Jeremiah 14:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ነዚ ህዝቢ እዚ ኸምዚ ይብሎ፡ ኰለል ክብሉ ፈተዉ፡ ኣእጋሮም ኣይዓገቱን፡ ስለዚ እግዚኣብሄር ብእኦም ባህ ኣይብሎን። ሕጂ ንኣበሳኦም ክዝክርን ንሓጢኣቶም ክበጽሖን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለዚህ ሕዝብ እን​ዲህ ይላል፥ “መቅ​በ​ዝ​በ​ዝን ወድ​ደ​ዋል፤ እግ​ራ​ቸ​ው​ንም አል​ከ​ለ​ከ​ሉም፤ ስለ​ዚህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ነ​ርሱ ደስ አይ​ለ​ውም፤ በደ​ላ​ቸ​ው​ንም አሁን ያስ​ባል፤ ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ው​ንም ይጐ​በ​ኛል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ለዚህ ሕዝብ እንዲህ ይላል። መቅበዝበዝን ወድደዋል እግራቸውንም አልከለከሉም፤ ስለዚህ እግዚአብሔር በእነርሱ ደስ አይለውም፥ በደላቸውንም አሁን ያስባል ኃጢአታቸውንም ይቀጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ለዚህ ሕዝብ እንዲህ ይላል፦ “በእውነት መቅበዝበዝን ወድደዋል፥ እግራቸውንም አልከለከሉም፤ ስለዚህ ጌታ በእነርሱ ደስ አይሰኝም፥ በደላቸውንም አሁን ያስታውሳል ስለ ኃጢአታቸውም ይቀጣቸዋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ አሳቱዋባ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኡንቱንቱ ቶይላካትያዋ ሎይ ሲቂኖ፤ ባረንቱ ገድያ ተእክኖ። ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ኡንቱንቱን ናሸተና። እ ኡንቱንታ ኢታ ኦሱዋ ሀሳዪደ፥ ኡንቱንቱ ናጋራ ድራዉ፥ ኡንቱንታ ሙራና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha asatuwaabaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Unttunttu toyilakattiyaawaa loytsi siik'iino; barenttu gediyaa te"ikkino. Hewaa diraw, Med'inaa Goday unttunttun nashettena. I unttuntta iita oosuwaa hassayiide, unttunttu nagaraa diraw, unttuntta murana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha asata gishshas GODAY, «Istti toylatteteth keehi doseettes; bantta toho naagettenna. Hessa gishshas GODAY isttan ufayettenna; ha7i izi istta qoho qoppees; istta nagara gaason istta qaxxayees» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ኣሳታ ጊሻስ ጎዳይ፥ «ኢስቲ ቶይላቴቴ ኬሂ ዶሴቴስ፤ ባንታ ቶሆ ናጌቴና። ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ኢስታን ኡፋዬቴና፤ ሃኢ ኢዚ ኢስታ ቆሆ ቆፔስ፤ ኢስታ ናጋራ ጋሶን ኢስታ ቃጻዬስ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ አሳታባ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ኤንቲ ቶይላተ ዳሮ ዶሶሶና፤ ባንታ ቶሁዋ ተቆኮና። ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ ኤንታን ኡፋይተና። እ ኤንታ ኢታ ኦሱዋ ሀሳይድ፥ ኤንታ ናጋራ ግሾ ኤንታ ሴራና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha asataba Goday haysada yaagees: “Enti toylatethi daro dosoosona; banta tohuwa teqokona. Hessa gisho, Goday entan ufaytenna. I enta iita oosuwa hassayidi, enta nagaraa gisho enta seerana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ስለዚህ ሕዝብ እንዲህ ይላል፤ “መቅበዝበዝ እጅግ ይወድዳሉ፤ እግሮቻቸው አይገቱም፤ ስለዚህ እግዚአብሔር በእነርሱ ደስ አይለውም፤ አሁን በደላቸውን ያስባል፤ በኀጢአታቸውም ይቀጣቸዋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ስለ እነዚህ ሕዝብ እንዲህ ይላል፦ “ከእኔ ርቀው መሄድ ይወዳሉ፤ ራሳቸውንም አይቈጣጠሩም፤ ስለዚህ እኔ በእነርሱ ደስ አልሰኝም፤ የፈጸሙትን በደል ሁሉ በማስታወስ ስለ ኃጢአታቸው እቀጣቸዋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር፥ ነዝ ህዝቢ እዙይ፥ ከምዙይ ይብል፦ “ካባይ ክርሕቑ ይፈትዉ፤ ኣእጋሮም ድማ ኣይገትኡን። ስለዙይ ኣነ ኣይፈተኹሎምን። ንበደሎም ክዝክሮ፥ ብሰንኪ ሓጢኣቶም ከዓ ኽቐፅዖም እየ” ይብል ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ነዚ ህዝቢ እዚ ኸምዚ ይብል ኣሎ፡ ኪዛውኑ ይፈትው፡ ኣእጋሮም ድማ ኣይገትኡን። ስለዚ እግዚኣብሄር ኣይፈትወሎምን፡ ሕጂ ንኣበሳኦም ይዝክር፡ ንሓጢኣቶም ከኣ ይቐጽዕ ኣሎ።