Jeremiah 13:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቃል እግዚኣብሄር ድማ ንኻልኣይ ግዜ ናባይ መጺኡ ከምዚ በለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳግመኛም እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁለተኛም ጊዜ። የገዛሃትን በወገብህ ያለችውን መታጠቂያ ወስደህ ተነሥ፥ ወደ ኤፍራጥስም ሂድ፥ በዚያም በተሰነጠቀ ዓለት ውስጥ ሸሽጋት የሚል የእግዚአብሔር ቃል መጣልኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታ ቃል ለሁለተኛ ጊዜ ወደ እኔ መጣ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ቃላይ ላኤን ታኮ ዬዳ፤ ዪደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa k'aalay laa"entso taakko yeedda; yiide, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA qaalay nam7anththo taakko yiidi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ቃላይ ናምኣን ታኮ ዪዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ናምአን ታኮ ሀይሳዳ ያግስ፦ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday nam7antho taako haysada yaagis: |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለሁለተኛም ጊዜ የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም እንደገና እንዲህ አለኝ፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኻልኣይ ጊዜ ኸምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መፀ፦ “ነታ ዓዲግካ ዝተዓጠቕካያ መዕጠቒት ሒዝካ ናብ ፈለግ ኤፍራጥስ ኪድ፤ ኣብ ነቓዕ ኰዅሒ ኸዓ ሕብኣያ” በለኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካልኣይ ሳዕ ድማ፡ ነታ ዝዐደግካያ እሞ ኣብ ሕቜኻ ዘላ ቕናት ሒዝካ ተንስእ፡ ናብ ኤፍራጥስ ኬድካ ኸኣ ኣብኡ ኣብ ምንቃዕ ከውሒ ሕብኣያ፡ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር መጸኒ። |