Jeremiah 14:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ መሮር ምስ ወጻእኩ፡ ነቶም ብሰይፊ እተሳዕሩ ርኣዩ! ናብ ከተማ ክኣቱ ከለኹ ድማ ነቶም ብጥሜት ዝሓመሙ ርኣዩ! እወ፡ ነብዪ ከምኡ’ውን እቲ ካህን ናብ ዘይፈልጥዎ ምድሪ ይዕንድሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ሜዳ ብወጣ፥ እነሆ በሰ​ይፍ የሞቱ አሉ፤ ወደ ከተ​ማም ብገባ፥ እነሆ በራብ የከሱ አሉ፤ ነቢ​ዩና ካህኑ ወደ​ማ​ያ​ው​ቋት ሀገር ሄደ​ዋ​ልና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ሜዳ ብወጣ፥ እነሆ፥ በሰይፍ የሞቱ አሉ፤ ወደ ከተማም ብገባ፥ እነሆ፥ በራብ የከሱ አሉ፤ ነቢዩና ካህኑም ወደማያውቋት አገር ሄደዋልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ሜዳ ብወጣ፥ እነሆ፥ በሰይፍ የሞቱ አሉ፤ ወደ ከተማም ብገባ፥ እነሆ፥ በራብ ደዌ የከሱ አሉ፤ ነቢዩና ካህኑም ወደማያውቁት አገር ሄደዋልና።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ደምባ ቦፐ፥ ማሻን ሲፈቴዳዋንታ በአይ። ካታማ ገሎፐ፥ ቃይ ኮሻን ግልቄዳዋንታ በአይ። ትምቢትያ ኦድያዋንቱነ ቄሳቱ፥ “ኑን ፓጭ ባይናን ኦቶ” ጊኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ባረንቱ ኦያዋ ኤርክኖ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani dembbaa booppe, mashshaan siifetteeddawantta be'ay. Katamaa gelooppe, k'ay koshan gilk'k'eeddawantta be'ay. Timbbitiyaa odiyaawanttunne k'eesatuu, «Nuuni pac'i bayinnan ootseetto» giino; shin unttunttu barenttu ootsiyaawaa erikkino› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani gaxare biikko, mashshan hayqqidayta be7ays; katama gelikko koshay wursidayta be7ays. Nabetinne qeeseti ba erontta dere baqatida› gees GODAY» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ጋጻሬ ቢኮ፥ ማሻን ሃይቂዳይታ ቤኣይስ፤ ካታማ ጌሊኮ ኮሻይ ዉርሲዳይታ ቤኣይስ። ናቤቲኔ ቄሴቲ ባ ኤሮንታ ዴሬ ባቃቲዳ› ጌስ ጎዳይ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ደምባ ከይኮ፥ ማሻን ሀይቅዳይሳታ በአይስ። ካታማ ገልኮ፥ ኮሻን ቆሄትዳይሳታ በአይስ። ናበትነ ካህነት ባንታ ኦሱዋ ኦሶና፤ ሽን አይ ኦያኮ ኤሮኮና” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta demba keyiko, mashshan hayqidaysata be7ayis. Katamaa geliko, koshan qohetidaysata be7ayis. Nabetinne kahineti banta oosuwa oothosona; shin ay oothiyako erokona” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ ገጠር ብወጣ፣ በሰይፍ የተገደሉትን አያለሁ፤ ወደ ከተማ ብገባ፣ በራብ የወደቁትን አያለሁ ነቢዩም ካህኑም፣ ወደማያውቁት አገር ሸሽተዋል።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደየመስኩ ብወጣ በጦርነት የተገደሉ ሰዎችን ሬሳ አያለሁ፤ ወደ ከተማም ብገባ በራብ ለመሞት የሚያጣጥሩ ሰዎችን አያለሁ፤ ነቢያትና ካህናት የራሳቸውን ጉዳይ ይከታተላሉ፤ ነገር ግን የሚያደርጉትን አያውቁም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ሜዳ እንተ ወፃእኹ፥ እንሆ፥ ብሰይፊ ዝሞቱ ሰባት እርኢ፥ ናብ ከተማ እንተ ኣቶኹ ድማ፥ እንሆ፥ ብጥሜት ዝቓህመሙ ኣለዉ፤ ነቢይን ካህንንውን፥ ናብ ዘይፈልጥዎ ሃገር ይኸዱ ኣለዉ።”
Amharic Tigrinya 2011 ናብ መሮር እንተ ወጻእኩ፡ እንሆ፡ ብሰይፊ ዝሞቱ፡ ናብ ከተማ እንተ ኣቶኹ ድማ፡ እንሆ፡ ብጥሜት ዝቓሀመሙ፡ ክሳዕ ነብይን ካህንን እኳ ናብ ዘይፈልጥዎ ሃገር ይኸዱ ኣለው።