Jeremiah 15:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣደይ፡ ንብዘላ ምድሪ ተቓላሳይን ንብዘላ ምድሪ ተቓላሳይን ሰብ ስለ ዝወለድኪለይ፡ ወይለኣኒ! ኣነ ብሓረዳ ኣይለቃሕኩን፣ ሰባት ድማ ብሓረታ ኣየለቅሑንን፤ ግናኸ ነፍሲ ወከፎም ይረግሙኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናቴ ሆይ! ለምድር ሁሉ የክርክርና የጥል ሰው የሆንሁትን እኔን ወልደሽኛልና ወዮልኝ! ለማንም አልጠቀምሁም፤ ማንም እኔን አልጠቀመኝም፤ ከሚረግሙኝም የተነሣ ኀይሌ አለቀ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናቴ ሆይ፥ ወዮልኝ! ለምድር ሁሉ የክርክርና የጥል ሰው የሆንሁትን ወለድሽኝ ለማንም አላበደርሁም፥ ማንም ለእኔ አላበደረም፥ ነገር ግን ሁሉ ይረግመኛል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናቴ ሆይ፥ ወዮልኝ! ለምድር ሁሉ የሙግትና የጥል ሰው የሆንሁትን ወለድሽኝ፤ ለማንም አላበደርሁም፥ ማንም ለእኔ አላበደረም፥ ነገር ግን ሁሉ ይረግመኛል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታዉ አየ ታ አቴ! ታና የለናን አጋርኪሻ! ታን ቢታ ኡባን ደእያ አሳና ዋላቀትያነ ባጸትያ አሳ ግዳድ። ታን ኦስነ ታልአበይከ፥ ዎይ ኦፐነ ታልኣደ አካበይከ፤ ግዶፐነ፥ አሳይ ኡባይ ታና ሸቄ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taw aayye ta aatee! Taana yelennaan aggaarkkiishsha! Taani biittaa ubbaan de'iyaa asaana walak'ettiyaanne baas'etiyaa asaa gidaaddi. Taani oossinne tal"abeykke, woy ooppenne tal"aade akkabeyikke; gidooppenne, Asay ubbay taana shek'k'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta aayee! Hanno poora! Tani as ubbaas ooshshasinne palamas gidana mala ays tana yeladii? Tani oonaska tal7e immabeekke; oonappeka tal7e ekkabeekke; gido attiin asi ubbay tana qanggees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ኣዬ! ሃኖ ፖራ! ታኒ ኣስ ኡባስ ኦሻሲኔ ፓላማስ ጊዳና ማላ ኣይስ ታና ዬላዲ? ታኒ ኦናስካ ታልኤ ኢማቤኬ፤ ኦናፔካ ታልኤ ኤካቤኬ፤ ጊዶ ኣቲን ኣሲ ኡባይ ታና ቃንጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ አየ፥ ታና አይስ የላዲ? ታና አየ! ታ ቢታ ኡባን ደእያ አሳራ ካጭያነ ባፀትያ አስ ግዳስ። ታ ኦደስካ ታልአብከ፤ ኦደፈካ ታልአዳ ኤካብከ፤ ሽን አሳ ኡባይ ታና ባዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta aaye, tana ayis yeladii? Tana ayye! Ta biitta ubban de7iya asaara kacciyanne baaxetiya asi gidas. Ta oodeska tal7abike; oodefeka tal7ada ekabike; shin asa ubbay tana baaddees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወይኔ እናቴ! ለምድር ሁሉ፣ የጭቅጭቅና የክርክር ሰው የሆንሁትን ምነው ወለድሽ! ለማንም አላበደርሁም፤ ከማንም አልተበደርሁም፤ ነገር ግን ሰው ሁሉ ይረግመኛል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናቴ ሆይ፥ ወዮልኝ! ለምን ወለድሽኝ? ዕድል ፈንታዬ ከአገሪቱ ሕዝብ ሁሉ ጋር መከራከርና መነታረክ ሆኗል፤ እኔ ገንዘብ ለማንም አላበደርኩም ወይም ከማንም አልተበደርኩም፤ ሆኖም ሰው ሁሉ ይረግመኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቲ ወላዲተይ፥ ንዅሉ ምድሪ ናይ ጐይቊን ክርክርን ክኸውን ወሊድክኒ ኢኺሞ ወይለይ! ንዝኾነ ኣየለቃሕኹን፥ ካብ ዝኾነውን ኣይተለቃሕኹን፤ ግና ዅሉ ሰብ ይረግመኒ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቲ ኣደይ፡ ንዂሉ ሃገር ሰብኣይ ቈዮቛን ሰብኣይ ክትዕን ክኸውን ወሊድክኒ ኢኺ እሞ፡ ወይለይ። ዘየለቃሕኩን ዘይተለቃሕኩን ክነሰይሲ ዂላቶም ይረግሙኒ ኣለው። |