Jeremiah 14:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እዚ ቃል እዚ ኽትብሎም ይግባእ፤ ድንግል ጓል ህዝበይ ብዓቢ ንብዓት፡ ብኣዝዩ ከቢድ ጽፍዒት ተሰባቢራ እያ እሞ፡ ኣዒንተይ ለይትን መዓልትን ብንብዓት ይጎያ፡ ኣየቋርጻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እንደዚህም ብለህ ትነግራቸዋለህ፦ የወገኔ ልጅ ድንግሊቱ በታላቅ ስብራትና እጅግ ክፉ በሆነ ቍስል ተሰብራለችና ዐይኖቻችሁ ሌሊትና ቀን ሳያቋርጡ እንባን ያፍስሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደዚህም ብለህ ትነግራቸዋለህ። የወገኔ ልጅ ድንግሊቱ በታላቅ ስብራትና እጅግ ክፉ በሆነ ቍስል ተሰብራለችና ዓይኖቼ ሌሊትና ቀን ሳያቋርጡ እንባ ያፈሳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህን ቃል እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ‘የወገኔ ልጅ ድንግሊቱ በታላቅ ስብራትና ፈጽሞ በማይሽር ቁስል ቆስላለችና ዐይኖቼ ሌሊትና ቀን ሳያቋርጡ እንባ ያፍስሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ ካዩዋባ ታን አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳና ማላ፥ ጾሳይ ታና አዛዜዳ፤ “ ‘ታ አሳይ ዳሮ ደሸቲደ፥ ሎይ ማዱንጼዳ ድራዉ፥ ታ አይፈቱ ቃማነ ጋላስ ሸምፐናን አፎጽኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta kayyuwaabaa taani asaw hawaadan yaagaade odana mala, S'oossay taana azazeedda; « ‹Ta Asay daro deshettiide, loytsi maduns's'eedda diraw, ta ayifetuu k'ammanne gallassi shemppennan afos's'ino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha qaala isttas, « ‹Ta derey keehi deshettidi madunxida gishshas, ta ayfeti omarsinne gallas shempontta afunxxeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ቃላ ኢስታስ፥ « ‹ታ ዴሬይ ኬሂ ዴሼቲዲ ማዱንጺዳ ጊሻስ፥ ታ ኣይፌቲ ኦማርሲኔ ጋላስ ሼምፖንታ ኣፉንጼቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ አዛኑዋባ ታ አሳስ ኦዳና መላ ጎዳይ ታና ኪትስ። “ታ አሳይ ደሸትድ፥ ዳሮ ማዱንፅዳ ግሾ፥ ታ አይፈይ ቃማነ ጋላስ ቃንፆና አፉፃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta azzanuwaba ta asaas odana mela Goday tana kiittis. “Ta asay deshetidi, daro madunxida gisho, ta ayfey qammanne gallas qanxonna afuxana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ይህን ቃል እንዲህ ብለህ ንገራቸው፤ “ ‘ድንግሊቱ ልጄ፣ ሕዝቤ፣ በታላቅ ስብራት፣ በብርቱ ቍስል ተመትታለችና ዐይኖቼ ቀንና ሌሊት፣ ሳያቋርጡ እንባ ያፈስሳሉ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ጉዳይ እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንዲህ ብዬ እንድናገር አዘዘኝ። “ሕዝቤ እጅግ ቈስሎአል፤ በብርቱም ተጐድቶአል፤ ስለዚህ ዐይኖቼ ቀንና ሌሊት እንባ ያፈሳሉ፤ ባለማቋረጥም አለቅሳለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ ቓል እዙይ ንገሮም፦ “እታ ድንግል ጓል ህዝበይ፥ ብዓብዪ መስበርቲ፥ ብብርቱዕ ቍስሊ ተወቒዓ ኣላሞ፥ ኣዒንተይ ለይትን መዓልትን እንተየቋረፃ፥ ንብዓት የፍስሳ ኣለዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርስኸ እዚ ቓል እዚ ንገሮም፡ እታ ድንግል ጓል ህዝበይ ብብርቱዕ መውቃዕቲ፡ ብዘሰቂ ቚስሊ ተሰቢራ እያ እሞ፡ ኣዒንተይ ለይትን መዓልትን ከየቛረጻ ንብዓት የውሕዛ ኣለዋ። |