Jeremiah 15:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣደይ፡ ንብዘላ ምድሪ ተቓላሳይን ንብዘላ ምድሪ ተቓላሳይን ሰብ ስለ ዝወለድኪለይ፡ ወይለኣኒ! ኣነ ብሓረዳ ኣይለቃሕኩን፣ ሰባት ድማ ብሓረታ ኣየለቅሑንን፤ ግናኸ ነፍሲ ወከፎም ይረግሙኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እናቴ ሆይ! ለም​ድር ሁሉ የክ​ር​ክ​ርና የጥል ሰው የሆ​ን​ሁ​ትን እኔን ወል​ደ​ሽ​ኛ​ልና ወዮ​ልኝ! ለማ​ንም አል​ጠ​ቀ​ም​ሁም፤ ማንም እኔን አል​ጠ​ቀ​መ​ኝም፤ ከሚ​ረ​ግ​ሙ​ኝም የተ​ነሣ ኀይሌ አለቀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናቴ ሆይ፥ ወዮልኝ! ለምድር ሁሉ የክርክርና የጥል ሰው የሆንሁትን ወለድሽኝ ለማንም አላበደርሁም፥ ማንም ለእኔ አላበደረም፥ ነገር ግን ሁሉ ይረግመኛል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናቴ ሆይ፥ ወዮልኝ! ለምድር ሁሉ የሙግትና የጥል ሰው የሆንሁትን ወለድሽኝ፤ ለማንም አላበደርሁም፥ ማንም ለእኔ አላበደረም፥ ነገር ግን ሁሉ ይረግመኛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታዉ አየ ታ አቴ! ታና የለናን አጋርኪሻ! ታን ቢታ ኡባን ደእያ አሳና ዋላቀትያነ ባጸትያ አሳ ግዳድ። ታን ኦስነ ታልአበይከ፥ ዎይ ኦፐነ ታልኣደ አካበይከ፤ ግዶፐነ፥ አሳይ ኡባይ ታና ሸቄ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taw aayye ta aatee! Taana yelennaan aggaarkkiishsha! Taani biittaa ubbaan de'iyaa asaana walak'ettiyaanne baas'etiyaa asaa gidaaddi. Taani oossinne tal"abeykke, woy ooppenne tal"aade akkabeyikke; gidooppenne, Asay ubbay taana shek'k'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta aayee! Hanno poora! Tani as ubbaas ooshshasinne palamas gidana mala ays tana yeladii? Tani oonaska tal7e immabeekke; oonappeka tal7e ekkabeekke; gido attiin asi ubbay tana qanggees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ኣዬ! ሃኖ ፖራ! ታኒ ኣስ ኡባስ ኦሻሲኔ ፓላማስ ጊዳና ማላ ኣይስ ታና ዬላዲ? ታኒ ኦናስካ ታልኤ ኢማቤኬ፤ ኦናፔካ ታልኤ ኤካቤኬ፤ ጊዶ ኣቲን ኣሲ ኡባይ ታና ቃንጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ አየ፥ ታና አይስ የላዲ? ታና አየ! ታ ቢታ ኡባን ደእያ አሳራ ካጭያነ ባፀትያ አስ ግዳስ። ታ ኦደስካ ታልአብከ፤ ኦደፈካ ታልአዳ ኤካብከ፤ ሽን አሳ ኡባይ ታና ባዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta aaye, tana ayis yeladii? Tana ayye! Ta biitta ubban de7iya asaara kacciyanne baaxetiya asi gidas. Ta oodeska tal7abike; oodefeka tal7ada ekabike; shin asa ubbay tana baaddees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወይኔ እናቴ! ለምድር ሁሉ፣ የጭቅጭቅና የክርክር ሰው የሆንሁትን ምነው ወለድሽ! ለማንም አላበደርሁም፤ ከማንም አልተበደርሁም፤ ነገር ግን ሰው ሁሉ ይረግመኛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናቴ ሆይ፥ ወዮልኝ! ለምን ወለድሽኝ? ዕድል ፈንታዬ ከአገሪቱ ሕዝብ ሁሉ ጋር መከራከርና መነታረክ ሆኗል፤ እኔ ገንዘብ ለማንም አላበደርኩም ወይም ከማንም አልተበደርኩም፤ ሆኖም ሰው ሁሉ ይረግመኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቲ ወላዲተይ፥ ንዅሉ ምድሪ ናይ ጐይቊን ክርክርን ክኸውን ወሊድክኒ ኢኺሞ ወይለይ! ንዝኾነ ኣየለቃሕኹን፥ ካብ ዝኾነውን ኣይተለቃሕኹን፤ ግና ዅሉ ሰብ ይረግመኒ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቲ ኣደይ፡ ንዂሉ ሃገር ሰብኣይ ቈዮቛን ሰብኣይ ክትዕን ክኸውን ወሊድክኒ ኢኺ እሞ፡ ወይለይ። ዘየለቃሕኩን ዘይተለቃሕኩን ክነሰይሲ ዂላቶም ይረግሙኒ ኣለው።