Jeremiah 14:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እዚ ቃል እዚ ኽትብሎም ይግባእ፤ ድንግል ጓል ህዝበይ ብዓቢ ንብዓት፡ ብኣዝዩ ከቢድ ጽፍዒት ተሰባቢራ እያ እሞ፡ ኣዒንተይ ለይትን መዓልትን ብንብዓት ይጎያ፡ ኣየቋርጻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እን​ደ​ዚ​ህም ብለህ ትነ​ግ​ራ​ቸ​ዋ​ለህ፦ የወ​ገኔ ልጅ ድን​ግ​ሊቱ በታ​ላቅ ስብ​ራ​ትና እጅግ ክፉ በሆነ ቍስል ተሰ​ብ​ራ​ለ​ችና ዐይ​ኖ​ቻ​ችሁ ሌሊ​ትና ቀን ሳያ​ቋ​ርጡ እን​ባን ያፍ​ስሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደዚህም ብለህ ትነግራቸዋለህ። የወገኔ ልጅ ድንግሊቱ በታላቅ ስብራትና እጅግ ክፉ በሆነ ቍስል ተሰብራለችና ዓይኖቼ ሌሊትና ቀን ሳያቋርጡ እንባ ያፈሳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህን ቃል እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ‘የወገኔ ልጅ ድንግሊቱ በታላቅ ስብራትና ፈጽሞ በማይሽር ቁስል ቆስላለችና ዐይኖቼ ሌሊትና ቀን ሳያቋርጡ እንባ ያፍስሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ ካዩዋባ ታን አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳና ማላ፥ ጾሳይ ታና አዛዜዳ፤ “ ‘ታ አሳይ ዳሮ ደሸቲደ፥ ሎይ ማዱንጼዳ ድራዉ፥ ታ አይፈቱ ቃማነ ጋላስ ሸምፐናን አፎጽኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta kayyuwaabaa taani asaw hawaadan yaagaade odana mala, S'oossay taana azazeedda; « ‹Ta Asay daro deshettiide, loytsi maduns's'eedda diraw, ta ayifetuu k'ammanne gallassi shemppennan afos's'ino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha qaala isttas, « ‹Ta derey keehi deshettidi madunxida gishshas, ta ayfeti omarsinne gallas shempontta afunxxeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ቃላ ኢስታስ፥ « ‹ታ ዴሬይ ኬሂ ዴሼቲዲ ማዱንጺዳ ጊሻስ፥ ታ ኣይፌቲ ኦማርሲኔ ጋላስ ሼምፖንታ ኣፉንጼቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ አዛኑዋባ ታ አሳስ ኦዳና መላ ጎዳይ ታና ኪትስ። “ታ አሳይ ደሸትድ፥ ዳሮ ማዱንፅዳ ግሾ፥ ታ አይፈይ ቃማነ ጋላስ ቃንፆና አፉፃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta azzanuwaba ta asaas odana mela Goday tana kiittis. “Ta asay deshetidi, daro madunxida gisho, ta ayfey qammanne gallas qanxonna afuxana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ይህን ቃል እንዲህ ብለህ ንገራቸው፤ “ ‘ድንግሊቱ ልጄ፣ ሕዝቤ፣ በታላቅ ስብራት፣ በብርቱ ቍስል ተመትታለችና ዐይኖቼ ቀንና ሌሊት፣ ሳያቋርጡ እንባ ያፈስሳሉ
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ጉዳይ እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንዲህ ብዬ እንድናገር አዘዘኝ። “ሕዝቤ እጅግ ቈስሎአል፤ በብርቱም ተጐድቶአል፤ ስለዚህ ዐይኖቼ ቀንና ሌሊት እንባ ያፈሳሉ፤ ባለማቋረጥም አለቅሳለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ቓል እዙይ ንገሮም፦ “እታ ድንግል ጓል ህዝበይ፥ ብዓብዪ መስበርቲ፥ ብብርቱዕ ቍስሊ ተወቒዓ ኣላሞ፥ ኣዒንተይ ለይትን መዓልትን እንተየቋረፃ፥ ንብዓት የፍስሳ ኣለዋ።
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣርስኸ እዚ ቓል እዚ ንገሮም፡ እታ ድንግል ጓል ህዝበይ ብብርቱዕ መውቃዕቲ፡ ብዘሰቂ ቚስሊ ተሰቢራ እያ እሞ፡ ኣዒንተይ ለይትን መዓልትን ከየቛረጻ ንብዓት የውሕዛ ኣለዋ።