Jeremiah 13:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እዚ ቃል እዚ ክትነግሮም ኣሎካ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኵሉ ዕትሮ ብወይኒ ኪመልእ እዩ፡ ንሳቶም ከኣ፡ ኵሉ ዕትሮ ብወይኒ ከም ዚመልእዶ ኣይንፈልጥን ኢና፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ፦ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “ማድጋ ሁሉ የወ​ይን ጠጅ ይሞ​ላል” ብለህ ትነ​ግ​ራ​ቸ​ዋ​ለህ፤ እነ​ር​ሱም፥ “ማድጋ ሁሉ የወ​ይን ጠጅ እን​ዲ​ሞላ በውኑ እኛ አና​ው​ቅ​ምን?” ቢሉህ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ።የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ማድጋ ሁሉ የወይን ጠጅ ይሞላል ብለህ ትነግራቸዋለህ፤ እነርሱም። ማድጋ ሁሉ የወይን ጠጅ እንዲሞላ በውኑ እኛ አናውቅምን? ይሉሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ፦ የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ “ማድጋ ሁሉ የወይን ጠጅ ይሞላል” ብለህ ይህን ቃል ትነግራቸዋለህ፤ እነርሱም፦ “ማድጋ ሁሉ የወይን ጠጅ እንደሚሞላ በእርግጥ እኛ አናውቅምን?” ይሉሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ እ፥ “ኤርማሳ፥ አሳዉ ሀዋዳን ያጋ፤ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ፥ ‘እት እት ጹጋን ዎይንያ ኤሳይ ኩማና’ ያጌዳ ያጋ። ኡንቱንቱ ኔና፥ ‘ዎን ኑን እት እት ጹጋን ዎይንያ ኤሳይ ኩማናዋ ኤሮኮየ?’ ያጎፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka I, «Ermaasaa, asaw hawaadan yaaga; Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay, ‹Itti itti s'uggan woyniyaa eessay kumana› yaageedda yaaga. Unttunttu neena, ‹Won nuuni itti itti s'uggan woyniyaa eessay kumanawaa erokkooyye?› yaagooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka GODAA Isra7eele Xoossay, «Ermaasa! Asaas, ‹Oto ubbaan woyne ushshay kumana› gees. Istti nees zaaridi, ‹Oto ubbaan woyne ushshi kumanayssa waani nu erokkonii?› giikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ «ኤርማሳ! ኣሳስ፥ ‹ኦቶ ኡባን ዎይኔ ኡሻይ ኩማና› ጌስ። ኢስቲ ኔስ ዛሪዲ፥ ‹ኦቶ ኡባን ዎይኔ ኡሺ ኩማናይሳ ዋኒ ኑ ኤሮኮኒ?› ጊኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ታኮ፥ “ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ፥ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ኦዳ ያግስ፦ ‘እስ እስ ፁጋይ ዎይነ ኡሻን ኩማና’ ያጋ። ኤንቲ ኔኮ፥ ‘ኑኒ እስ እስ ፁጋይ ዎይነን ኩማናይሳ ኤሮኮዬ?’ ያግኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday taako, “Goday Isra7eele Xoossay, haysada yaagees gada oda yaagis: ‘Issi issi xuggay woyne ushshan kumana’ yaaga. Enti neeko, ‘Nuuni issi issi xuggay woynen kumanaysa erokoyee?’ yaagiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እንዲህ በላቸው፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ማድጋ ሁሉ በወይን ጠጅ ይሞላል’፤ እነርሱም፣ ‘ማድጋ ሁሉ በወይን ጠጅ እንደሚሞላ እኛ አናውቅምን?’ ቢሉህ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር አምላክ እንዲህ አለኝ፦ “ኤርምያስ ሆይ! ‘እያንዳንዱ ማድጋ በወይን ጠጅ የተሞላ ይሆናል’ ብለህ ለእስራኤል ሕዝብ ንገር፤ በዚያን ጊዜ እነርሱ ‘ማድጋ በወይን ጠጅ መሞላቱን የማናውቅ ይመስልሃልን?’ ይሉሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል “ኵሉ ኣሕርብቲ፥ ወይኒ ኽምላእ እዩ” ይብል ኣሎ ኢልካ ንገሮም። ንሳቶም ድማ “ኣሕርብቲ ወይኒ ኸም ዝምላእዶ ኣይንፈልጥን ኢና?” ኽብሉኻ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣርሲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ኣሕርብቲ ዘበለ ወይኒ ኺምላእ እዩ፡ ይብል ኣሎ ኢልካ፡ እዚ ቓል እዚ ንገሮም። ንሳቶም ከኣ፡ ኣሕርብቲዶ ወይኒ ኸም ዚምላእ ኣይንፈልጥን ኢና ይብሉኻ።