Jeremiah 14:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ነዚ ህዝቢ እዚ ኸምዚ ይብሎ፡ ኰለል ክብሉ ፈተዉ፡ ኣእጋሮም ኣይዓገቱን፡ ስለዚ እግዚኣብሄር ብእኦም ባህ ኣይብሎን። ሕጂ ንኣበሳኦም ክዝክርን ንሓጢኣቶም ክበጽሖን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ለዚህ ሕዝብ እንዲህ ይላል፥ “መቅበዝበዝን ወድደዋል፤ እግራቸውንም አልከለከሉም፤ ስለዚህ እግዚአብሔር በእነርሱ ደስ አይለውም፤ በደላቸውንም አሁን ያስባል፤ ኀጢአታቸውንም ይጐበኛል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ለዚህ ሕዝብ እንዲህ ይላል። መቅበዝበዝን ወድደዋል እግራቸውንም አልከለከሉም፤ ስለዚህ እግዚአብሔር በእነርሱ ደስ አይለውም፥ በደላቸውንም አሁን ያስባል ኃጢአታቸውንም ይቀጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ለዚህ ሕዝብ እንዲህ ይላል፦ “በእውነት መቅበዝበዝን ወድደዋል፥ እግራቸውንም አልከለከሉም፤ ስለዚህ ጌታ በእነርሱ ደስ አይሰኝም፥ በደላቸውንም አሁን ያስታውሳል ስለ ኃጢአታቸውም ይቀጣቸዋል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ አሳቱዋባ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኡንቱንቱ ቶይላካትያዋ ሎይ ሲቂኖ፤ ባረንቱ ገድያ ተእክኖ። ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ኡንቱንቱን ናሸተና። እ ኡንቱንታ ኢታ ኦሱዋ ሀሳዪደ፥ ኡንቱንቱ ናጋራ ድራዉ፥ ኡንቱንታ ሙራና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha asatuwaabaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Unttunttu toyilakattiyaawaa loytsi siik'iino; barenttu gediyaa te"ikkino. Hewaa diraw, Med'inaa Goday unttunttun nashettena. I unttuntta iita oosuwaa hassayiide, unttunttu nagaraa diraw, unttuntta murana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha asata gishshas GODAY, «Istti toylatteteth keehi doseettes; bantta toho naagettenna. Hessa gishshas GODAY isttan ufayettenna; ha7i izi istta qoho qoppees; istta nagara gaason istta qaxxayees» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ኣሳታ ጊሻስ ጎዳይ፥ «ኢስቲ ቶይላቴቴ ኬሂ ዶሴቴስ፤ ባንታ ቶሆ ናጌቴና። ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ኢስታን ኡፋዬቴና፤ ሃኢ ኢዚ ኢስታ ቆሆ ቆፔስ፤ ኢስታ ናጋራ ጋሶን ኢስታ ቃጻዬስ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ አሳታባ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ኤንቲ ቶይላተ ዳሮ ዶሶሶና፤ ባንታ ቶሁዋ ተቆኮና። ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ ኤንታን ኡፋይተና። እ ኤንታ ኢታ ኦሱዋ ሀሳይድ፥ ኤንታ ናጋራ ግሾ ኤንታ ሴራና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha asataba Goday haysada yaagees: “Enti toylatethi daro dosoosona; banta tohuwa teqokona. Hessa gisho, Goday entan ufaytenna. I enta iita oosuwa hassayidi, enta nagaraa gisho enta seerana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ስለዚህ ሕዝብ እንዲህ ይላል፤ “መቅበዝበዝ እጅግ ይወድዳሉ፤ እግሮቻቸው አይገቱም፤ ስለዚህ እግዚአብሔር በእነርሱ ደስ አይለውም፤ አሁን በደላቸውን ያስባል፤ በኀጢአታቸውም ይቀጣቸዋል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ስለ እነዚህ ሕዝብ እንዲህ ይላል፦ “ከእኔ ርቀው መሄድ ይወዳሉ፤ ራሳቸውንም አይቈጣጠሩም፤ ስለዚህ እኔ በእነርሱ ደስ አልሰኝም፤ የፈጸሙትን በደል ሁሉ በማስታወስ ስለ ኃጢአታቸው እቀጣቸዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር፥ ነዝ ህዝቢ እዙይ፥ ከምዙይ ይብል፦ “ካባይ ክርሕቑ ይፈትዉ፤ ኣእጋሮም ድማ ኣይገትኡን። ስለዙይ ኣነ ኣይፈተኹሎምን። ንበደሎም ክዝክሮ፥ ብሰንኪ ሓጢኣቶም ከዓ ኽቐፅዖም እየ” ይብል ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ነዚ ህዝቢ እዚ ኸምዚ ይብል ኣሎ፡ ኪዛውኑ ይፈትው፡ ኣእጋሮም ድማ ኣይገትኡን። ስለዚ እግዚኣብሄር ኣይፈትወሎምን፡ ሕጂ ንኣበሳኦም ይዝክር፡ ንሓጢኣቶም ከኣ ይቐጽዕ ኣሎ። |