Jeremiah 14:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መኳንነቶም ድማ ንደቆም ናብ ማያት ሰደዱ። ናብ ጉድጓድ መጺኦም ማይ ኣይረኸቡን፤ ዕትሮታቶም ባዶ ሒዞም ተመልሱ፤ ሓፊሮምን ሓፊሮምን ርእሶም ሸፊኖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ታላላቆችዋም ብላቴኖቻቸውን ወደ ውኃ ሰደዱ፤ ወደ ጕድጓድ መጡ፤ ውኃም አላገኙም፤ ዕቃቸውንም ባዶውን መለሱ፤ ዐፈሩም፤ ተዋረዱም፤ ራሳቸውንም ተከናነቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ታላላቆችም ብላቴኖቻቸውን ወደ ውኃ ሰደዱ፤ ወደ ጕድጓድ መጡ ውኃም አላገኙም፥ ዕቃቸውንም ባዶውን ይዘው ተመለሱ፤ አፈሩም ተዋረዱም ራሳቸውንም ተከናነቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታላላቆቻቸውም ብላቴኖቻቸውን ወደ ውኃ ላኩ፤ ወደ ጉድጓድ መጡ ውኃም አላገኙም፥ ዕቃቸውንም ባዶውን ይዘው ተመለሱ፤ አፈሩም ተዋረዱም ራሳቸውንም ተከናነቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዱረ አሳቱ ሃ ትካናዉ ባረንቱ ቆማቱዋ ኪቲኖ። ኡንቱንቱ ሃ ኦላ ቢኖ፤ ሽን ሃ ደምክኖ። ባረንቱ ኦቱዋ መላ ቶክ አኪደ ስሚኖ። ሀንያዋ ይ ዬላቲደ፥ ባረንቱ ሁጲያ ጉለቲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Dure asatuu haatsaa tikkanaw barenttu k'oomatuwaa kiittiino. Unttunttu haatsaa ollaa biino; shin haatsaa demmikkino. Barenttu otuwaa mela tookki akkiide simmiino. Haniyaawaa d'ayi yeellatiide, barenttu huup'iyaa gullettiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dureti bantta aylleta haath duuqqanaas kiitteettes. Isttika haaththa ollay dizaso beettes; gido attiin haath demmettenna; bantta oto mela tookki ekkidi simmeettes. Yeellatidinne hidota qanxxidi bantta hu7e gulluntteettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዱሬቲ ባንታ ኣይሌታ ሃ ዱቃናስ ኪቴቴስ። ኢስቲካ ሃ ኦላይ ዲዛሶ ቤቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ሃ ዴሜቴና፤ ባንታ ኦቶ ሜላ ቶኪ ኤኪዲ ሲሜቴስ። ዬላቲዲኔ ሂዶታ ቃንጺዲ ባንታ ሁኤ ጉሉንቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዱረ አሳት ሃ ትካናዉ ባንታ አይለታ ኪቶሶና። ኤንቲ ሃ ኦላኮ ቦሶና፤ ሽን ሃ ደሞኮና፤ ባንታ ኦቱዋ መላ ቶክ ኤክድ ስሞሶና። ሀንያባ ይድ ዬላትሸ፥ ባንታ ሁጵያ ጉሉንቶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dure asati haathe tikanaw banta aylleta kiittoosona. Enti haatha ollaako boosona; shin haathe demmokona; banta otuwa mela tooki ekidi simmoosona. Haniyaba dhayidi yeellatishe, banta huuphiya guuluntoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መሳፍንት አገልጋዮቻቸውን ውሃ ፍለጋ ይሰዳሉ፤ እነርሱ ወደ ውሃ ጕድጓዶች ይወርዳሉ፤ ነገር ግን ውሃ አያገኙም፤ ዐፍረውና ተስፋ ቈርጠው፣ ራሳቸውን ተከናንበው፣ ባዶ እንስራ ይዘው ይመለሳሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሀብታሞች ውሃ ለማግኘት ሠራተኞቻቸውን ይልካሉ፤ እነርሱም ወደ ውሃ ጒድጓዶች ይሄዳሉ፤ ነገር ግን ምንም ውሃ ስለማያገኙ፥ ባዶ እንስራ ተሸክመው ይመለሳሉ፤ ተስፋ ቈርጠው ግራ ስለሚጋቡ፥ በሐዘን ራሳቸውን ይሸፍናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ዓበይቲ ነቶም ኣናእሽቱ፥ ማይ ከምፅኡ ለኣኽዎም፤ ንሳቶምውን ናብ ጕድጓድ መፁ፤ ግና ማይ ኣይረኸቡን፤ ማይ ዘይብሉ ዓታሩ ኸዓ ሒዞም ተመለሱ። ስለ ዝሓፈሩን ስለ ዝሓነኹን ከዓ፥ ርእሶም ተጐልበቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጭዋታቶም ንደቆም ማይ ኬምጽኡ ይልእክዎም፡ ናብቲ ሓጽብታት ወሪዶም ማይ ይስእኑ እሞ ዓታሩኦም ጥራዩ ሒዞምዎ ይምለሱ፡ ሐፊሮምን ሐኒኾምን ርእሶም ይጒልበቡ። |