Jeremiah 14:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መኳንነቶም ድማ ንደቆም ናብ ማያት ሰደዱ። ናብ ጉድጓድ መጺኦም ማይ ኣይረኸቡን፤ ዕትሮታቶም ባዶ ሒዞም ተመልሱ፤ ሓፊሮምን ሓፊሮምን ርእሶም ሸፊኖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ታላ​ላ​ቆ​ች​ዋም ብላ​ቴ​ኖ​ቻ​ቸ​ውን ወደ ውኃ ሰደዱ፤ ወደ ጕድ​ጓድ መጡ፤ ውኃም አላ​ገ​ኙም፤ ዕቃ​ቸ​ው​ንም ባዶ​ውን መለሱ፤ ዐፈ​ሩም፤ ተዋ​ረ​ዱም፤ ራሳ​ቸ​ው​ንም ተከ​ና​ነቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ታላላቆችም ብላቴኖቻቸውን ወደ ውኃ ሰደዱ፤ ወደ ጕድጓድ መጡ ውኃም አላገኙም፥ ዕቃቸውንም ባዶውን ይዘው ተመለሱ፤ አፈሩም ተዋረዱም ራሳቸውንም ተከናነቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ታላላቆቻቸውም ብላቴኖቻቸውን ወደ ውኃ ላኩ፤ ወደ ጉድጓድ መጡ ውኃም አላገኙም፥ ዕቃቸውንም ባዶውን ይዘው ተመለሱ፤ አፈሩም ተዋረዱም ራሳቸውንም ተከናነቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዱረ አሳቱ ሃ ትካናዉ ባረንቱ ቆማቱዋ ኪቲኖ። ኡንቱንቱ ሃ ኦላ ቢኖ፤ ሽን ሃ ደምክኖ። ባረንቱ ኦቱዋ መላ ቶክ አኪደ ስሚኖ። ሀንያዋ ይ ዬላቲደ፥ ባረንቱ ሁጲያ ጉለቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Dure asatuu haatsaa tikkanaw barenttu k'oomatuwaa kiittiino. Unttunttu haatsaa ollaa biino; shin haatsaa demmikkino. Barenttu otuwaa mela tookki akkiide simmiino. Haniyaawaa d'ayi yeellatiide, barenttu huup'iyaa gullettiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dureti bantta aylleta haath duuqqanaas kiitteettes. Isttika haaththa ollay dizaso beettes; gido attiin haath demmettenna; bantta oto mela tookki ekkidi simmeettes. Yeellatidinne hidota qanxxidi bantta hu7e gulluntteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዱሬቲ ባንታ ኣይሌታ ሃ ዱቃናስ ኪቴቴስ። ኢስቲካ ሃ ኦላይ ዲዛሶ ቤቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ሃ ዴሜቴና፤ ባንታ ኦቶ ሜላ ቶኪ ኤኪዲ ሲሜቴስ። ዬላቲዲኔ ሂዶታ ቃንጺዲ ባንታ ሁኤ ጉሉንቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዱረ አሳት ሃ ትካናዉ ባንታ አይለታ ኪቶሶና። ኤንቲ ሃ ኦላኮ ቦሶና፤ ሽን ሃ ደሞኮና፤ ባንታ ኦቱዋ መላ ቶክ ኤክድ ስሞሶና። ሀንያባ ይድ ዬላትሸ፥ ባንታ ሁጵያ ጉሉንቶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dure asati haathe tikanaw banta aylleta kiittoosona. Enti haatha ollaako boosona; shin haathe demmokona; banta otuwa mela tooki ekidi simmoosona. Haniyaba dhayidi yeellatishe, banta huuphiya guuluntoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መሳፍንት አገልጋዮቻቸውን ውሃ ፍለጋ ይሰዳሉ፤ እነርሱ ወደ ውሃ ጕድጓዶች ይወርዳሉ፤ ነገር ግን ውሃ አያገኙም፤ ዐፍረውና ተስፋ ቈርጠው፣ ራሳቸውን ተከናንበው፣ ባዶ እንስራ ይዘው ይመለሳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሀብታሞች ውሃ ለማግኘት ሠራተኞቻቸውን ይልካሉ፤ እነርሱም ወደ ውሃ ጒድጓዶች ይሄዳሉ፤ ነገር ግን ምንም ውሃ ስለማያገኙ፥ ባዶ እንስራ ተሸክመው ይመለሳሉ፤ ተስፋ ቈርጠው ግራ ስለሚጋቡ፥ በሐዘን ራሳቸውን ይሸፍናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ዓበይቲ ነቶም ኣናእሽቱ፥ ማይ ከምፅኡ ለኣኽዎም፤ ንሳቶምውን ናብ ጕድጓድ መፁ፤ ግና ማይ ኣይረኸቡን፤ ማይ ዘይብሉ ዓታሩ ኸዓ ሒዞም ተመለሱ። ስለ ዝሓፈሩን ስለ ዝሓነኹን ከዓ፥ ርእሶም ተጐልበቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ጭዋታቶም ንደቆም ማይ ኬምጽኡ ይልእክዎም፡ ናብቲ ሓጽብታት ወሪዶም ማይ ይስእኑ እሞ ዓታሩኦም ጥራዩ ሒዞምዎ ይምለሱ፡ ሐፊሮምን ሐኒኾምን ርእሶም ይጒልበቡ።