Jeremiah 14:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ከንቱ ነገራት ኣህዛብ ዝናም ከዘንብዕ ዝኽእል ሰብ ኣሎ ድዩ፧ ወይስ ሰማይ ዝናብ ክህብ ይኽእል? እግዚኣብሄር ኣምላኽና ንስኻዶ ኣይኰንካን፧ ስለዚ እዚ ዅሉ ስለ ዝፈጠርካዮ፡ ክንጽበየካ ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በውኑ በአሕዛብ ጣዖታት መካከል ያዘንብ ዘንድ የሚችል ይገኛልን? ወይስ ሰማይ ዝናብ ሊሰጥና ሊያጠግብ ይችላልን? አቤቱ አምላካችን ሆይ አንተ አይደለህምን? አንተ ይህን ነገር ሁሉ አድርገሃልና ስለዚህ አንተን በተስፋ እንጠባበቃለን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውኑ በአሕዛብ ጣዖታት መካከል ያዘንብ ዘንድ የሚችል ይገኛልን? ወይስ ሰማይ ዝናብ ማፍሰስ ይችላልን? አቤቱ አምላካችን ሆይ፥ አንተ አይደለህምን? አንተ ይህን ነገር ሁሉ አድርገሃልና ስለዚህ አንተን በተስፋ እንጠባበቃለን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በውኑ በአሕዛብ ከንቱ ጣዖታት መካከል ዝናብን ሊያዘንብ የሚችል ይገኛልን? ወይስ ሰማይ ካፊያን መስጠት ይችላልን? አቤቱ አምላካችን ሆይ! አንተ አይደለህምን? አንተ እነዚህን ሁሉ ነገሮች አድርገሃልና ስለዚህ አንተን በተስፋ እንጠባበቃለን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎን ካዉተቱዋ ኤቃቱዋፐ እቱ እራ ቡክሳናዉ ዳንዳዪ? ሳሉ ባረ ሸንያን ፑስያ ዱገ ኪታናዉ ዳንዳዪ? ዳንዳየና! አቤት መና ጎዳዉ፥ ኑ ጾሳዉ፥ ሄዋ ዳንዳይያዌ ኔና! ሀዋ ኡባ ኦያዌ ኔና ግድያ ድራዉ፥ ኑን ኔናን ናሸቻ ኦቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Won kawutetsatuwaa eek'atuwaappe ittuu iraa bukissanaw danddayii? Saluu bare sheniyaan puusiyaa duge kiittanaw danddayii? Danddayenna! Abeet Med'inaa Godaw, nu S'oossaw, hewaa danddayiyaawe neena! Hawaa ubbaa ootsiyaawe neena gidiyaa diraw, nuuni neenan nashshechchaa ootseetto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawoteththata eeqa xoossati ira bukisana dandayzoo? Saloti ba shenen puuse duge yeddanaas dandayzoo? Dandayettenna; Abeet nu GODAWU! Hessa ubbaa ooththana dandayzay nena; hessa gishshas nuni nenan hidota ooththoos. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎቴታ ኤቃ ጾሳቲ ኢራ ቡኪሳና ዳንዳይዞ? ሳሎቲ ባ ሼኔን ፑሴ ዱጌ ዬዳናስ ዳንዳይዞ? ዳንዳዬቴና፤ ኣቤት ኑ ጎዳዉ! ሄሳ ኡባ ኦና ዳንዳይዛይ ኔና፤ ሄሳ ጊሻስ ኑኒ ኔናን ሂዶታ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎተታ ኤቃታፐ እሶይ እራ ቡክሳናዉ ዳንዳኢ? ሳሎይ ባ ሸነን ፑሳናዉ ዳንዳኢ? ዳንዳኤና! አቤት ጎዳዉ፥ ኑ ፆሳዉ፥ ሄሳ ዳንዳኤይ ነና! ሀይሳ ኡባ ኦይ ነና ግድያ ግሾ ነናን ኡፋይስ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawotethata eeqatape issoy ira bukisanaw danda7ii? Saloy ba shenen puusanaw danda7ii? Danda7enna! Abeeti Godaw, nu Xoossaw, hessa danda7ey nena! Haysa ubbaa oothey nena gidiya gisho nenan ufaysi oothoos. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአሕዛብ ከንቱ ጣዖቶች መካከል ዝናብ ሊያዘንብ የሚችል አለን? ሰማያትስ በራሳቸው ማካፋት ይችላሉን? አይ! አይችሉም፣ እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ፤ ይህን ሁሉ የምታደርግ አንተ ነህ፣ ስለዚህም ተስፋችን በአንተ ላይ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከአሕዛብ አማልክት መካከል አንዱ እንኳ ዝናብ ማዝነብ አይችልም፤ ሰማይም በራሱ ፈቃድ ካፊያ አያወርድም፤ እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ! ይህን ሁሉ የምታደርግ አንተ ስለ ሆንክ እኛ ተስፋ የምናደርገው በአንተ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ማእኸል እቶም ጣዖታት ኣህዛብ፥ ዝናም ከዝንም ዝኽእል ኣሎዶ? ሰማይከ ባዕሉ ዝናም ከውርድዶ ይኽእል እዩ? ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽና፥ እዝ ዅሉ እትገብር ንስኻ ኢኻ እሞ፥ ተስፋና ኣባኻ ንገብር ኣለና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብቶም ናይ ኣረማውያን ጣኦታትዶ ኼዝንም ዚከኣሎ ኣሎ እዩ ወይስ ሰማይዶ እዩ ማይ ሽው ዜብል ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽና፡ ንስኻዶ ኣይኰንካን እዚ ዂሉ ዝገበርካስ ንስኻ ኢኻ እሞ፡ ትጽቢትና ናባኻ እዩ። |