Jeremiah 13:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እዚ ቃል እዚ ክትነግሮም ኣሎካ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኵሉ ዕትሮ ብወይኒ ኪመልእ እዩ፡ ንሳቶም ከኣ፡ ኵሉ ዕትሮ ብወይኒ ከም ዚመልእዶ ኣይንፈልጥን ኢና፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ፦ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “ማድጋ ሁሉ የወይን ጠጅ ይሞላል” ብለህ ትነግራቸዋለህ፤ እነርሱም፥ “ማድጋ ሁሉ የወይን ጠጅ እንዲሞላ በውኑ እኛ አናውቅምን?” ቢሉህ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ።የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ማድጋ ሁሉ የወይን ጠጅ ይሞላል ብለህ ትነግራቸዋለህ፤ እነርሱም። ማድጋ ሁሉ የወይን ጠጅ እንዲሞላ በውኑ እኛ አናውቅምን? ይሉሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ፦ የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ “ማድጋ ሁሉ የወይን ጠጅ ይሞላል” ብለህ ይህን ቃል ትነግራቸዋለህ፤ እነርሱም፦ “ማድጋ ሁሉ የወይን ጠጅ እንደሚሞላ በእርግጥ እኛ አናውቅምን?” ይሉሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ እ፥ “ኤርማሳ፥ አሳዉ ሀዋዳን ያጋ፤ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ፥ ‘እት እት ጹጋን ዎይንያ ኤሳይ ኩማና’ ያጌዳ ያጋ። ኡንቱንቱ ኔና፥ ‘ዎን ኑን እት እት ጹጋን ዎይንያ ኤሳይ ኩማናዋ ኤሮኮየ?’ ያጎፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka I, «Ermaasaa, asaw hawaadan yaaga; Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay, ‹Itti itti s'uggan woyniyaa eessay kumana› yaageedda yaaga. Unttunttu neena, ‹Won nuuni itti itti s'uggan woyniyaa eessay kumanawaa erokkooyye?› yaagooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka GODAA Isra7eele Xoossay, «Ermaasa! Asaas, ‹Oto ubbaan woyne ushshay kumana› gees. Istti nees zaaridi, ‹Oto ubbaan woyne ushshi kumanayssa waani nu erokkonii?› giikko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ «ኤርማሳ! ኣሳስ፥ ‹ኦቶ ኡባን ዎይኔ ኡሻይ ኩማና› ጌስ። ኢስቲ ኔስ ዛሪዲ፥ ‹ኦቶ ኡባን ዎይኔ ኡሺ ኩማናይሳ ዋኒ ኑ ኤሮኮኒ?› ጊኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ታኮ፥ “ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ፥ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ኦዳ ያግስ፦ ‘እስ እስ ፁጋይ ዎይነ ኡሻን ኩማና’ ያጋ። ኤንቲ ኔኮ፥ ‘ኑኒ እስ እስ ፁጋይ ዎይነን ኩማናይሳ ኤሮኮዬ?’ ያግኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday taako, “Goday Isra7eele Xoossay, haysada yaagees gada oda yaagis: ‘Issi issi xuggay woyne ushshan kumana’ yaaga. Enti neeko, ‘Nuuni issi issi xuggay woynen kumanaysa erokoyee?’ yaagiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እንዲህ በላቸው፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ማድጋ ሁሉ በወይን ጠጅ ይሞላል’፤ እነርሱም፣ ‘ማድጋ ሁሉ በወይን ጠጅ እንደሚሞላ እኛ አናውቅምን?’ ቢሉህ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር አምላክ እንዲህ አለኝ፦ “ኤርምያስ ሆይ! ‘እያንዳንዱ ማድጋ በወይን ጠጅ የተሞላ ይሆናል’ ብለህ ለእስራኤል ሕዝብ ንገር፤ በዚያን ጊዜ እነርሱ ‘ማድጋ በወይን ጠጅ መሞላቱን የማናውቅ ይመስልሃልን?’ ይሉሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል “ኵሉ ኣሕርብቲ፥ ወይኒ ኽምላእ እዩ” ይብል ኣሎ ኢልካ ንገሮም። ንሳቶም ድማ “ኣሕርብቲ ወይኒ ኸም ዝምላእዶ ኣይንፈልጥን ኢና?” ኽብሉኻ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ኣሕርብቲ ዘበለ ወይኒ ኺምላእ እዩ፡ ይብል ኣሎ ኢልካ፡ እዚ ቓል እዚ ንገሮም። ንሳቶም ከኣ፡ ኣሕርብቲዶ ወይኒ ኸም ዚምላእ ኣይንፈልጥን ኢና ይብሉኻ። |