Jeremiah 14:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ይሁዳ ትሓዝን፡ ደጌታታ ድማ ይደክም። ክሳብ መሬት ጸለምቲ እዮም፤ ኣውያት የሩሳሌም ድማ ደየበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይሁዳ አለ​ቀ​ሰች፤ ደጆ​ች​ዋም ባዶ ሆኑ፤ በም​ድ​ርም ላይ ጨለሙ፤ የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ጩኸት ከፍ ከፍ ብሎ​አል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይሁዳ አለቀሰች፥ ደጆችዋም ባዶ ሆኑ በምድርም ላይ ጨለሙ፤ የኢየሩሳሌም ጩኸት ከፍ ከፍ ብሎአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ይሁዳ አለቀሰች፥ ደጆችዋም ባዶ ሆኑ፤ ስለ ምድሪቱም አለቀሱ፤ የኢየሩሳሌም ጩኸት ከፍ ከፍ ብሏል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ይሁዳ ቢታይ ካዮቴ፤ አ ካታማቱ ላባኒኖ። አን ደእያ አሳቱ ቢታን ኡቲደ ዬኪኖ፤ የሩሳላመ አሳይ ዋሱዋ ጹልሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Yihudaa biittay kayyottee; Aa katamatuu labbaniino. An de'iyaa asatuu biittan uttiide yeekkiino; Yerusaalame Asay waasuwaa s'ulisee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Yuhuda biittay yeekkees; katamatikka porqqu geettes; asay biitta bolla uttidi ceecees; Yerusalaameppeka waasoy seetettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ዩሁዳ ቢታይ ዬኬስ፤ ካታማቲካ ፖርቁ ጌቴስ፤ ኣሳይ ቢታ ቦላ ኡቲዲ ጬጬስ፤ ዬሩሳላሜፔካ ዋሶይ ሴቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ይሁዳ ቢታይ ካዮቴስ፤ እያ ካታማት ላባንዶሶና። ያን ደእያ አሳት ቢታን ኡትድ ዬኮሶና፤ የሩሳላመፐ ግታ ዋሶይ ስኤትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Yihuda biittay kayotees; iya katamati labbanidosona. Yan de7iya asati biittan uttidi yeekosona; Yerusalaamepe gita waasoy si7etis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ይሁዳ ታለቅሳለች፤ ከተሞቿም ይማቅቃሉ፤ በምድር ላይ ተቀምጠው ይቈዝማሉ፤ ጩኸትም ከኢየሩሳሌም ወጥቶ ይሰማል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ይሁዳ በሐዘን ላይ ነች፤ ከተሞችዋም በሞት ጣዕር ላይ ናቸው፤ ሕዝብዋም በሐዘን ምክንያት በመሬት ላይ ተቀምጠው ያለቅሳሉ፤ ኢየሩሳሌም ወደ እግዚአብሔር ትጮኻለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ይሁዳ ትበኪ ኣላ፤ ደገታት ጥራሖም ኮኑ፤ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ፀልመቶም፤ ብኽያት ኢየሩሳሌም ልዕል ልዕል በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ይሁዳ ትሐዝን፡ ደጌታታ ኣሕለልዩ፡ ከሊ ተኸዲኖም ኣብ ምድሪ ይደኑ ኣለው፡ ብኽያት የሩሳሌም ዋሕ ይብል ኣሎ።