Jeremiah 14:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ብዛዕባ እቶም ብስመይ ዚንበዩ ነብያት፡ ኣነ ዘይለኣኽዎም ነብያት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብዛ ምድሪ እዚኣ ሰይፍን ጥሜትን ኣይኪኸውንን እዩ። እቶም ነብያት ብሰይፍን ብጥሜትን ኪጠፍኡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በስሜ የሐ​ሰት ትን​ቢት ስለ​ሚ​ና​ገሩ ነቢ​ያት ስላ​ላ​ክ​ኋ​ቸው፦ በዚ​ህች ሀገር ሰይ​ፍና ረሃብ አይ​ሆ​ንም ስለ​ሚሉ ነቢ​ያት እን​ዲህ ይላል፥ “እነ​ዚያ ነቢ​ያት በሰ​ይ​ፍና በራብ ይጠ​ፋሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ እግዚአብሔር በስሜ ትንቢት ስለሚናገሩ ነቢያት። በዚህች አገር ሰይፍና ራብ አይሆንም ስለሚሉ ስላላክኋቸው ነቢያት እንዲህ ይላል። እነዚያ በሰይፍና በራብ ይጠፋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌታ በስሜ ትንቢት ስለሚናገሩ ነቢያት፦ ‘በዚህች አገር ሰይፍና ራብ አይሆንም’ ስለሚሉ ስላላክኋቸው ነቢያት እንዲህ ይላል፦ እነዚህ ነቢያት በሰይፍና በራብ ይጠፋሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ታ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንቱባ ግዶፐ፥ ታን ኡንቱንታ ኪታበይከ። ሽን ኡንቱንቱ፥ ‘ኦላይ ዎይ ኮሻይ ሀ ቢታ ቦቼና’ ያጊኖ። ሄ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ባረንቱ ሁጲያዉ ኦላንነ ኮሻን ያና ያጌ መና ጎዳይ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Ta suntsan timbbitiyaa odiyaawanttubaa gidooppe, taani unttuntta kiittabeykke. Shin unttunttu, ‹Olay woy koshay ha biittaa bochchenna› yaagiino. He timbbitiyaa odiyaawanttu barenttu huup'iyaw olaaninne koshan d'ayana yaagee med'inaa Goday!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas ta kiittontta dishin, ‹Olaynne koshay ha biittay bolla yeenna› giidi ta sunththan wordo tinbite yootiza nabeta tani olaninne koshan dhayssana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ታ ኪቶንታ ዲሺን፥ ‹ኦላይኔ ኮሻይ ሃ ቢታይ ቦላ ዬና› ጊዲ ታ ሱንን ዎርዶ ቲንቢቴ ዮቲዛ ናቤታ ታኒ ኦላኒኔ ኮሻን ይሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ሱንን ኦድያ ናበታ ታ ኪታብከ። ሽን ኤንቲ፥ ‘ኦል ዎይኮ ኮሽ ሀ ቢታ ቦቸና’ ያጎሶና። ሄ ናበት ባንታዉ ኦላንነ ኮሻን ያና!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Godaa sunthan odiya nabeta ta kiittabike. Shin enti, ‘Oli woyko koshi ha biitta bochenna’ yaagosona. He nabeti bantaw olaninne koshan dhayana!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በስሜ የሐሰት ትንቢት ስለሚናገሩ ነቢያት እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ እኔ ሳልልካቸው፣ ‘ሰይፍና ራብ በዚች ምድር ላይ አይመጣም’ የሚሉ እነዚህ ነቢያት በሰይፍና በራብ ይጠፋሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ ሳልካቸው ‘በምድራችን ላይ ራብም ሆነ ጦርነት አይመጣም’ እያሉ በስሜ ትንቢት የሚናገሩትን እነዚህን ነቢያት እኔ እግዚአብሔር በጦርነትና በረሀብ እንዲሞቱ አደርጋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዛዕባ እዞም ኣነ እግዚኣብሄር እንተይለኣኽክዎም ‘ኣብዛ ሃገር እዚኣ ውግእን ጥሜትን ኣይህሉን እዩ’ ኢሎም ብስመይ ዝንበዩ ነቢያት፥ እዞም ነቢያት እዚኣቶም ብውግእን ብጥሜትን ክጠፍኡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ኸኣ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብዛዕባ እቶም ኣነ ኸይለኣኽክዎም፡ ኣብዛ ሃገር እዚኣ ሰይፍን ጥሜትን ኣይኪህሉን እዩ፡ ኢሎም ብስመይ ዚንበዩ ነብያት፡ እዞም ነብያት እዚኣቶም ብሰይፍን ብጥሜትን ኪጠፍኡ እዮም።