Jeremiah 14:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዎ እግዚኣብሄር፡ ኣብ ልዕሌና በደል እንተ መስከርና፡ ምእንቲ ስምካ ግበሮ። ጽልኢና ብዙሕ እዩ እሞ፤ ኣብ ልዕሌኻ በዲልና ኣለና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤቱ! ኀጢአታችን ብዙ ነውና፥ በአንተም ላይ ኀጢአት ሠርተናልና ኀጢአታችን ተቃውሞናል፤ ነገር ግን ስለ ስምህ ብለህ አድርግ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤቱ፥ ኃጢአታችን ብዙ ነውና፥ በአንተም ላይ ኃጢአት ሠርተናልና ኃጢአታችን ይመሰክርብናል ነገር ግን ስለ ስምህ ብለህ አድርግ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ኃጢአታችን ብዙ ነውና፥ በአንተም ላይ ኃጢአትን ሠርተናል፤ ምንም እንኳ ኃጢአታችን ቢመሰክርብንም ስለ ስምህ ብለህ አቤቱ! አድርግ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ሀዋዳን ያጊደ ዎሴዳ፤ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ኑ ናጋራይ ኑ ቦላን ማርካቶፐነ፥ ነ ሱን ድራዉ፥ ኑዉ እትባ ኦ። ኑን ኔፐ ዳሮ ገደ ጉየ ስሜዶ፤ ነ ቦላን ናጋራ ኦዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay hawaadan yaagiide woosseedda; «Abeet Med'inaa Godaw, nu nagaray nu bollan markkattooppenne, ne suntsaa diraw, nuw ittibaa ootsa. Nuuni neeppe daro gede guyye simmeeddo; ne bollan nagaraa ootseeddo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay, «Abeet GODAWU! ne sinththafe baqata darssidos; ne sunththaa gishshas nuus issi miish ooththa; nuni neeppe daroti guye simmidos; ne bollan nagara ooththidos. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ፥ «ኣቤት ጎዳዉ! ኔ ሲንፌ ባቃታ ዳርሲዶስ፤ ኔ ሱን ጊሻስ ኑስ ኢሲ ሚሽ ኦ፤ ኑኒ ኔፔ ዳሮቲ ጉዬ ሲሚዶስ፤ ኔ ቦላን ናጋራ ኦዶስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ ሀይሳዳ ያግድ ዎስስ፦ “አቤት ጎዳዉ፥ ኑ ናጋራይ ኑ ቦላ ማርካትኮካ፥ ነ ሱን ግሾ፥ ኑስ እስባ ኦ። ኑ ነና አግድ ዳሮ ዎደ ጉየ ስምዳ፤ ነ ቦላ ናጋራ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asay haysada yaagidi woossis: “Abeeti Godaw, nu nagaray nu bolla markatikoka, ne sunthaa gisho, nuus issiba ootha. Nu nena aggidi daro wode guye simmida; ne bolla nagara oothida. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ሆይ፤ ከአንተ መኰብለል አብዝተናል፤ በአንተም ላይ ዐምፀናል፤ ኀጢአታችን ቢመሰክርብንም እንኳ፣ ስለ ስምህ ብለህ አንድ ነገር አድርግልን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቤም ወደ እኔ እንዲህ በማለት ይጮኻሉ፤ ‘ምንም እንኳ የበደላችን ብዛት በእኛ ላይ ቢመሰክርም፥ እግዚአብሔር ሆይ! በተስፋ ቃልህ መሠረት እርዳን፤ ከአንተ ርቀናል፤ አንተንም አሳዝነናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክድዓትና ብዙሕ እዩ፤ ንኣኻውን በዲልና ኢና፤ ስለዙይ ኦ እግዚኣብሄር፥ ሓጢኣትና እኳ እንተ መስከረልና፥ ስለ ስምካ ኢልካ ግበር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጥልመትና ብዙሕ እዩ፡ ንኣኻውን በዲልና ኢና እሞ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ኣበሳና እኳ እንተ ኸሰሰና፡ ስለ ስምካ ኢልካ ደኣ ግበር። |