Jeremiah 13:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኩሻዊ ንቆርበቱ፡ ወይስ ነብሪ ነጠብጣብ ክቕይሮ ይኽእል ድዩ፧ ሽዑ እቶም ክፉእ ምግባር ዝለመዱ ጽቡቕ ክትገብሩ ትኽእሉ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን ወይስ ነብር ዝንጕርጕርነቱን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን? በዚያ ጊዜ ክፋትን የለመዳችሁ እናንተ ደግሞ በጎ ለማድረግ ትችላላችሁን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን ወይስ ነብር ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን? በዚያን ጊዜ ክፋትን የለመዳችሁ እናንተ ደግሞ በጎ ለማድረግ ትችላላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን ወይስ ነብር ዝንጉርጉርነቱን መለወጥ ይችላልን? እናንተ ክፋትን የለመዳችሁ ደግሞ በጎ ለማድረግ ትችላላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቱሙ ቶጵያ አሳይ ባረ ቦላ ማላ፥ ዎይ ማሂ ባረ ሻቻተ ላማናዉ ዳንዳዪ? ዳንዳየና! ሄዋዳንካ፥ ኢታ ኦሱዋ ኦ ሜዘቴዳዋንቱ ህንተ፥ ሎኦ ኦሱዋ ኦናዉ ሙለካ ዳንዳይክታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Tumu Toop'p'iyaa Asay bare bollaa malaa, woy maahii bare shachchatetsaa laammanaw danddayii? Danddayenna! Hewaadankka, iita oosuwaa ootsi meezeteeddawanttu hintte, lo"o oosuwaa ootsanaw mulekka danddaykkita» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tumu Tophphiya asi ba medha, woykko maahey ba masarateththaa laammanaas dandayzee? Intte iita ooththi meezetidayti lo7o ooththanaas dandayekketa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቱሙ ቶጵያ ኣሲ ባ ሜ፥ ዎይኮ ማሄይ ባ ማሳራቴ ላማናስ ዳንዳይዜ? ኢንቴ ኢታ ኦ ሜዜቲዳይቲ ሎኦ ኦናስ ዳንዳዬኬታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቶጰይ ባ ማላ ዎይኮ ማሄይ ባ ጋዛተ ላማናዉ ዳንዳኢ? ሄሳዳካ፥ ኢታ ኦሶን ሜዘትዳ ህንተ፥ ሎኦ ኦሶ ኦናዉ ዳንዳኤከታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tophey ba malaa woyko maahey ba gazzatethaa laammanaw danda7ii? Hessadaka, iita ooson meezetida hinte, lo77o ooso oothanaw danda7eketa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢትዮጵያዊ መልኩን፣ ነብርስ ዝንጕርጕርነቱን መለወጥ ይችላልን? እናንት ክፉ ማድረግ የለመዳችሁትም፣ መልካም ማድረግ አትችሉም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢትዮጵያዊ መልኩን፥ ነብርም ዝንጒርጒርነቱን መለወጥ አይችልም፤ እንዲሁም እናንተ ክፉ ነገር ማድረግን ስለ ለመዳችሁ ደግ ሥራ መሥራት አይሆንላችሁም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢትዮጵያዊ ሕብሩ፥ ነብሪ ዝንጕርጕርነቱ፥ ክልውጥዶ ይኽእል እዩ? እምበኣር ንስኻትኩምውን ክፉእ ምግባር ዝለመድኩም፥ ፅቡቕ ክትገብሩ ኣይትኽእሉን ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኢትዮጵያዊዶ ቘርበቱ ወይስ ነብሪ ዕሮርባይ ምዃኑ ኺልውጥ ይከኣሎ እዩ እምበኣርከ ንስኻትኩም ድማ እከይ ንምግባር ዝለመድኩምሲ ጽቡቕ ያኢ ኽትገብሩ ኢኹም። |