Jeremiah 14:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ መሮር ምስ ወጻእኩ፡ ነቶም ብሰይፊ እተሳዕሩ ርኣዩ! ናብ ከተማ ክኣቱ ከለኹ ድማ ነቶም ብጥሜት ዝሓመሙ ርኣዩ! እወ፡ ነብዪ ከምኡ’ውን እቲ ካህን ናብ ዘይፈልጥዎ ምድሪ ይዕንድሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ሜዳ ብወጣ፥ እነሆ በሰይፍ የሞቱ አሉ፤ ወደ ከተማም ብገባ፥ እነሆ በራብ የከሱ አሉ፤ ነቢዩና ካህኑ ወደማያውቋት ሀገር ሄደዋልና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ሜዳ ብወጣ፥ እነሆ፥ በሰይፍ የሞቱ አሉ፤ ወደ ከተማም ብገባ፥ እነሆ፥ በራብ የከሱ አሉ፤ ነቢዩና ካህኑም ወደማያውቋት አገር ሄደዋልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ሜዳ ብወጣ፥ እነሆ፥ በሰይፍ የሞቱ አሉ፤ ወደ ከተማም ብገባ፥ እነሆ፥ በራብ ደዌ የከሱ አሉ፤ ነቢዩና ካህኑም ወደማያውቁት አገር ሄደዋልና።’” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ደምባ ቦፐ፥ ማሻን ሲፈቴዳዋንታ በአይ። ካታማ ገሎፐ፥ ቃይ ኮሻን ግልቄዳዋንታ በአይ። ትምቢትያ ኦድያዋንቱነ ቄሳቱ፥ “ኑን ፓጭ ባይናን ኦቶ” ጊኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ባረንቱ ኦያዋ ኤርክኖ’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani dembbaa booppe, mashshaan siifetteeddawantta be'ay. Katamaa gelooppe, k'ay koshan gilk'k'eeddawantta be'ay. Timbbitiyaa odiyaawanttunne k'eesatuu, «Nuuni pac'i bayinnan ootseetto» giino; shin unttunttu barenttu ootsiyaawaa erikkino› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani gaxare biikko, mashshan hayqqidayta be7ays; katama gelikko koshay wursidayta be7ays. Nabetinne qeeseti ba erontta dere baqatida› gees GODAY» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ጋጻሬ ቢኮ፥ ማሻን ሃይቂዳይታ ቤኣይስ፤ ካታማ ጌሊኮ ኮሻይ ዉርሲዳይታ ቤኣይስ። ናቤቲኔ ቄሴቲ ባ ኤሮንታ ዴሬ ባቃቲዳ› ጌስ ጎዳይ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ደምባ ከይኮ፥ ማሻን ሀይቅዳይሳታ በአይስ። ካታማ ገልኮ፥ ኮሻን ቆሄትዳይሳታ በአይስ። ናበትነ ካህነት ባንታ ኦሱዋ ኦሶና፤ ሽን አይ ኦያኮ ኤሮኮና” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta demba keyiko, mashshan hayqidaysata be7ayis. Katamaa geliko, koshan qohetidaysata be7ayis. Nabetinne kahineti banta oosuwa oothosona; shin ay oothiyako erokona” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ገጠር ብወጣ፣ በሰይፍ የተገደሉትን አያለሁ፤ ወደ ከተማ ብገባ፣ በራብ የወደቁትን አያለሁ ነቢዩም ካህኑም፣ ወደማያውቁት አገር ሸሽተዋል።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደየመስኩ ብወጣ በጦርነት የተገደሉ ሰዎችን ሬሳ አያለሁ፤ ወደ ከተማም ብገባ በራብ ለመሞት የሚያጣጥሩ ሰዎችን አያለሁ፤ ነቢያትና ካህናት የራሳቸውን ጉዳይ ይከታተላሉ፤ ነገር ግን የሚያደርጉትን አያውቁም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ሜዳ እንተ ወፃእኹ፥ እንሆ፥ ብሰይፊ ዝሞቱ ሰባት እርኢ፥ ናብ ከተማ እንተ ኣቶኹ ድማ፥ እንሆ፥ ብጥሜት ዝቓህመሙ ኣለዉ፤ ነቢይን ካህንንውን፥ ናብ ዘይፈልጥዎ ሃገር ይኸዱ ኣለዉ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ መሮር እንተ ወጻእኩ፡ እንሆ፡ ብሰይፊ ዝሞቱ፡ ናብ ከተማ እንተ ኣቶኹ ድማ፡ እንሆ፡ ብጥሜት ዝቓሀመሙ፡ ክሳዕ ነብይን ካህንን እኳ ናብ ዘይፈልጥዎ ሃገር ይኸዱ ኣለው። |