Jeremiah 14:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዎ እግዚኣብሄር፡ ኣብ ልዕሌና በደል እንተ መስከርና፡ ምእንቲ ስምካ ግበሮ። ጽልኢና ብዙሕ እዩ እሞ፤ ኣብ ልዕሌኻ በዲልና ኣለና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤቱ! ኀጢ​አ​ታ​ችን ብዙ ነውና፥ በአ​ን​ተም ላይ ኀጢ​አት ሠር​ተ​ና​ልና ኀጢ​አ​ታ​ችን ተቃ​ው​ሞ​ናል፤ ነገር ግን ስለ ስምህ ብለህ አድ​ርግ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ፥ ኃጢአታችን ብዙ ነውና፥ በአንተም ላይ ኃጢአት ሠርተናልና ኃጢአታችን ይመሰክርብናል ነገር ግን ስለ ስምህ ብለህ አድርግ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ኃጢአታችን ብዙ ነውና፥ በአንተም ላይ ኃጢአትን ሠርተናል፤ ምንም እንኳ ኃጢአታችን ቢመሰክርብንም ስለ ስምህ ብለህ አቤቱ! አድርግ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ሀዋዳን ያጊደ ዎሴዳ፤ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ኑ ናጋራይ ኑ ቦላን ማርካቶፐነ፥ ነ ሱን ድራዉ፥ ኑዉ እትባ ኦ። ኑን ኔፐ ዳሮ ገደ ጉየ ስሜዶ፤ ነ ቦላን ናጋራ ኦዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay hawaadan yaagiide woosseedda; «Abeet Med'inaa Godaw, nu nagaray nu bollan markkattooppenne, ne suntsaa diraw, nuw ittibaa ootsa. Nuuni neeppe daro gede guyye simmeeddo; ne bollan nagaraa ootseeddo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asay, «Abeet GODAWU! ne sinththafe baqata darssidos; ne sunththaa gishshas nuus issi miish ooththa; nuni neeppe daroti guye simmidos; ne bollan nagara ooththidos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳይ፥ «ኣቤት ጎዳዉ! ኔ ሲንፌ ባቃታ ዳርሲዶስ፤ ኔ ሱን ጊሻስ ኑስ ኢሲ ሚሽ ኦ፤ ኑኒ ኔፔ ዳሮቲ ጉዬ ሲሚዶስ፤ ኔ ቦላን ናጋራ ኦዶስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳይ ሀይሳዳ ያግድ ዎስስ፦ “አቤት ጎዳዉ፥ ኑ ናጋራይ ኑ ቦላ ማርካትኮካ፥ ነ ሱን ግሾ፥ ኑስ እስባ ኦ። ኑ ነና አግድ ዳሮ ዎደ ጉየ ስምዳ፤ ነ ቦላ ናጋራ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asay haysada yaagidi woossis: “Abeeti Godaw, nu nagaray nu bolla markatikoka, ne sunthaa gisho, nuus issiba ootha. Nu nena aggidi daro wode guye simmida; ne bolla nagara oothida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ሆይ፤ ከአንተ መኰብለል አብዝተናል፤ በአንተም ላይ ዐምፀናል፤ ኀጢአታችን ቢመሰክርብንም እንኳ፣ ስለ ስምህ ብለህ አንድ ነገር አድርግልን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቤም ወደ እኔ እንዲህ በማለት ይጮኻሉ፤ ‘ምንም እንኳ የበደላችን ብዛት በእኛ ላይ ቢመሰክርም፥ እግዚአብሔር ሆይ! በተስፋ ቃልህ መሠረት እርዳን፤ ከአንተ ርቀናል፤ አንተንም አሳዝነናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክድዓትና ብዙሕ እዩ፤ ንኣኻውን በዲልና ኢና፤ ስለዙይ ኦ እግዚኣብሄር፥ ሓጢኣትና እኳ እንተ መስከረልና፥ ስለ ስምካ ኢልካ ግበር።
Amharic Tigrinya 2011 ጥልመትና ብዙሕ እዩ፡ ንኣኻውን በዲልና ኢና እሞ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ኣበሳና እኳ እንተ ኸሰሰና፡ ስለ ስምካ ኢልካ ደኣ ግበር።