ ዎደነ ዋይያ ዎደ ነዉ ዋትዋታናዳን፥ ታን ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaageedda; «Tumuppe taani neena lo"obaw ashsha akkana. Tumuppe ne morkketuu metuwaa wodenne waayiyaa wode new watiwatanaadan, taani ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Tumappe tani nena lo7o miishshas ashsha ekkana; Tumappe ne morkketi meto wodenne waaye wode nena shoobbana mala tani ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ቱማፔ ታኒ ኔና ሎኦ ሚሻስ ኣሻ ኤካና፤ ቱማፔ ኔ ሞርኬቲ ሜቶ ዎዴኔ ዋዬ ዎዴ ኔና ሾባና ማላ ታኒ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ታኮ፥ “ቱማ ታ ነና ሎኦ ኦሶስ አሻዳ ኤካና። ቱማ ነ ሞርከት መቱዋ ዎደነ ዋየ ዎደ ነና ዎሳና መላ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday taako, “Tuma ta nena lo77o oosos ashshada ekana. Tuma ne morketi metuwa wodenne waaye wode nena woossana mela oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ “በርግጥ ለበጎ ዐላማ እታደግሃለሁ፤ በመከራና በጭንቅ ጊዜም፣ ጠላቶችህ ደጅ እንዲጠኑህ በእውነት አደርጋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “በእርግጥ ለመልካም ዓላማ እታደግሃለሁ፤ በችግርና በመከራ ጊዜ ጠላቶችህ አንተን እንዲለማመጡ አደርጋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ብሓቂ ንፅቡቕ ክሕልወካ እየ፤ ብጊዜ ጭንቅን መከራንውን ፀላእትኻ ኸም ዝልምኑኻ ኽገብር እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር፡ ብሓቂ ንደሓን ክሕልወኻ፡ እቲ ጸላኢ ድማ ብጊዜ ጭንቀትን ብጊዜ ጸበባን ከም ዚልምነካ ኽገብር እየ፡ ይብል ኣሎ። |