Jeremiah 15:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ከምዚ በለኒ፡ ሙሴን ሳሙኤልን ኣብ ቅድመይ ደው እኳ እንተ ነበሩ፡ ሓሳባተይ ናብዚ ህዝቢ እዚ ኺቐንዕ ኣይከኣለን። ካብ ገጸይ ደርብዮም ክወጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፥ “ሙሴና ሳሙኤል በፊቴ ቢቆሙም፥ ልቤ ወደዚህ ሕዝብ አያዘነብልም፤ እነዚህን ሕዝቦች ከፊቴ አባርራቸው፤ ይውጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም እንደዚህ አለኝ። ሙሴና ሳሙኤል በፊቴ ቢቆሙም፥ ልቤ ወደዚህ ሕዝብ አይዘነብልም፤ ከፊቴ ጣላቸው፤ ይውጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም እንደዚህ አለኝ፦ “ሙሴና ሳሙኤል በፊቴ ቢቆሙም እንኳ ልቤ ወደዚህ ሕዝብ አያዘነብልም፤ ከፊቴ አስወጣቸው፤ ይሂዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ ታዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀራይ አቶ ሙሴነ ሳሜል ታ ስንን ኤቂንቶነ፥ ታ ዎዛናይ ሀ አሳቱዋኮ ስመና። ኡንቱንታ ታ ስንፐ ድጋ፤ ኡንቱንቱ ቢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday taw hawaadan yaageedda; «Haray atto Musenne Sameeli ta sintsan ek'k'inttonne, ta wozanay ha asatuwaakko simmenna. Unttuntta ta sintsappe digga; unttunttu biino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAY taas, «Museynne Sameeli ta sinththan eqqidaakkoka ta wozinay ha deraas mishettenna; istta ta sinththafe digga; istti betto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ታስ፥ «ሙሴይኔ ሳሜሊ ታ ሲንን ኤቂዳኮካ ታ ዎዚናይ ሃ ዴራስ ሚሼቴና፤ ኢስታ ታ ሲንፌ ዲጋ፤ ኢስቲ ቤቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳይ ታኮ ሀይሳዳ ያግስ፦ “ሀር አቶሽን ሙሰይነ ሳሜል ታ ስንን ኤቅድ ዎስያኮካ ታ ዎዛናይ ሀ አሳኮ ስመና። ኤንታ ታ ስንፈ ድጋ፤ ኤንቲ ቦ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Goday taako haysada yaagis: “Hari attoshin Museynne Sameeli ta sinthan eqidi woossiyakoka ta wozanay ha asaako simmenna. Enta ta sinthafe digga; enti boo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፤ “ሙሴና ሳሙኤል እንኳ በፊቴ ቢቆሙ፣ ልቤ ለዚህ ሕዝብ አይራራምና ከፊቴ አስወጣቸው፤ ይሂዱ! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “ሙሴና ሳሙኤል እንኳ በፊቴ ቆመው ቢማልዱ ለዚህ ሕዝብ ምሕረት አላደርግም፤ ስለዚህ ከፊቴ ወዲያ እንዲሄዱ አድርግ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እግዚኣብሄር ከምዙይ በለኒ፤ “ሙሴን ሳሙኤልን እኳ ኣብ ቅድመይ ደው ኢሎም እንተ ዝልምኑኒ፥ ነዞም ህዝቢ እዚኣቶም ልበይ ኣይርህርሀሎምን፥ ካብ ቅድሚ ገፀይ ኣውፅኣዮምሞ ይኺዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከኣ በለኒ፡ ሙሴን ሳሙኤልን እኳ ኣብ ቅድመይ እንተ ቘሙ፡ ነፍሰይ ነዚ ህዝቢ እዚ ግልጽ ኣይምበለቶም። ካብ ቅድሚ ገጸይ ስጐጎም እሞ ይጸርገፉ። |