Jeremiah 13:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ክብሪ ሃቦ፣ ንሱ ጸልማት ከይገበሮ፣ ኣእጋርካ ኣብ ጸልማት ኣኽራን ከይተዓንቀፈ፣ ብርሃን እናደለኻ ድማ ናብ ጽላሎት ሞት ቀይሩ ጸልሚቱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳይጨልምባችሁ፥ ጨለማም ባለባቸው ተራሮች እግሮቻችሁ ሳይሰነካከሉ ለአምላካችሁ ለእግዚአብሔር ክብርን ስጡ፤ በዚያም የሞት ጥላ አለና በጨለማውም ውስጥ ያኖራችኋልና ብርሃንን ተስፋ ታደርጋላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳትጨልም እግራችሁም በጨለመችው ተራራ ላይ ሳትሰናከል፥ በተስፋ የምትጠባበቁትን ብርሃን ለሞት ጥላና ለድቅድቅ ጨለማ ሳይለውጠው ለአምላካችሁ ለእግዚአብሔር ክብርን ስጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳትጨልም እግራችሁም በጨለሙት ተራሮች ላይ ሳትሰናከል፥ በተስፋ የምትጠባበቁትን ብርሃን ለሞት ጥላና ለድቅድቅ ጨልማ ሳይለውጠው፥ ለአምላካችሁ ለጌታ ክብርን ስጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ምሳናፐ ካሰቲደ፥ ህንተ ገዲካ ምያ ደርያን በታናፐ ካሰቲደ፥ አ ቦንችተ። ህንተ፥ “ፖኡ ያና” ጊደ ናጊታ፤ ሽን እ ጵ ጎ ማዉ ላማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hintte S'oossay d'umissanaappe kasetiide, hintte gediikka d'umiyaa deriyaan d'ubettanaappe kasetiide, Aa bonchchite. Hintte, «Poo'uu yaana» giide naagiita; shin I d'ip'p'i go d'umaw laammana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi dhuma ehontta dishin dhumida zumata bolla intte tohoy dhuphettontta dishin GODAAS intte Xoossas bonchcho immite; Intte, «Poo7oy yaana» giidi naageeta; gido attiin izi dhuman laammana; sakkanna dhuma ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ማ ኤሆንታ ዲሺን ሚዳ ዙማታ ቦላ ኢንቴ ቶሆይ ጴቶንታ ዲሺን ጎዳስ ኢንቴ ጾሳስ ቦንቾ ኢሚቴ፤ ኢንቴ፥ «ፖኦይ ያና» ጊዲ ናጌታ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ማን ላማና፤ ሳካና ማ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ማ ኤሀናፐ ስን፥ ህንተ ቶሆይ ምያ ደርያን በታናፐ ስን፥ ጎዳ ህንተ ፆሳ ቦንችተ። ህንተ፥ “ፖኦይ ያና” ግድ ናገታ፤ ሽን እ ሳካና ማን ላማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I dhuma ehanaape sinthe, hinte tohoy dhumiya deriyan dhubetanaape sinthe, Godaa hinte Xoossaa bonchite. Hinte, “Poo7oy yaana” gidi naageta; shin I sakana dhuman laammana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጨለማን ሳያመጣ፣ በሚጨልሙትም ተራሮች ላይ፣ እግሮቻችሁ ሳይሰናከሉ፣ ለአምላካችሁ ለእግዚአብሔር ክብርን ስጡ። ብርሃንን ተስፋ ታደርጋላችሁ፤ እርሱ ወደ ጨለማ ይለውጠዋል፤ ድቅድቅ ጨለማም ያደርገዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጨለማን አምጥቶ በተራራዎች ከመሰናከላችሁ በፊት ተስፋ ያደረጋችኹትን ብርሃን ወደ ድቅድቅ ጨለማና ወደ ጥልቅ ጭጋግ ከመለወጡ በፊት አምላካችሁን እግዚአብሔርን አክብሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ፀልማት እንተይሰደደ፥ ኣብቲ ዝፀልመተ እምባ ኸዓ፥ ኣእጋርኩም እንተይተሰናኸለ፥ ነታ እትፅበይዋ ብርሃን ናብ ፅላሎት ሞትን፥ ናብ ግብ ዝበለ ፀልማትን እንተይለወጣ፥ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክብሪ ሃብዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከየጸልመተ፡ ኣብቲ ዝጸልመተ ኣኽራን ከኣ ኣእጋርኩም ከይተሰናኸለ፡ ነታ እትጽበይዋ ብርሃን ድማ ድነ ሞት ከይገበራ፡ ናብ ድቕድቕ ጸልማውን ከይለወጣ ኸሎ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኹም ክብሪ ሀቡ። |