Jeremiah 14:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ብዛዕባ እቶም ብስመይ ዚንበዩ ነብያት፡ ኣነ ዘይለኣኽዎም ነብያት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብዛ ምድሪ እዚኣ ሰይፍን ጥሜትን ኣይኪኸውንን እዩ። እቶም ነብያት ብሰይፍን ብጥሜትን ኪጠፍኡ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እግዚአብሔር በስሜ የሐሰት ትንቢት ስለሚናገሩ ነቢያት ስላላክኋቸው፦ በዚህች ሀገር ሰይፍና ረሃብ አይሆንም ስለሚሉ ነቢያት እንዲህ ይላል፥ “እነዚያ ነቢያት በሰይፍና በራብ ይጠፋሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ እግዚአብሔር በስሜ ትንቢት ስለሚናገሩ ነቢያት። በዚህች አገር ሰይፍና ራብ አይሆንም ስለሚሉ ስላላክኋቸው ነቢያት እንዲህ ይላል። እነዚያ በሰይፍና በራብ ይጠፋሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ በስሜ ትንቢት ስለሚናገሩ ነቢያት፦ ‘በዚህች አገር ሰይፍና ራብ አይሆንም’ ስለሚሉ ስላላክኋቸው ነቢያት እንዲህ ይላል፦ እነዚህ ነቢያት በሰይፍና በራብ ይጠፋሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ታ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንቱባ ግዶፐ፥ ታን ኡንቱንታ ኪታበይከ። ሽን ኡንቱንቱ፥ ‘ኦላይ ዎይ ኮሻይ ሀ ቢታ ቦቼና’ ያጊኖ። ሄ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ባረንቱ ሁጲያዉ ኦላንነ ኮሻን ያና ያጌ መና ጎዳይ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Ta suntsan timbbitiyaa odiyaawanttubaa gidooppe, taani unttuntta kiittabeykke. Shin unttunttu, ‹Olay woy koshay ha biittaa bochchenna› yaagiino. He timbbitiyaa odiyaawanttu barenttu huup'iyaw olaaninne koshan d'ayana yaagee med'inaa Goday! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas ta kiittontta dishin, ‹Olaynne koshay ha biittay bolla yeenna› giidi ta sunththan wordo tinbite yootiza nabeta tani olaninne koshan dhayssana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታ ኪቶንታ ዲሺን፥ ‹ኦላይኔ ኮሻይ ሃ ቢታይ ቦላ ዬና› ጊዲ ታ ሱንን ዎርዶ ቲንቢቴ ዮቲዛ ናቤታ ታኒ ኦላኒኔ ኮሻን ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ሱንን ኦድያ ናበታ ታ ኪታብከ። ሽን ኤንቲ፥ ‘ኦል ዎይኮ ኮሽ ሀ ቢታ ቦቸና’ ያጎሶና። ሄ ናበት ባንታዉ ኦላንነ ኮሻን ያና! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Godaa sunthan odiya nabeta ta kiittabike. Shin enti, ‘Oli woyko koshi ha biitta bochenna’ yaagosona. He nabeti bantaw olaninne koshan dhayana! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ በስሜ የሐሰት ትንቢት ስለሚናገሩ ነቢያት እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ እኔ ሳልልካቸው፣ ‘ሰይፍና ራብ በዚች ምድር ላይ አይመጣም’ የሚሉ እነዚህ ነቢያት በሰይፍና በራብ ይጠፋሉ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ሳልካቸው ‘በምድራችን ላይ ራብም ሆነ ጦርነት አይመጣም’ እያሉ በስሜ ትንቢት የሚናገሩትን እነዚህን ነቢያት እኔ እግዚአብሔር በጦርነትና በረሀብ እንዲሞቱ አደርጋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባ እዞም ኣነ እግዚኣብሄር እንተይለኣኽክዎም ‘ኣብዛ ሃገር እዚኣ ውግእን ጥሜትን ኣይህሉን እዩ’ ኢሎም ብስመይ ዝንበዩ ነቢያት፥ እዞም ነቢያት እዚኣቶም ብውግእን ብጥሜትን ክጠፍኡ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ኸኣ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብዛዕባ እቶም ኣነ ኸይለኣኽክዎም፡ ኣብዛ ሃገር እዚኣ ሰይፍን ጥሜትን ኣይኪህሉን እዩ፡ ኢሎም ብስመይ ዚንበዩ ነብያት፡ እዞም ነብያት እዚኣቶም ብሰይፍን ብጥሜትን ኪጠፍኡ እዮም። |